Wed-18-Apr-2018
አዲሱ ክስተት ኢህአዴግን ለጊዜያዊ የድርጅት ማንነት ቀውስ ውስጥ ሊከተው ይችላል ፕሮፌሰር መድሃኔ ታደሰ ፕሮፌሰር መድሃኔ ታደሰ በኪንግስ ኮሌጅ ሎንዶን ፕሮፌሰር ሲሆኑ፣ በምስራቅ አፍሪካ እና በኢትዮጵያ ጉዳዮች ዙሪያ ላለፉት ሃያ ዓመታት ጥልቅና ሰፊ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Apr-2018
“የተፈጠረው መፈናቀል፣ ሞት፣ እና ጉዳት በጊዜው ማስቆም ባላመቻላችን በእጅጉ እንፀፀታለን” አቶ አብዲ መሐመድ ኡመር “ሁላችንም ነው የከሰርነው፤ አንዳችንም አላተረፍንም” አቶ ለማ መገርሳ “ከአሁን በኋላ በኛ መካከል ጸብ ከተፈጠረ ትራክተር መዋዋስ ላይ፣ ዶዘር መዋዋስ ላይ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Apr-2018
በይርጋ አበበ ኢህአዴግ ከመስከረም 2010 ዓ.ም ጀምሮ ያለፉትን ሰባት ወራት በከፍተኛ እና ወሳኝ ጉዳዮች ተወጥሮ ያሳለፈበት ጊዜ ነው፡፡ መስከረም 28 ቀን 2009 ዓ.ም የሚኒስትሮች ምክር ቤት ያወጣውንና ፓርላማው አጽድቆት ለአስር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Apr-2018
“የዶክተር አብይን ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኖ መመረጥ የምገልጸው በረጅም ዋሻ ጫፍ ላይ እንደሚታይ ብርሃን ነው” ዶክተር ወዳጄነህ መሐረነየህክምና እና የማህበራዊ ሳይንስ ምሁር በይርጋ አበበ ዶክተር ወዳጄነህ መሐረነ ምንዳ የህክምና ባለሙያ ሲሆኑ የስነ ልቦና አማካሪ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Mar-2018
በድርጅታችን መስመርና በህዝባችን የነቃ ተሳትፎ የማንፈታው ችግር፣ የማናስመዘግበው ድል አይኖርም! ከሁሉ በማስቀደም ለሰፊው የኦሮሞ ህዝብ፣ ለክልላችን ወጣቶችና ሴቶች፣ ለኦሮሞ ምሁራን፣ ለድርጅታችን አባላትና ደጋፊዎች፣ ለመላው የሀገራችን ብሄሮች፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች፣ ለእህትና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Mar-2018
“ኢህአዴግ የተሰው ጓዶቹ ታሪክ ህያው ሆኖ እንዲቀጥል ከፈለገ የግድ ባህሪውን መለወጥ አለበት” ዶክተር ፍሰሃ አስፋው የማህበራዊ ሳይንስ ምሁር በይርጋ አበበ ዶክተር ፍሰሃ አስፋው የማህበራዊ ሳይንስ ምሁር ሲሆኑ ከዚህ ቀደም በነበረው ስርዓት በኢትዮጵያ ብሔረሰብ ጥናት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Mar-2018
የኢትዮጵያ መንግስት በበርበራ ወደብ የ19 በመቶ ድርሻ መያዙን ለመገናኛ ብዙሃን ጆሮ ከበቃ በኋላ የሀገሪቱ ታሪካዊ ጠላቶች እንቅልፍ አጥተዋል። የ19 በመቶውን ድርሻ ለማስከበር ለአንድ ዓመት የዘለቀ ድርድር ማድረጓንና ድርድሩ በመሳካቱም ወጪና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Mar-2018
አገራዊ ችግሮችን ለመፍታት ወደ እርቅ መምጣት ብቸኛ መፍትሄ ነው አቶ ነጋሽ ገሰሰየሰብዓዊ መብት ተሟጋች በይርጋ አበበ አቶ ነጋሽ ገሰሰ ትውልድና እድገታቸው አዲስ አበባ ከተማ ሲሆን የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በጅኦግራፊ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ደግሞ በህዝብ አስተዳደር ከአዲስ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Mar-2018
አዲሱን የሀገሪቷን የልማት ብሔራዊ መለዮ (Nation branding) የለውጥ ስያሜ ከሚያሳኩት መካከል አንዱ የታላቁ ሕዳሴ የኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታ ነው፤ ግንባታው ከተጀመረ ሰባተኛ ዓመት ሆኖታል፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Mar-2018
“አብዛኛዎቹ ፓርቲዎች ስትፈትሻቸው ከሰፈር ዕድር የተሻለ ጥንካሬ የላቸውም” ዶ/ር ንጋት አስፋው ፖለቲከኛና ምሁር በይርጋ አበበ ዶክተር ንጋት አስፋው ትውልድ እና እድገታቸው አዲስ አበባ ሲሆን አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ያለውን ትምህርታቸውን የተማሩትም እዚሁ አዲስ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Feb-2018
ዶ/ር አብይ አህመድ በአሁኑ ወቅት የኦህዴድ ሊቀመንበር ናቸው። ለአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትርነት በዕጩነት ከቀረቡ ተወዳዳሪዎች አንዱ መሆናቸውም ይታወቃል። በአንባቢዎቻችን ጥያቄ መሠረት ሙሉ ፕሮፋይላቸውን በዚህ መልኩ አሰናድተነዋል። ሙሉ ስም፡ ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Feb-2018
በይርጋ አበበ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ አሳሳቢ መሆኑን መንግስትን ጨምሮ በኢትዮጵያ ፖለተካ ላይ ተሳትፎ ያላቸው ምሁራን እና ፖለቲከኞች ደጋግመው አስተያየታቸውን ይሰጣሉ። ጉዳዩ አሳሳቢ መሆኑን ያጤነው የኢትዮጵያ መንግስትም ቢሆን ለስድስት ወራት የሚቆይ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Feb-2018
በይርጋ አበበ ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ በ2007 ዓ.ም የተካሄደውን ምርጫ ካሸነፈ በኋላ በአገሪቱ ላይ ለሁለተኛ ጊዜ የአስቸኳ ጊዜ አዋጅ አውጇል። ከመስከረም 28 ቀን እስከ ሐማሌ 28 ቀን 2009 ዓ.ም ለአስር ወራት በአገሪቱ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Feb-2018
የኢትዮጵያ ሕገ-መንግስት በአንቀጽ 93 ቁጥር 1(ሀ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በምን አስቻይ ሁኔታዎች ሊታወጅ እንደሚችል አስቀምጧል። ይኸውም “የውጭ ወረራ ሲያጋጥም ወይም ሕገ መንግስታዊ ስርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል ሁኔታ ሲከሰትና በተለመደው የሕግ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Feb-2018
በሳምሶን ደሣለኝ የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) ማዕከላዊ ኮሚቴ ጥር 29 ቀን 2010 ዓ.ም ለ10 ቀናት ዝርዝር ግምገማ በማድረግ መግለጫ ማውጣቱ የሚታወስ ነው። እንደሚታወቀው ባለፉት ሶስት ዓመታት ወጣ ገባ የሚሉ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Feb-2018
“ገዥዎቻችን በተናገሩት ቃል ላይ እንደማይቆሙ የተረጋገጠ ነው” አቶ ሙሉጌታ አበበ የመኢአድ ም/ሊቀመንበር በይርጋ አበበ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ላለፉት አስር ዓመታት እና ከዚያ በላይ ተዘግቶ የቆየውን የሰሜን ሸዋ ዞን ጽ/ቤቱን ባሳለፍነው እሁድ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Feb-2018
“ህዝብን እያጠቃ የሚንቀሳቀስ አካል፤ የእኔ የሚለው ህዝብ ሊኖረው አይችልም” አቶ ጌታቸው ረዳየሕወሓት ሥራ አስፈፃሚ አባል በማህበራዊ ሚዲያ “ትግራይ" መገንጠል እንደአንድ አማራጭ በሚል የውይይት አጀንዳ ለማስቀመጥ እየተሰራ እንደሚገኝ የአደባባይ እውነት ነው፡፡ የአጀንዳው ዋነኛ ባለቤት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-31-Jan-2018
30ኛ የአፍሪካ ሕብረት ስብሰባን ተከትሎ ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብፅ በሸራተን አዲስ ባደረጉት የጎንዮሽ ስብሰባ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከአካባቢ ጥበቃ ተፅዕኖ ጋር በተያያዘ ጥናት እንዲደረግ ቀደም ብለው የተስማሙ መሆኑ ይታወቃል።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-31-Jan-2018
በይርጋ አበበ አምባገነን ገዥዎች (መሪዎች) አዛዥ እና ናዛዥ በሆኑበት የአፍሪካ ምድር በአምባገነን ገዥዎቹ እና የአምባገነን ገዥዎች ጥቅመኞች በየዓመቱ 148 ቢሊዮን ዶላር ያጣል። በዚህ የተነሳም በርካታ ወጣቶች አዱኛ ፍለጋ ውቅያኖስ እና ጫካ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Jan-2018
በሳምሶን ደሣለኝ ከጥር 3 ቀን 2010 ዓ.ም ጀምሮ በመቐለ ከተማ ሲካሄድ የነበረው 7ኛው የህወሓት ድርጅታዊ ኮንፈረንስ መጠናቀቁን ተከትሎ ድርጅቱ እርምጃዎች እየወሰደ ይመስላል። በተለይ የኤፈርት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አዜብ መስፍንን በቦርድ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Jan-2018
ኢብሳ ነመራ ‘ቄሮ’ የሚለው የኦሮሚኛ ቃል ለብዙዎች እንግዳ ነው። ኦሮሚኛ ተናጋሪዎች ጭምር ዘወትር የሚጠቀሙበት ቃል አይደለም። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን ኦሮሚያ ውስጥ የተለመደ ቃል ሆኗል፣ የተቀረውም ሕዝብ ዘወትር የሚሰማው ቃል ለመሆን በቅቷል።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Jan-2018
“ወደ ብሔር ፓርቲዎች መግባት ጥሩ ሆኖ አላገኘነውም” አቶ ተክሌ በቀለ “ሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ፓርቲ ነው” አቶ ተመስገን ዘውዴ በይርጋ አበበ ከዓመታት በፊት የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ (አንድነት) “ሊዋሃዱ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Jan-2018
- “በቅሎ ገመዷን በጠሰች ቢሉ፤ ለራሷ አሳጠረች” ከኢትዮጵያ ሕዳሴ የኃይል ማመንጫ ግድብ ጋር በተያያዘ በሚደረገው የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ (Environmental impact assessment) ሒደት ምንም አጥጋቢ እርምጃ ሳይጓዝ፣ የግብፅ መንግስት ተለዋዋጭ ጥያቄዎች እና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Jan-2018
“ኢህአዴግ የችግር ምንጭ እንጂ መፍትሔ አምጭ ሊሆን አይችልም” አቶ ተማም አባቡልጉ የህግ ባለሙያ በይርጋ አበበ አቶ ተማም አባቡልጉ የህግ ባለሙያ ናቸው። በ1987 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በህግ ትምህርት የመጀመሪያ ድግሪያቸውን የተቀበሉት አቶ ተማም ለአምስት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-12-Jan-2018
“የኢትዮጵያ የመንግስትነት ቀውስ ከታሪክ አንፃር አልተፈታም” ፕሮፌሰር ማድሃኔ ታደሰ ፕሮፌሰር መድሃኔ ታደሰ ላለፉት ሃያ ዓመታት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ጉዳዮች በምሁርነታቸው ተሳታፊ ከመሆናቸው በላይ በርካታ ጽሁፎች አሰናድተው ለአንባቢያ አቅርበዋል። ፕሮፌሰር መድሃኔ በአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች ዙሪያ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-12-Jan-2018
በይርጋ አበበ የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ከሥራ አስፈፃሚነት የተሰናበቱ ነባር ታጋዮችን ያካተተ ስብሰባ ለ17 ቀናት አካሂዶ ከጨረሰ በኋላ መግለጫ ማውጣቱ ይታወሳል። ከፓርቲው መግለጫ ማግስት ደግሞ የግንባሩ አባል ደርጅቶች ሊቃነመናብርት (የኦህዴድ፣ ብአዴን፣...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Jan-2018
ታህሳስ 21 ቀን 2010 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ለአስራ ስምንት ቀናት ሲያደርግ የነበረውን ስብሰባ ማጠናቀቁን ተከትሎ ይፋዊ መግለጫ ማውጣቱ የሚታወስ ነው። ኢሕአዴግ ከዚህ በፊት ፈተና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Jan-2018
“ኢህአዴግ መምረጥ ያለበት ከመውደቅ እና ከመውረድ ነው” አቶ የሽዋስ አሰፋ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር በይርጋ አበበ አለመተማመን እና መወነጃጀል “መለያው” በሆነው የኢትዮጵያ ፖለቲካ በተለይም የተቃውሞው ጎራ መተባበር እና አብሮ መሥራት የማይሞከር እስኪመስል ድረስ እንደ “ጉልት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-Dec-2017
“በሕግ የበላይነት የሚመጣ እርቅ ለሁሉም ወገን አዋጪ ነው” አቶ አብዲ መሐመድ ዑመርየሶማሌ ክልል ፕሬዝደንት የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልላዊ መንግስት ኮሚኒኬሽን ቢሮ “በክልላችን ያለውን የልማትና የዴሞክራሲ እውነታ በአጠቃላይ እና በቅርብ ጊዜ ተከስቶ የነበረውን ግጭት ተከትሎ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-Dec-2017
“አገዛዙ፤ በአውሮፓ ከአንድ ግለሰብ ጋር አብረህ ተቀምጠህ ታይተሃል ብሎ የፖለቲካ ፓርቲ መሪን የሚያስር ይሉኝታ ቢስ ነው” አቶ ጌታነህ ባልቻ የሰማያዊ ፓርቲ ም/ሊቀመንበር በይርጋ አበበ ሰማያዊ ፓርቲ ለተከታታይ ሶስት ሳምንታት በአምባሳደር ቴአትር አዳራሽ ከምሁራን፣ ከፖለቲካ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Dec-2017
በሳምሶን ደሳለኝ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መንግስታት መካከል የሰላም አማራጭ ለማምጣት የተሄደበት መንገድ እስካሁን ድረስ ውጤት አልባ በመሆኑ፤ ጉዳዮን ወደ ሁለቱ ሕዝቦች በማውረድ ያሉትን አማራጮች ለመፈተሽ በሐርመኒ ሆቴል በሰለብሪቲ ኤቨንት ኃ/የተ/የግ/ማ ጠንሳሽነት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Dec-2017
በአንድነት ቶኩማ ባሳለፍነው ሳምንት በዚህ ርዕስ የተዘጋጀውን ጽሁፍ የመጀመሪያ ክፍል አቅርበን ነበር። የዛሬው ፅሁፍ ካለፈው የቀጠለ መሆኑን እንገልፃለን። 7ኛ. የጎሳ ትምክህተኝነት (chauvinism) የጎሳ ትምክህተኝነት የሚከሰትባቸው ሳይንሳዊ ምክንያቶች አሉ። ከነዚህም መካከል በስልጣን ወይም በገንዘብ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Dec-2017
"የህዝቦች በአንድነት የመኖር ማሳ ተበላሸ እንጂ ዘሩ አልተበላሸም" ዶ/ር አዲሱ ገ/እግዚአብሔር የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽነር በይርጋ አበበ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 210/1992 የተቋቋመ የዴሞክራሲ ተቋም ነው። ኮሚሽኑ ተጠሪነቱ ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ሲሆን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Dec-2017
በሳምሶን ደሣለኝ ማጣቀሻዎች እንደሚያሳዩት፤ ፖለቲካ፤ የኅብረተሰብ አደረጃጀት፣ የመንግስት ይዘትን፣ ዓይነትን፣ ቅርፅንና ተግባርን፣ መደቦችና የኅብረተሰብቡ ክፍሎች መሰረተዊ ጥቅሞች ለማስጠበቅ የሚያደርጉት ትግል እና በመንግስትታት መካከል የሚፈጠሩትን ግንኙነቶች ማለትም የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ በሚመለከት የተወሰነ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Dec-2017
በአንድነት ቶኩማ በቅርቡ የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ህዝቦችን አንድነት ለመመለስ ወይም በአገራቱ መንግስታት መካከል ያለውን የጥል ግድግዳ ለማፍረስ ይሁን ውሉ ባልታወቀ መልኩ አዲስ አበባ ላይ የሁለቱን አገራት ቀጣይ ግንኙነት በተመለከተ አንድ የውይይት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-06-Dec-2017
“እውነተኛ፤ የብሔር ብሔረሰቦችን እኩልነት ያሳየው ደርግ ነው” ዶ/ር ፍሰሃ አስፋው በይርጋ አበበ አርብ 29/03/2010 ዓ.ም የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በአገር አቀፍ ደረጃ እንደሚከበር የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል። በየዓመቱ የሚከበረው ይህ ቀን (በዓል) መሠረቱ በ1987...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-06-Dec-2017
ዳደ ደስታ 1) ግብጽ ምናችን ናት? በአገር ደረጃ እምንፈራው ጠላት ምን ዓይነት ነው? መጀመርያ ‘ማነው?’ ወደሚለው እንሂድ። “ጠላት” እሚባለው ነገር “ሁኔታ” ሊሆን አይችልም፣ በምክንያትና ውጤት የሚገለጽ “ኃይል” እንጂ። ትልቁ ጉዳይህን ወይም ዓላማህን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-06-Dec-2017
በስንታየሁ ግርማ ምንም እንኳን አብዛኛው ግብፃውያን አባይን በተመለከተ የቀድሞ አቋማቸው እየተቀየረ ቢሆንም እንዳንዶች በድሮው የተንሸዋረረ ሀሳብ ውስጥ ይገኛሉ። ለመጥቀስ ያህል የህዳሴው ግድብ ሙሉ ስምምነት እስከሚደርስ ድረስ ግንባታው ለምን እንዳልተቋረጠ ከኢትዮጵያ መንግስት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Nov-2017
ሕዳር 18 ቀን 2010 ዓ.ም. በትግራይ በመቀሌ ከተማ የህወሃት ማዕከላዊ ኮሚቴ በከፍተኛ አመራሮቹ ላይ ከደረጃ የማንሳት እና የእገዳ ውሳኔ ማስተላለፉን ድርጅቱ አስታውቋል። በማዕከላዊ ኮሚቴው ግምገማ መሰረትም፣ አቶ አባይ ወልዱን ከድርጅቱ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Nov-2017
በይርጋ አበበ የኢትዮጵያ ፖለቲካ መገለጫ ከሆኑት አብይ ክስተቶች መካከል አንዱ የፓርቲዎች ውስጠ ዴሞክራሲ አናሳ መሆን ነው። ሁሉም ፓርቲዎች በሚያስብል መልኩ ውስጣቸው መግባባትና መደማመጥ ያልሰፈነበት በመሆኑ የምርጫ ሰሞን ድምቅ ብለው ታይተው እንደ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Nov-2017
በሳምሶን ደሳለኝ የሰሞኑ የዚምባብዌ ፖለቲካዊ ቀውስ የጀመረው ሮበርት ሙጋቤ በባለቤታቸው ግፊት ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩትን ኤመርሰን ምናንጋግዋ ‘ታማኝ አይደሉም' ብለው ከሥስልጣን ካባረሯቸው በኋላ ነበር። የኤመርሰን ምናንጋግዋን መባረር ይፋ ያደረጉት የኢንፎርሜንሽን ሚኒስትሩ ሳይመን ካሃያ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Nov-2017
“ወጣቱ በሠላማዊ መንገድ ሥልጣንን መንጠቅ አለበት” ሜጀር ጄኔራል አበበ ተክለሃይማኖት በይርጋ አበበ የህወሓት ታጋይና በኋላም የአየር ኃይል አዛዥ የነበሩት ሜጀር ጄኔራል አበበ ተ/ሃይማኖት ከአየር ኃይል አዛዥነታቸውና ከህወሓት/ኢህአዴግ አባልነታቸው ራሳቸውን ካገለሉ በኋላ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ ሆነው ቆይተዋል። በኋላም በጡረታ ተገልለዋል። ኢህአዴግ ሥልጣን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Nov-2017
በሳምሶን ደሳለኝ የቅዳሜ ጥቅምት 25 ቀን 2010 ዓ.ም. የሳዑዲ ንጉሳዊ አገዛዝ አሥራ አንድ ልዑላን፣ በሥራ ላይ የነበሩ አራት ሚኒስትሮች፣ የቀድሞ ሚኒስትሮች እና ባለሀብቶች “በጸረ-ሙስና ዘመቻ” ሽፋን ጠራርጎ ባለአምስት ኮከብ ሆቴል ውስጥ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Nov-2017
በይርጋ አበበ ያለፉትን 26 ዓመታት የኢትዮጵያን ፖለቲካ በደንብ ላጤነ ሰው የሚያገኘው እውነታ መልኩ ጉራማይሌ አካሄዱ የሰካራም እርምጃ የሚሉት አይነት ነው። በተለይ በተቃውሞው ጎራ የተሰለፉት ኃይሎች አንድ እርምጃ ወደ ፊት ተራመዱ ሲባል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Nov-2017
“…ካልተባበርን አንድ ካልሆንን ከችግር ባርነት ልንላቀቅ አንችልም” አቶ ለማ መገርሳየኦሮሚያ ክልል መንግሥት ፕሬዝደንት “በሀገራችን ፖለቲካ ውስጥ የገባውን ነቀርሳ እንታገለው” አቶ ገዱ አንዳርጋቸውየአማራ ክልል ፕሬዝደንት ለአጠቃላይ የኢትዮጵያ ሰላም ተደማሪ የሆነ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝደንት በአቶ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Nov-2017
በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ: ከክቡር ሼህ ሙሐመድ ሁሴን ዓሊ አል-አሙዲ ጎን እንቆማለን! (We stand with Dr. Sheik Mohammed H. Al-Amoudi) ከክብር ዶክተር ሼህ ሙሐመድ ሁሴን ዓሊ አል-አሙዲ ጎን የምንቆመው በሁለት መሠረታዊ ምክንያቶች ነው፡፡...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Oct-2017
መስከረም 30 ቀን 2009 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሆቴል የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ብሔራዊ ም/ቤት ጽ/ቤት በ2010 እቅድና አተገባበር ዙሪያ ከአጋር አካላት ጋር ተሳትፎና ድጋፍ ከማጠናከር አንፃር የምክክር መድረክ አዘጋጅቶ ተወያይቷል። በሚኒስትሮች ም/ቤት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Oct-2017
“ይቅርና በየመንደሩ ተከፋፍለን፤ አንድም ሆነን ዳገቱን ልንገፋው አልቻልንም” በሳምሶን ደሣለኝ አቶ ለማ መገርሳ ኦህዴድን የተቀላቀሉት የደርግ ስርዓት ከመውደቁ ከጥቂት ወራት በፊት ገና በለጋ የወጣትነት እድሜያቸው በ1983ዓ.ም ነበር፤ በተለያዩ ድርጅታዊ የካድሬ መዋቅር ውስጥ የተለያዩ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-28-Sep-2017
- የጦር መሣሪያ የታጠቀ የፖሊስ ኃይል እንዳይገኝ፤ - የማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ ዓርማ እንዳይውለበለብ ተወስኗል፤ ኢብሳ ነመራ ኦሮሞዎች በየዓመቱ የሚያከብሩት የዘንድሮ የኢሬቻ በዓል መስከረም 21 በክልል አቀፍ ደረጃ በቢሾፍቱ ከተማ አርሰዲ ሃይቅ ወይም ሆረ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Sep-2017
በሳምሶን ደሳለኝ በኢትዮጵያ ውስጥ ግጭቶች እየተበራከቱ መጥተዋል። ግጭት በየትኛውም ዓለም ውስጥ የነበረ፤ ወደፊትም ሊከሰት የሚችል የተግባር ውጤት መሆኑ አሻሚ አይደለም። ሆኖም፣ በኢትዮጵያ ውስጥ እየተከሰቱ ያሉ ግጭቶች፣ ለግጭቶቹ መነሻ ተደርገው የሚሰጡት ምክንያቶች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Sep-2017
“የመደራደር አቅማችን የሚለካው እኛ ባቀረብናቸው አጀንዳዎች በሚገኙ ውጤቶች ነው” አቶ ትዕግስቱ አወል አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሊቀመንበር ከገዢው ፓርቲ ኢሕአዴግ ጋር በመደራደር ላይ የሚገኙት ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ አስራ ሁለቱ እንደ አንድ ተቀናጅተው ለመደራደር መወሰናቸውን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-06-Sep-2017
“የወወክማ ጠቅላላ ጉባዔ ሕጋዊ መሆኑን የሚገልጽ ሠነድ በእጃችን ይገኛል” ኤጀንሲው የኢትዮጵያ ወንዶች ወጣቶች ክርስቲን ማሕበር (ወወክማ) በሚያዚያ 29 ቀን 2009 ዓ.ም ያደረገው ጠቅላላ ጉባኤ ሕገወጥ ነው በሚል ለበጎ አድርጎት ድርጅቶችና ማሕበራት ኤጀንሲ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Aug-2017
ኢብሳ ነመራ ታላቋ አሜሪካ አሁን አሁን የዓለማችን አደገኛዋ ሃገር ለመባል በቅታለች። አደገኛዋ ሃገር ያሰኛት የሚያሳምንም ይሁን አይሁን፣ ተጨባጭ ማስረጃም ይኑር አይኑር ምንም ሳያሳስባት በማንአለብኝነት በሉዓላዊ ሃገራት ጉዳይ ጣልቃ በመግባትና ጦርነት በማወጅ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Aug-2017
- ባክኗል የተባለው የሕዝብ ሐብት ይፋ እንዲሆን እና ተጠያቂ እንዲበጅለት ጥሪ አቅርበዋል ባሳለፍነው ሳምንት የቤንሻንጉል ጉምዝ የግብርና ኢንቨስተሮች ማህበር አባላት፣ የደቡብ ኦሞ ጋምጎፋና ስገን ዞኖች የግብርና ኢንቨስትመንት ህብረት፣ የሶማሌ የእርሻ ኢንቨስተሮች ህብረት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Aug-2017
በሳምሶን ደሣለኝ ከተባበሩት መንግስታት የሕግ ወሰን ተላልፈው የሊቢያ መንግሥት አፍርሰው፤ የሊቢያ ሕዝብን ለእርስ በእርስ ጦርነት የዳረጉ እንዲሁም የሊቢያ የነዳጅ ሐብት ለአውሮፓ ኩባንያዎች እና ለአሸባሪዎች እንዲቀራመቱት ያደረጉት 44ኛው የአሜሪካ የቀድሞ ፕሬዝደንት ባራክ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Aug-2017
By Samson Dessalgn የፌዴራል የሥነ ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በአንድ ወቅት በቢሾፍቱ ከተማ ለመገናኛ ብዙሃን ስልጠና አዘጋጅተው ነበር። በዚህ ሥልጠና ላይ አንድ የኮሚሽኑ ከፍተኛ ኃላፊ በሻይ ዕረፍት መካከል “የማትዘግቡት እውነት ልንገራችሁ”...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Aug-2017
በሳምሶን ደሣለኝ ኤሁድ ኦልመርት የቀድሞ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ናቸው። ኦልመርት የእስራኤል አስራ ሁለተኛ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን እ.ኤ.አ. ከ2006 እስከ 2009 እንዲሁም ከ1993 እስከ 2003 የእየሩሳሌም ከንቲባ በመሆን አገልግለዋል። የህግ ባለሙያ እና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Jul-2017
ሐምሌ 17 ቀን 2009 ዓ.ም. ዘመናዊ ጥበብ ሕይወት እና ደህንነት ሕይወት ላይ የተዘጋጀ የፖሊሲ አውደ ጥናት በአዲስ አበባ ሒልተን ሆቴል ተደርጓል። በዚህ የፖሊሲ አውደ-ጥናት ላይ፣ የባዮ-ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በዶክተር ካሳሁን ተስፋዬ፤ የኢትዮጵያ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Jul-2017
ከዶ/ር ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር የዘረመል ምሕንድስና በተፈጥሮ ሥርዓት ሊገናኙ የማይችሉ እጅግ በተለያዩ ዝርያዎች የሚገኙ ዘረመሎችን ሊያቀናጅ ይችላል። በዚህም ምክንያት ያልተጤኑ አዳዲስ ባሕርያት ይከሰቱ ይሆናል፣ ተብሎ ይገመታል። ከነዚህ ውስጥ አደገኛ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Jul-2017
ግብር መክፈል ዘመናዊ የመንግስት ሥርዓትን ለመዘርጋት ያለው ድርሻ፤ የማይተካ ነው። ጠንካራ የግብር አሰባሰብ ሥርዓት ያለው መንግስት፣ ዜጎች ለሚያቀርባቸው ኢኮኖሚያዊ እና የማሕበራዊ ፍትህ ጥያቄዎች አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት መደላደሎችን ይፈጥርለታል። የዜጎችን ወቅታዊ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-13-Jul-2017
የአዲስ አበባ ቁጠባ ቤቶች ኢንተርፕራይዝ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኃላፊዎች የሰጡትን ጋዜጣዊ መግለጫ የሰማ ማንኛውም ሰው ሊያነሳ የሚችለው አንዱና ዋኛው ጥያቄ፣ እነዚህን ከፍተኛ የመንግስት ተቋማት የሚመሩ ኃላፊዎች የ40/60 የቤቶች ግንባታን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-05-Jul-2017
- ወደ መፍትሄው ከመሄዳችን በፊት ካለፈው ስህተታችን መማር አለብን ከአክሰስ ሪል እስቴት በስማቸው ቤት የገዙ ደንበኞች በአክሰስ ሪል እስቴት በቅርቡ በአቶ ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የቀድሞ የቦርድ ሊቀመንበር በተሰጠው መግለጫ እና ከዚህ መግለጫ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Jun-2017
የአክስስ ሪል እስቴት ውዝግብ እንደቀጠለ ነው አክሰስ ሪል ስቴት በመባል የሚታወቀው የአክሲዮን ማኅበር በ2001 ዓ.ም. ቁጥራቸው 634 በሆነ አባላትና በ34 ሚሊዮን ብር ካፒታል የተቋቋመ ነው። ከ2004 ዓ.ም. ጀምሮ በቦርዱ እና በቤት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Jun-2017
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማሪያም ደሳለኝ ኢትዮጵያ በዘረጋችው መጠነ ሰፊ የስኳር ልማት ዙሪያ መንግስታቸው ትምህርት ማግኘቱን ከመግለጽ ውጪ፣ አንድም ተጠያቂ አካል ማቅረብ አልቻሉም። ለሁሉም ጊዜ አለው እንደሚባለው፣ አንድ ቀን በዚህ ስኳር ልማት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Jun-2017
“ዘመናዊ ፋብሪካ ገንብተን፤ የአገዳ አቅርቦት እጥረት ገጥሞናል” አቶ ተገኑ ገነሞ የከሰም ስኳር ፋብሪካ ዋና ስራ አስኪያጅ ባሳለፍነው ሳምንት በከሰም ስኳር ፋብሪካ በመገኘት የሶስት ቀን የሥራ ጉብኝት አድርገን ነበር። ጉብኝታችን በፋብሪካ፣ በከሰም እና በአሚባራ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Jun-2017
በሳምሶን ደሣለኝ በዕለተ ሰኞ በመካከለኛው ምስራቅ አዲስ የሃይል አሰላለፍ ሊያስከትል የሚችል የዲፕሎማሲ ስንጥቅ ተከስቷል። የገልፍ ካውንስል ወይም “GCC” በሚል ማዕቀፍ ውስጥ የተሰበሰቡት የሱኒ እስልምና እምነት ተከታይ የዓረብ ሀገራት ባልተጠበቀ ሁኔታ፤ ኳታር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-26-May-2017
በሳምሶን ደሣለኝ የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ እና ፕሬዚደንት ዢ ጂንፒንግ የቻይናን የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ አሁን ያለውን የጂኦፖለቲካ መልካምድርን በአዲስ መልክ ለመፃፍ ያስችላል ያሉት ግዙፉ ፕሮጀክት ይፋ አድርገዋል። ዢ ይፋ ያደረጉት “New Silk...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-26-May-2017
ሃያ ስድስተኛው የግንቦት ሃያ በዓል ሊከበር ጥቂት ቀናት ይቀሩታል። ኢህአዴግ ይህችን ሀገር በመንግስትነት ማስተዳደር ከጀመረ ሩብ ክፍለ ዘመን ያለፈ በመሆኑ ባለፉት 26 ዓመታት ምን ተከወነ? ምንስ ቀረ ብሎ ለመነጋገር የሚያስፈልግበት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-May-2017
በሳምሶን ደሣለኝ በኡጋንዳው መሪ ዩዌሪ ሙሴቬኒ የተጠራው የናይል ካውንስል የመሪዎች ስብሳባ ከሜይ 25 ወደ ጁን አጋማሽ እንዲዘዋወር ተደርገዋል፡፡ ዘገባውን ያስነበበው የግብጹ ዴይሊኒውስ ስብሰባው የተዛወረበትን ምክንያት ሲታት፣ ግብፅ የኢንቴቤው ስምምነት ተብሎ ለሚጠራው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-May-2017
ኤርትራ እንደ ከኢትዮጵያ ተነጥላ እንደ ሀገር ከቆመች ሁለት አስርተ ዓመታት ተቆጠሩ። ሀገሪቱ በእነዚህ ዓመታት በብዙ ውጣ ውረድ ውስጥ አልፋለች። ከኢትዮጵያ ተነጥላ እንደ ሀገር በቆመች ማግስት የነበሩት ህልሞችና ውጥኖች ዛሬ እንደ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-May-2017
የሚዲያ ኢንዱስትሪ፣ ተራ የንግድ ዘርፍ አይደለም፤ በርካታ ባለድርሻ አካላትን ያካተተ ነው። በተለያዩ ፍላጎቶች የታጨቀ ዘርፍ ከመሆኑም በላይ፣ የሚያሳርፈው ተፅዕኖ በቀላሉ የሚገመት አይደለም። የአንድን ሕብረተሰብ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማሕበራዊ መሰረቶችን በመገንባትም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-May-2017
በይርጋ አበበ በምስራቅ አፍሪካ የዜጎች ኑሮ አሁንም ከድጡ ወደ ማጡ እንጂ የመሻሻል ተስፋ የሚታይበት አልመሰለም። ከ25 ዓመታት በላይ መንግስት አልባ ሆና የቆየችው ሶማሊያ ባፈው ዓመት መሃመድ አብዱላሂ ፋርማጆን ፕሬዝዳንት አድርጋ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-May-2017
በይርጋ አበበ በምስራቅ አፍሪካ የዜጎች ኑሮ አሁንም ከድጡ ወደ ማጡ እንጂ የመሻሻል ተስፋ የሚታይበት አልመሰለም። ከ25 ዓመታት በላይ መንግስት አልባ ሆና የቆየችው ሶማሊያ ባፈው ዓመት መሃመድ አብዱላሂ ፋርማጆን ፕሬዝዳንት አድርጋ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-May-2017
የኦሮሚያ ክልል በፊንፊኔ /አዲስ አበባ/ ላይ ያለው ልዩ ጥቅም እንደሚጠበቅ የኢትዮጵያ ሕገመንግሥት በአንቀፅ 49 ንዑስ አንቀፅ 5 ላይ በግልፅ ተመልክቷል። ይህ ሕገመንግሥታዊ ድንጋጌ ተግባራዊ እንዲሆን የሚረዳው ዝርዝር ሕግ ሳይወጣ ከ20...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-May-2017
በይርጋ አበበ ዓለም አቀፉ የፕሬስ ቀን ዛሬ ይከበራል። በዓሉ ከመከበሩ በፊትም ያለፈውን ዓመት የአገራትን የፕሬስ ነጻነት የተመለከተ ዳሰሳ እና የአገራትን ደረጃ ይፋ ያደረገው ሪፖርት ወጥቷል። እንዳለፉት ዓመታት ሁሉ ዘንድሮም የስካንዲኒቪያን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Apr-2017
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማሪያም ደሣለኝ ሚያዝያ 11 ቀን 2009 ዓ.ም. ለአገር ውስጥ ጋዜጠኞች በጽሕፈት ቤታቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። በዚህ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ከሰንደቅ ጋዜጣ ለቀረበላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል። በተለይ በዚህ ዓመት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Apr-2017
በይርጋ አበበ በ2008 ዓ.ም በተቃውሞ ሲናጥ የነበረው የኦሮሚያ መሬት በ2009 ዓ.ም መባቻ አንጻራዊ ሰላምና መረጋጋት እየታየበት ይመስላል። በመንግስት ጥልቅ ተሃድሶ እና የፓርቲዎች መደበኛ ግምገማ ማድረጉን ተከትሎ የክልሉ ገዥ ፓርቲ ሁለቱን ሊቃነመናብርት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Apr-2017
· የአውሮፓ ሕብረት ታዛቢዎች ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ አልነበረም ብለዋል · ተቃዋሚ ፓርቲዎች ውጤቱን አልተቀበሉትም፤ ዳግም ቆጠራ ጠይቀዋል · ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን አሸናፊ መሆናቸውን አውጀዋል ከ167ሺ በላይ የድምጽ መስጫ ቦታዎች ተዘጋጅተው ቀርበዋል። 55...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Apr-2017
በይርጋ አበበ በአዋጅ ቁጥር 533/1999 መሰረት የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን በአገሪቱ የሚገኙ መገናኛ ብዙሃን ተቋማትን ፈቃድ ክትትልና ቁጥጥር የሚያከናውንበትነ ስልጣን ተሰጥቶታል። ይህ ተቋም ባሳለፍነው ሳምንት በሒልተን ሆቴል ከግል ብሮድካስት መገናኛ ብዙሃን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-12-Apr-2017
በሃያ ሁለት የፖለቲካ ፓርቲዎች እየተካሄደ የነበረው የቅድመ ድርድር ስምንተኛው ዙር ውይይት ሚያዝያ 2 ቀን 2009 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተካሂዷል። ከስድስተኛውና ከሰባተኛው ዙር ውይይቶች ሲንከባለል የመጣው አከራካሪ ነጥብ ብዙ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-12-Apr-2017
በይርጋ አበበ ውዝግብና መወነጃጀል፤ አለፍ ሲልም መወቃቀስና መጠላለፍ “መለያው” የሆነው ያለፉት 26 ዓመታት የኢትዮጵያ ፖለቲካ በተለይ ካለፉት 12 ዓመታት ወዲህ ተዳክሞ ታይቷል። በተቃዋሚ ፓርቲዎችና በገዥው ፓርቲ መካከል ከሚፈጠረው አለመግባባትና አተካሮ በዘለለ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-05-Apr-2017
- የፕሮጀክቱ 57 በመቶ ተከናውኗል በዓለም አቀፉ ሕብረተሰብ ዘንድ ኢትዮጵያ በረሃብና በድርቅ ስሟ ሲነሳ የነበረበት ታሪክ ጨርሶ ጠፍቷል ባይባልም፤ ቢያንስ ሀገሪቷን ሙሉ ለሙሉ የሸፈነ ረሃብ ባለፉት አስራ አምስት ዓመታት አልተከሠተም። በድርቅ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-05-Apr-2017
በይርጋ አበበ ከ2008 ዓም ህዳር ወር ጀምሮ ለተከታታይ የሰላም መደፍረስ የገጠመው የኢትዮጵያ ምድር ለበርካታ ዜጎች ህልፈት እና በቃፍ ላይ ላለው የአገሪቱ ኢኮኖሚ መድቀቅም ምክንያት ሲሆን ለገዥው ፓርቲ ኢህአዴግም ሆነ በአገሪቱ ፖለቲካ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Mar-2017
- ንግድ ባንክ ያበደረው 2 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር ጠያቂው ማነው? በፋኑኤል ክንፉ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2009 ዓ.ም በካፒታል ሆቴል ከደንበኞቹ ጋር የምክክር መድረክ አዘጋጅቶ ነበር። በውይይቱ የተሳተፉት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Mar-2017
በይርጋ አበበ በኢትዮጵያ ቆላማው ክፍል የሚኖሩ ከ12 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የዕለት ጉርሳቸውንም ሆነ የዓመት ልብሳቸውን የሚሸፍኑት በእንስሳት እርባታ አማካኝነት ነው። ይህ የአርብቶ አደር ቁጥር በ2006 ዓ.ም በተካሄደ ጥናት 15 ቢሊዮን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Mar-2017
በይርጋ አበበ ከ50 ዓመታት በላይ የአዲስ አበባ ነዋሪ ከየቤቱ እና ከየንግድ ድርጅቱ እንዲሁም መንግስታዊ ተቋማት በየመስሪያ ቤታቸው የሚለቁትን ቆሻሻ በሆደ ሰፊነት ሲያስተናግድ የቆየው የቆሻሻ ማራገፊያ ቦታ ወኔው ክዶት አቅሙ ተዳክሞ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Mar-2017
“በየተቋሙ በሚመደቡ ካድሬዎች ዘበኝነት የሚረጋገጥ ተሃድሶ የለም”፤ ኢሕአዴግ - ሒስና ግለሂስ በማዋጥና በመዋጥ ከተጠያቂነት እስከመቼ ይመለጣል? ኢሕአዴግ መጋቢት 1 ቀን 2009 ዓ.ም. ለንባብ ባበቃው አዲስ ራዕይ መጽሔት በጠባብነት እና በትምክህት የፈረጃቸው ኃይሎች ውግንናቸው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Mar-2017
ምስጋናው ግሸን ወልደ አገሬ ንስር አሞራ እስከ ሰባ ዓመት በሕይወት የመኖር ጸጋ ተሠጦታል። ነገር ግን ይህን 70 ዓመት የዕድሜ ፀጋን አጣጥሞ ለመኖር አርባኛ ዓመቱ ላይ በሕይወቱ ወሳኝ የሚባል ውሳኔን ማሳለፍ ይጠበቅበታል።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Mar-2017
በይርጋ አበበ ከ100 ሚሊዮን የማያነስ ህዝብ እንዳላት የሚነገርላት ኢትዮጵያ፣ የህዝብ ብዛቷንና ሰፊ የቆዳ ስፋቷን ያህል ዘርፈ ብዙ ችግሮችና ቋጠሮዎች ተብትበው የያዟት አገርም ነች። በዚህም የተነሳ በአገሪቱ ድህነት ተንሰራፍቶ የሚታይ ሲሆን በተለይ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Mar-2017
“ሁለት ስለት ባለው ቢላዋ ድርጅታችንን ለማረድ ሴራው ተጠናክሮ ቀጥሏል” ብአዴን ብአዴን-ኢሕአዴግ በዓመት ሁለት ጊዜ “አብዮታዊ ዴሞክራሲ” የሚል ስያሜ ያለው የድርጅቱ ልሳን መጽሔትን ያሳትማል። በዚህ ወር ለንባብ የበቃው የድርጅቱ ልሳን መጽሔት፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ማሕበራዊና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Mar-2017
በይርጋ አበበ ለ26 ዓመታት በአገሪቱ ሁሉም አካባቢዎች የመንግስት ስልጣን የዞ የቆየው የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ግንባር (ኢህአዴግ) በወቅታዊ የአገሪቱ ችግር ዙሪያ ከተቃዋሚ (ተቀናቃኝ ወይም ተፎካካሪ በሉን ይላሉ) ፓርቲዎች ለመወያየት ግብዣ አቅርቦላቸው ወደ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Mar-2017
በይርጋ አበበ የደርግን መንግስት በትጥቅ ትግል ጥሎ ስልጣን ላይ የተቀመጠውና አሁንም ስልጣን ላይ ያለው መንግስት በ1987 ዓ.ም ዘውጌ ተኮር ከበሬታ የተቸረውን ህገ መንግስት አወጣ። ህገ መንግስቱ በመግቢያው ላይ የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Mar-2017
በሳምሶን ደሳለኝ ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት ለሶስት ቀናት ይፋዊ ሥራ ጉብኝት ሰሞኑን አዲስ አበባ ነበሩ። ፕሬዚደንቱ አዲስ አበባ ሲገቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማሪያም ደሳለኝ እና የውጭ ጉዳዩ ሚኒስትሩ ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ አቀባበል አድርገውላቸዋል።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Feb-2017
ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ በቱርክ ለአምስት ቀናት በነበራቸው ይፋዊ ጉብኝት ወቅት ከቱርክ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጠይብ ኤርዶዋን ጋር በሰጡት መግለጫ፣ መንግሥታቸው ከጉለን እንቅስቃሴ ጋር ንክኪ ያላቸውን ትምህርት ቤቶች አሳልፎ እንደሚሰጥና ከቱርክ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Feb-2017
በይርጋ አበበ ሶሻሊስቱ ሜጄር ጄኔራል መሀመድ ሰይድ ባሬ (ዚያድ ባሬ) እ.ኤ.አ በ1991 ከስልጣን ተወግዶ ከአገር ከኮበለለ በኋላ የሶማሌ ምድር መንግስት አልባ መሆኗን ተከትሎ (አምባገነንም ቢሆን) በጎሳ መሪዎች ሲገዛ የኖረ ምድር ሆኗል።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Feb-2017
- ኮርፖሬሽኑ ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞችን ለምን ሥራ አስኪያጅ ያደርጋል? - ሠራተኞቹ ቅሬታ አላቸው የኢትዮጵያ መንግስት በነደፈው የአንደኛው እና የሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ በኢንዱስትሪው ልማት ዘርፍ የተለየ ትኩረት ከተሰጣቸው ሜጋ ፕሮጀክቶች መካከል የስኳር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Feb-2017
“ስማቸውን ባልጠቅስም በሌሎች አገሮች እንዳየኋቸው ሳይሆን የአገራችሁ ህዝብ ሰው አክባሪ እና ጨዋ ነው” ሚስተር ሱሚት ዳሳናያኬ በኢትዮጵያ የስሪላንካ አምባሳደር በይርጋ አበበ ስሪላንካ ወይም በቀድሞ ስያሜዋ “ሲሎን” በህንድ ውቅያኖስ አቅራቢያ ከሚገኙ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Feb-2017
በሳምሶን ደሳለኝ ባለፉት አምስት አመታት በኢትዮጵያ እና በደቡብ ሱዳን መካከል የነበረው ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶች እያዘቀዘቁ፣ በፍጥነት እየወረዱ ይገኛሉ። ደቡብ ሱዳን ነፃነቷን ካገኘች ማግስት ጀምሮ እስከ 2013 ድረስ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር የነበራት ዲፕሎማሲያዊ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Feb-2017
“በተለያየ አስተሳሰብና አካሄድ የኢትዮጵያን ህዝብ የምናስቸግርበት መንገድ መፈጠር የለበትም” ዶክተር ጫኔ ከበደ የኢዴፓ ሊቀመንበር በይርጋ አበበ ኢህአዴግ በአገር ውስጥ ከሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመደራደር ማቀዱን ተከትሎ ጥር 10...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Feb-2017
በይርጋ አበበ ከአፍሪካ አገራት ይልቅ የአህጉሪቱን መሪዎች ያቀራርባል የሚባልለት የአፍሪካ ህብረት ዓመታዊው የመሪዎች ስብሰባ በአዲስ አበባ ሲካሄድ ቆይቶ ትናንት ፍጻሜውን አግኘቷል። የህብረቱ ኮሚሽነር ሆነው ለአራት ዓመታት ያገለገሉት ደቡብ አፍሪካዊቷ ዶክተር ንኮሳዛና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Jan-2017
በዓለም በ170 ሀገሮች ውስጥ የሚንቀሳቀሰው በቱርክ በጎፈቃድ ዜጎች የተመሰረተው ትምህርት ማዳረስን መሰረት ማድረጉ የሚነገርለት “የሒዝመት እንቅስቃሴ”፣ በጁላይ 2015 በቱርክ ገዢው ፓርቲ ላይ የተሞከረውን የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ያሴረው፣ ያቀናበረው፣ የመራው መሆኑን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Jan-2017
በይርጋ አበበ ከ1983 ዓ.ም ጀምሮ የአገሪቱን ሙሉ የስልጣን እርከን በብቸኝነት ተቆጣጥሮ የቆየው ኢህአዴግ፣ በ2002 እና በ2007 ዓ.ም በተካሄዱት ምርጫዎች በክልል እና በፌዴራል ደረጃ የሚገኙ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወንበሮችን ሙሉ በሙሉ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Jan-2017
በሳምሶን ደሳለኝ በግብፅ ታሪክ በሕዝብ የተመረጡ ብቸኛ መሪ መሆናቸው የሚነገርላቸው፤ የሆኑትም፤ ፕሬዝደንት መሐመድ ሙርሲ ናቸው። ሙርሲን ከመንበረ ስልጣናቸው ለማውረድ የግብፅ ጦር ሰራዊት እና የሳዑዲ ዓረብያ ረብጣ ፔትሮ ዶላር የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳሉ።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Jan-2017
በይርጋ አበበ በ1983 ዓ.ም ፀሀያማው የግንቦት ወር ሊገባደድ አስር ቀናት ብቻ ሲቀሩት አዲስ አበባ የገቡት ወጣት ታጋዮች ወደ ቀድሞው የኢትዮጵያ ሬዲዮ ግቢ በማቅናት ስቱዲዮ ገብተው በአንድ አፈቀላጤያቸው አማካኝነት “ደርግ ሲጠቀምበት የነበረውን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Jan-2017
በይርጋ አበበ አቶ ደረሰ ሀብቴ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ውስጥ በሚገኝ ኮርማ ቀበሌ ነዋሪ ነው። ኑሮው የተመሰረተው በግብርና ላይ ሲሆን ባለትዳርና የልጆች አባት ነው። ወጣቱ አርሶ አደር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Jan-2017
- በጅቡቲ እየበዛ የመጣው የውጭ ሀገራት የጦር ሰፈር ግንባታ ለኢትዮጽያ መልካም አጋጣሚ ወይስ ሥጋት? በአስማማው አያናው መነሻ በአለማችን ተነባቢ ከሆኑ መጽሄቶች አንዱ የሆነው ዘ ኢኮኖሚሰት (the Economist) በ ሚያዝያ 2016 እትሙ ስለ ጅቡቲ ይህን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Jan-2017
“የቀድሞው የኢትዮጵያ ማዕድን ልማት አክስዮን ማኅበር የመንግስት ልማት ድርጅት የሥራ ኃላፊዎች በሕግ እንዲጠየቁልን” የታንታለም ዶሎማይት አምራች ሠራተኞች “በቂ መረጃ ከቀረበልን በሕግ እንዲጠየቁ እናደርጋለን” አቶ ሙሉጌታ ሰዒድ የቀድሞው ዋናዳሬክተር ዶክተር ዘሪሁን ደስታ በጡረታ ተገለዋል የፋይናንስ ዳሬክተሩ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Jan-2017
ባሳለፍነው ሳምንት ታህሳስ 15 ቀን በጊዮን ሆቴል የመሰብሰቢያ አዳራሽ በእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር የግብርና ኢንቨስትመንት መሬት አስተዳደር ኤጀንሲ በጋራ በመሆን የግብርና ኢንቨስትመንት ሀገራዊ የንቅናቄ መድረክ የሚል ስያሜ የተሰጠው አውደ ጥናት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Dec-2016
· 4 ነጥብ 96 ቢሊዮን ብር ብድር ተፈቅዶ 4 ነጥብ 27 ቢሊዮን ብር ባለሃብቶቹ ወስደዋል፤ · ከ623 ባለሃብቶች መካከል 369 ባለሃብቶች ማልማት አልጀመሩም፤ · የመሬት ካርታ የሚዘጋጀው በመኖሪያ ቤትና ጫት ቤት ነው፤ · ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Dec-2016
በይርጋ አበበ በርዝመቱ ከዓለም አንደኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠው ታላቁ የአባይ ወንዝ በግዝፈቱ ከአፍሪካ ቀዳሚ የሆነ የኤሌክትሪክ ማመንጫ ግድብ ሊሰራበት መሆኑ ከተነገረ ዘንድሮ አምስተኛ ዓመቱ ላይ ይገኛል። በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Dec-2016
በይርጋ አበበ ከ80 በላይ ብሔረሰቦች እና ብሔሮችን የያዘው የኢትዮጵያ ግዛት ላለፉት 25 ዓመታት በኢህአዴግ እየተመራ ሲሆን 547 መቀመጫዎች ያሉት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ደግሞ ላለፉት 14 ወራት በኢህአዴግ አባሎች ብቻ ተይዟል።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Dec-2016
በ2008 ዓ.ም. ህዳር ወር ጀምሮ፤ በኢትዮጵያ ውስጥ በተለይ በኦሮሚያ እና በአማራ ክልሎች የተነሣሣው ሕዝባዊ ቁጣ ለበርካታ ሕይወት መጥፋትና ለንብረት መውደም ምክንያት መሆኑ የአደባባይ እውነት ነው። ቀውሱን ተከትሎ የተለመደው ህግ የማስከበር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Dec-2016
የሐረር ሕዝብ በምስራቅ ኢትዮጵያ ከአዲስ አበባ 515 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። ክልሉን የኦሮሚያ ክልል ወረዳዎች ያዋስኑታል። በሰሜን ጃርሶ፣ በደቡብ ፈዲስ፣ በምዕራብ ሐረማያ፣ እንዲሁም በምስራቅ ጉርሱምና ባቢሌ ወረዳ ያዋስኑታል። የሐረር ሕዝብ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Dec-2016
በይርጋ አበበ ከ60 በላይ ህብረ ብሔራዊና ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከ1983 ዓ.ም ጀምሮ አገሪቱን ከሚመራው የኢህአዴግ መንግስት ጋር ውይይት አካሂደው ነበር። የፓርቲዎቹ ውይይት ትኩረቱ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባጸደቀውና በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Dec-2016
“የሞባይል ኢንተርኔት የተቋረጠው ለዜጎች ጥቅም ሲባል ነው” ዶክተር ነገሪ ሌንጮ የመንግስት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/በት ኃላፊ ሚኒስትር በይርጋ አበበ የኢትዮጵያ መንግስት ቃል አቀባይ (ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ ሚኒስትር) ዶክተር ነገሪ ሌንጮ ባሳለፍነው ሳምንት በወቅታዊ ጉዳዮች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Dec-2016
“ከኩባ ወታደሮች ጋር በአንድ ጉድጓድ ተቀብረናል፤ ውለታቸውንም ትውልድ አይዘነጋውም” ብርጋዴን ጀነራል ዋሲሁን ንጋቱ የሆለታ ገነት ጦር ትምህርት ቤት የ21ኛ ኮርስ ምሩቅ ሲሆኑ፣ በሙያቸው ታንከኛ ናቸው። በአሜሪካ እና በታላቋ ሶቪየት ሕብረት የታንከኛ ትምህርታቸውን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-01-Dec-2016
- ፓርቲው ኢንጂነሩን በ154 ሺህ ብር ጉድለት እየፈለጋቸው ነው ሰማያዊ ፓርቲ መሰከረም 28 ቀን 2009 ዓ.ም በመኢአድ ቅጥር ግቢ ውስጥ አስቸኳይ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤ አካሂዶ የስራ አስፈጻሚ ሹም ሽር አካሂዶ ነበር።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-01-Dec-2016
ባለንበት ዘመን በዓለማችን በስልጣን ላይ ቆይታ ረዥሙን ዕድሜ ካስቆጠሩት የሀገራት መሪዎች መካከል አንዱ የነበሩት ፊደል ካስትሮ አርፈዋል። ካስትሮ በ90 ዓመታቸው ህወታቸው ያለፈ ሲሆን ስልጣናቸውን ለወንድማቸው ራኦል ካስትሮ ያስረከቡት የጤንነታቸው ሁኔታ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Sep-2016
ባሳለፍነው ሳምንት በኢትዮጵያ እና በኤርትራ ድንበር መካከል በምትገኘው የድንበር ከተማ ዛላአንበሳ ውስጥ ተገኝተን ነበር። የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነትን ተከትሎ ዛላአንበሳ ወደ ነበር የድንበር ከተማ መቀየሯ የሚታወስ ነው። በከተማው የሚታዩት አዛውንት እና ሕፃናት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Sep-2016
“የሃይማኖት ተቋማት በሠላም እና በልማት ስም ዴሞክራሲያዊ መብቶችን ማፈን አይችሉም” ዶክተር ፓስተር ዘካሪያስ ዓምደብርሀን በይርጋ አበበ ከዲፕሎማ ጀምሮ እስከ ሶስተኛ ዲግሪ (ፒኤ ች ዲ) ድረስ በተለያዩ ከስነ መለኮት ጋር የተያያዙ ትምህርቶች ተምረዋል።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-31-Aug-2016
“ኢሕአዴግ ሥልጣን ለማካፈል ድፍረቱ ሊኖረው ይገባል” ዶክተር ያዕቆብ ኃ/ማሪያም በኦሮሚያ እና በአማራ አንዳንድ አካባቢዎች የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ ሰሞኑን የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ እና ማዕከላዊ ም/ቤት በሰጡት መግለጫ ላይ የዓለም አቀፍ የሕግ ባለሙያ የሆኑትን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-31-Aug-2016
“ጠንካራ የሀይማኖት መሪዎች ቢኖሩን ኖሮ እንዲህ አይነቱ ሥጋት ላይ አንወድቅም ነበር” ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በይርጋ አበበ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በተለያዩ ወቅታዊ የማህበራዊና አገራዊ ጉዳዮች ላይ በሳል አስተያየቶችን በተለያዩ መንገዶች በመጻፍ መፍትሔ ከሚፈልጉ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Aug-2016
የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ከነሐሴ 10 እስከ ነሐሴ 15 ቀን 2008 ዓ.ም ድረስ ስብሳባ ማካሔዱን አስታውቋል። በዚህ ስብሳባው ያለፉትን አስራ አምስት ዓመታት የተጓዙበትን የፖለቲካ ኢኮኖሚ መንገዶችን መገምገሙን ይፋ አድርጓል። እንዲሁም ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው በድርጅቱ የቀረበለትን የአስራ አምስት ዓመታት የፖለቲካ ኢኮኖሚ ሒደቶችን የሚመለከት የግምገማ ሃሳብ መነሻ በማድረግ በኢትዮጵያ ውስጥ የተመዘገቡ አዎንታዊ ለውጦች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Aug-2016
“ያለን አማራጭ፣ የኪራይ ሰብሳቢ ፖለቲካ ኢኮኖሚን ቆርጦ መጣል ወይም ሀገር እንዲበተን መፍቀድ ነው” አቶ ፍቃዱ ተሰማ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አንዳንድ አካባቢዎች ለወራት ከዘለቀውና አሁንም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Aug-2016
በይርጋ አበበ የኢትዮጵያ ምድር ፖለቲካዊ የሰላም አየር እየተነፈሰ አይደለም። በየቦታው የባሩድ እና የሞት ሽታ የተላበሰ አየር እየነፈሰ ነው ብሎ መናገር ባይቻልም አሁን ያለው ድባብ ግን ከላይ የተጠቀሰው አጋኗዊ ገለጻ እውነት የማይሆንበት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Aug-2016
“የአማራና የትግራይ ሕዝቦች፣ አብረው ታግለዋል፣ ሞተዋል፣ በአንድ ጉድጓድ ተቀብረዋል” አቶ ንጉሱ ጥላሁን የአማራ ክልላዊ መንግስት የኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት ኃላፊ በአማራ ክልላዊ መንግስት ውስጥ በሚገኙ በጎንደር እና በባሕርዳር ከተሞች ሁለት ትልልቅ ሰላማዊ ሰልፎች ተካሂደዋል። በጎንደር የተደረገው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Aug-2016
“በታሪክ የአማራ ገዥ መደብ የሚባል ስርዓት የለም” ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ በይርጋ አበበ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ በቅርቡ “የኦሮሞ እና አማራ እውነተኛ የዘር ማንነት” በሚል ርዕስ አንድ ታሪካዊ ዘውግ የተላበሰ መጽሀፍ አሳትመው ለንባብ አብቅተዋል። ፕሮፌሰር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Aug-2016
በአዲስ አበባ በዋሽንግተን ሆቴል ከጁላይ 28 ቀን እስከ ኦገስት 1 ቀን 2016 ከተለያዩ የምስራቅ አፍሪካ ሀገሮች የተወጣጡ ጋዜጠኞች ከናይል ውሃ አጠቃቀም ጋር በተያያዘ ስለሚዘግቧቸው ዘገባዎች አጋዥ የሆነ የስልጠና መድረክ በሲውድን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Aug-2016
በይርጋ አበበ ግንቦት 16 ቀን 2007 ዓ.ም በኢትዮጵያ ታሪክ በዘመነ ኢህአዴግ መንበረ ስልጣን አምስተኛው ዙር አገር አቀፍ ጠቅላላ ምርጫ ተካሄደ። የምርጫውን መጠናቀቅ ተከትሎ ምርጫ ቦርድ ይፋ ያደረገው መረጃ የምርጫ ውጤት ኢህአዴግ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-Jul-2016
በሳምሶን ደሳለኝ በአንድ ሀገር ውስጥ መፈንቅለ መንግስት ተደረገ ሲባል፣ ዘገባውን የሚከታተሉ ሰዎች የሚጠብቁት ነገርወታደራዊ ጁንታዎች መንግስት ለመገልበጥ መሞከራቸው ነው። እንዲሁም መፈንቅለ መንግስት ለማድረግ የሞከሩ ጀነራሎች፣ ኮሎኔሎች እና መስመራዊ መኮንኖች በቁጥጥር ስር ዋሉ።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-Jul-2016
በይርጋ አበበ አገራችን እየተጠናቀቀ ያለውን ዓመት ያሳለፈችው በፖለቲካ ውጥረት ተይዛ ነው ማለት ይቻላል። በአገር ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎችም ሆኑ የፖለቲካ ባለሙያዎች ይህንኑ ደጋግመው ሲገልጹ ይሰማል። የቀድሞው የህወሓት ታጋይና አሁን በግል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Jul-2016
በጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማሪያም ደሳለኝ ተመርቆ ወደ ሥራ የገባው የአዋሳ ኢንዲስትሪ ፓርክ መሰረታዊ አስተሳሰቦች ሲነገሩ የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናትን ለሚያዳምጥ የሕብረተሰብ ክፍል አንድ ጥያቄ በውስጡ ማጫሩ አይቀርም። ይኽውም፣ ሥርዓተ መንግስቱን የመሰረተው የገዢ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-14-Jul-2016
በሳምሶን ደሳለኝ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ይፋዊ ጉብኝታቸውን በአራት የናይል ወንዝ ተፋሰስ ሀገሮች አድርገዋል። እነሱም ዑጋንዳ፣ ኬኒያ፣ ሩዋንዳ እና ኢትዮጵያ ናቸው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሰማንያ የእስራኤል የንግዱ ማሕበረሰብ አባላትን አስከተለው ነበር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-14-Jul-2016
በይርጋ አበበ በ1995 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ላይ አዲስ አበባ ከተማ አዲስ ከንቲባ መቀየሯን አስመልክቶ የአገሪቱን ህዝብ መረጃ የማግኘት ፍላጎት በብቸኝነት የያዙት የመንግስት መገናኛ ብዙሃን ዘገቡ። የእስልምና እምነት ተከታዩ እና የኦህዴድ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-07-Jul-2016
በሳምሶን ደሳለኝ ባሳለፍነው ሳምንት የተባበሩት መንግስታት ድርጀት በ106ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ኢትዮጵያ ለሁለት ዓመታት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባል አድርጎ መርጧል። ከ190 አባል ሀገራት 185 ድምጽ ማግኘትም ችላለች። አምስት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-07-Jul-2016
በይርጋ አበበ አቶ ሀብታሙ አያሌው ወጣት ፖለቲከኛ ነው። ቀደም ባሉት ዓመታት “ባለ ራዕይ ወጣት” የሚል በዴሞክራሲ እና ሰብአዊ መብቶች ላይ ወጣቶችን ግንዛቤ የሚያስጨብጥ ማህበር መስራችና ሊቀመንበር ሆኖ ሰርቷል። በሽብርተኝነት ወንጀል ተጠርጥሮ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Jun-2016
ኢሳያስን ማስወገድ፣ “የማናውቀው መጨረሻዎች መጀመሪያ ሊሆን ይችላል?!” አቶ ዘሪሁን ተሾመ የዓለም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Jun-2016
በይርጋ አበበ በመዋዕለ ንዋይ ብልጽግና፣ በህዝቦች አስተዳደር (ዴሞክራሲ)፣ በሰላምና መረጋጋት፣ እንዲሁም በፍትሃዊ የፍርድ ስርዓትና የሀብት ክፍፍል እጦት ከሚቸገሩ የዓለማችን ዜጎች መካከል ቅድሚያውን የሚይዙት የአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ዜጎች ናቸው ቢባል ከእውነታው መራቅ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Jun-2016
በይርጋ አበበ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ የሙያ ዘርፎች መካከል ከፍተኛ የሰራተኛ ቁጥር የሚይዘው የትምህርቱ ዘርፍ ነው። በትምህርት ሚኒስቴር ስር ከሚካሄዱ የትምህርት ተቋማት (አንደኛ ደረጃ ሁለተኛ ደረጃ እና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት) ውስጥ ከሚያስተምሩ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Jun-2016
· የጠ/ሚ ኃ/ማርያም ደሳለኝ መመሪያ ለምን ወደጎን ተደረገ? በኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ የትውውቅ ትስስር ከጠለፋቸው መስሪያቤቶች በግንባር ቀደምትነት ከሚጠቀሱት መካከል አንዱ የኢትዮጵያ ማዕድን አክሲዮን ማሕበር ነው። ይህን “ተቋም” በ1982 ዓ.ም. የተቋቋመ ሲሆን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Jun-2016
በይርጋ አበበ በ1983 ዓ.ም አገሪቱን ኢህአዴግ ከተቆጣጠረበት ጊዜ ጀምሮ በየአቅጣጫው ከሚስተዋሉ አበይት ክስተቶች መካከል ብሔር ተኮር እና ህብረ ብሔር የፖለቲካ ፓረቲዎች መቋቋም ነው። አንዳንዶቹ የምስረታ በዓላቸውን ሁለተኛ እና ሶስተኛ ዓመት የልደት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Jun-2016
ከመተሐራ ስኳር ፋብሪካ ከከፍተኛ ባለሙያ እስከ መካከለኛ ክህሎት ያላቸው ሠራተኞች ድርጅቱን እየለቀቁ ወደሌላ መስራቤቶች እየፈለሱ መሆናቸውን በተለያዩ ጊዚያት ሲነገር (ሲዘገብ) የነበረ ጥሬ እውነት መሆኑን አሻሚ አይደለም። የዚህ ጹሁፍ አቅራቢም የሠራተኞች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Jun-2016
“ከአናሎግ ወደ ዲጂታል የሚደረገውን ሽግግር ኦዲት ይደረግ ብሎ የወሰነው ማነው? የኦዲት ጭብጡንስ ማነው የወሰነው?” የአቶ ዘርዓይ አስገዶም የቀድሞው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ሥራአስኪያጅ በሳምሶን ደሳለኝ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመገናኛ ብዙሃን ቋሚ ኮሚቴ ሰኞ ዕለት የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Jun-2016
በይርጋ አበበ በዚህ የ21ኛው ክፍለ ዘመን የዓለም ኢኮኖሚም ሆነ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ሁሉ የሚመራው በመረጃ ነው። ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ ዘመኑ የመረጃ በመሆኑ ነው። ለዚህም ነው ታላላቅ አገራት እና መንግስታት እንዲሁም ኩባንያዎች ለመረጃ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-May-2016
“መንግስቱ ኃ/ማርያም ዚምባቡዌ ነው ያለው ቢባልም መንግስቱ ግን መተሐራ ስኳር ፋብሪካ ውስጥ ነው ያለው” ቅሬታ አቅራቢ ሰራተኞች “ይህ አመለካከት የጥቂት ኪራይ ሰብሳቢ ሠራተኞች መሆኑ ሊታወቅ ይገባል” አቶ ዘነበ ይማም “መልካም አስተዳደር እንኳን በመተሐራ በሀገራችንም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-May-2016
ባለፈው ሰኞ ግንቦት 1 ቀን 2008 ዓ.ም የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን የሥራ ኃላፊዎች በ2008 የበጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለመንግሥት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረቡት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-May-2016
በሳምሶን ደሳለኝ አበው ሲተርቱ፣ “ተራራ ሲቃጠል መሬት ይስቃል” ይላሉ። ይህ የአበው አባባል በነፃ ፕሬሱ ምህዳር ውስጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ የተረቱ አግባብነት እየሰመረ ይመስላል። ተራራ በተፈጥሮ ውስጣዊ ሙቀት ሲነድ፣ ከተራራው ጫፍ የሚወጣው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-May-2016
በይርጋ አበበ እንደዛሬው የመገናኛ ብዙሃን ባልተስፋፉበት ዘመን አገረ ገዥዎች ከሚገዙት ህዝብ ላይ ያለውን ስሜት ለማወቅ የሚጠቀሙበት ዘዴ ነበረ ይባላል። ይህ ዘዴ ደግሞ “እረኛ ምን አለ?” የሚል መጠይቅ እንደነበረ በተለያዩ ጊዜያት ሲነገር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-May-2016
በሳምሶን ደሳለኝ ፈረንጆቹ አንድን ነገር ከማድበስበስ ወይም የማይገባውን ስያሜ ከመስጠት “አካፋን አካፋ” በሉት ሲሉ ይደመጣሉ። አካፋን አካፋ ለማለት እንደው ቀላል ነገር ተደርጎ የሚወሰድ አይደለም። በአንድ ወቅት አንድ ለያዥ ለገናዥ ያስቸገረ ሰካራም፣...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-May-2016
በይርጋ አበበ እንደ አውሮፓዊያኑ የዘመን ስሌት ከሚያዝያ 21 እስከ ሚያዝያ 25 ቀን በ1991 የአፍሪካ ጋዜጠኞች በናሚቢያ ዊንድሆክ ባደረጉት ስብሰባ ላይ ባጸደቁት ኮንቬንሽን መሰረት በየዓመቱ ሚያዝያ 25 ወይም ሜይ 3 ቀን የዓለም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Mon-02-May-2016
· በሰማሊያና በሶማሌላንድ የአየር ኃይል ጦርሰፈሮችን ለመጠቀም፣ · የበርበራ ወደብን ለባሕር ኃይል የስምሪት ማዕከል ለማድረግ፣ · የሶማሊያና የሶማሊላንድ ወታደራዊ ተቋሞችን ለማደስና የጦር ሰፈር ለማግኘት ያቀረበችው ጥያቄ ውድቅ ተደረገ። · ወታደራዊ ሴራው በታላቁ የሕዳሴ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Apr-2016
በሳምሶን ደሣለኝ በዚህ ዓመት የተከሰተው የቀውስ አዙሪት መቋጫ የጠፋለት ይመስላል። የቀውሱ ባሕሪ ከውስጥም ከውጭም የሚናበብ እስከሚመስል በተደራጀና በተመረጠ ስልት እየተፈጸመ ሕዝቡም በፖለቲካ አመራሩ ላይ ጥርት ያለ አመለካከት ማሳደር ከብዶት ታይቷል። በአንድም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Apr-2016
በይርጋ አበበ በመንግስት ቁጥጥር ስር ያለው የአገሪቱ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ የአገሪቱን መንግስት የኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር እና የፌዴራል ጉዳዮችና የአርብቶ አደር ጉዳዮች ሚኒስትሩን አቅርቦ በጋምቤላ ክልል በተፈጠረው ጭፍጨፋ ላይ አስተያየታቸውን እንዲሰጡ አደረገ።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Apr-2016
መንግስት በመልካም አስተዳደር ችግሮች መነሻ የከፈለው ፖለቲካዊ ዋጋ እንዴት እንደሚያወራርዳቸው እየሰራ መሆኑን በመገናኛ ብዙሃን ሲደመጥ የሰነበተበት ጉዳይ ነው። ከደረሰው ፖለቲካዊ ቀውስ ጋር ተመጣጣኝ የሚባል ባይሆንም እርምጃዎች እየተወሰዱ ስለመሆናቸው መታዘብ የቻልነውን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Apr-2016
“አቶ መለስ በታሪክ ሊጠየቁበት የሚችለው ነገር ቢኖር ኢትዮጵያን ወደብ አልባ ማድረጋቸው ነው” ዶክተር ፍሰሃ አሰፋው በይርጋ አበበ በርካታ ኢትዮጵያዊያን ምሁራን በአገራዊ ጉዳዮች ላይ ችግሮች ሲፈጠሩ የአገሪቱን ፖሊሲ አውጭዎችና ህግ አስፈጻሚዎችን በድፍረት ከመተቸትም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-06-Apr-2016
በኢትዮጵያ እና በሶማሌላንድ መካከል የወደብ አገልግሎት አጠቃቀም ስምምነት ማርች 31 ቀን 2016 በቢሾፍቱ ከተማ ተፈርሟል። በዚህ የስምምነት ፊርማ ላይ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያቤት እና በአዲስ አበባ የሶማሌ ላንድ ሚሲዮን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-06-Apr-2016
በይርጋ አበበ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ አንደነት መድረክ (መድረክ) “አገሪቱ በዚህ መንግስት የአገዛዝ ስርዓት የፖለቲካ ቀውስ ውስጥ ገብታለች” በማለት በጽ/ቤቱ ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር መገናኛ ብዙሃን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ። የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች በሰጡት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Mar-2016
- ኢንጅነር ይልቃል- የፓርቲውን ሐብት ለግል ጥቅም በማዋልና ሰነድ በማጥፋት ተከሰው ተሰናበቱ በሳምሶን ደሳለኝ ሰማያዊ ፓርቲ ነሐሴ 16 እና 17 ቀን 2007 ዓ.ም የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባኤውን ባደረገ ጊዜ የፓርቲውን የሶስት አመት የስራ አፈጻጸም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Mar-2016
“በዚህ መንግስት የስልጣን ዘመን ‘አማራ ሆኖ መወለድ’ ወንጀል ነው” አቶ ዘመነ ምህረት በይርጋ አበበ የታሪክ መምህር የነበሩትና ለአንድ ዓመት ከሁለት ወራት በፌዴራል ፖሊስ ምርመራ ማዕከል (ማዕከላዊ) ለእስር ተዳርገው ቆይተው በቅርቡ በዋስ የተለቀቁት አቶ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Mar-2016
በይርጋ አበበ የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጄንሲ ከአፋር እና ሶማሌ ክልል ውጭ እንዲሁም አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርን ያላካተተ “የኢትዮጵያ የገጠር አቅርቦትና አገልግሎት አትላስ 2014” (Ethiopia’s Rural Facility and Services Atlas 2014” በሚል ያዘጋጀውን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Mar-2016
በፋኑኤል ክንፉ /ከጉባ/ በኪነ-ጥበባት ባለሙያዎች እና በጋዜጠኞች ቡድን መጋቢት 3 እና 4 ቀን 2008 ዓ.ም የሕዳሴ የኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ተጐብኝቷል። ቡድኑ በጉብኝቱ ፕሮጀክቱ ከዚህ በፊት ከነበረው ደረጃ ከፍ ማለቱን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Mar-2016
በይርጋ አበበ መጋቢት 5 ቀን 2008 ዓ.ም ከረፋዱ 3፡30 ጀምሮ የቀድሞው “የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ የአሁኑ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ” በዋናው ጽ/ቤት ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር መገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች፣ ለአውሮፓ ህብረት ዲፕሎማቶች፣...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Mar-2016
በሳምሶን ደሳለኝ ገዢው ፓርቲ የመልካም አስተዳደር ችግሮ ፈጣሪዎች እና የኪራይ ሰብሳቢዎችን ዋሻ ለማጥራት የጀመረው እንቅስቃሴ በማንኛውም መመዘኛ በበጎ ጎኑ የሚወሰድ ነው። ሥርዓቱን ብልሹ አሠራርን ከሚከተሉ ሌቦችና ምግባረ ብልሹ አመራሮቹን ለመታደግ የተጀመረው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Mar-2016
“ኢትዮጵያዊያን ምሁራን. . . በአገር ቤት ያለነው የምንገኘው ማዕድ ቤታችን ውስጥ ሲሆን የተቀረው ተሰዷል” ዶ/ር ፍሰሐ አስፋው በይርጋ አበበ በማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የስነ ማህበረሰብ ጥናት (Sociological science) የሶስተኛ ድግሪ ባለቤት ሲሆኑ በሙያቸውም አገራቸውን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-02-Mar-2016
· የትኛውም የሰው አስከሬን፣ በመኖሪያ ቤቱ ትልቅ አስከሬን ነው በሳምሶን ደሳለኝ አምስተኛው ረድፍ (the fifth column) የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ከ1936 እስከ 1939 በስፔን በተካሄደው የእርስ በእርስ ጦርነት ጊዜ ነበር። ማድሪድ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-02-Mar-2016
በይርጋ አበበ የአዲስ አበባ እና አጎራባች የኦሮሚያ ልዩዞን ከተሞችን የሚያቀናጅ የከተሞች መሪ እቅድ (ማስተር ፕላን) እውን እንደሚደረግ መነገሩን ተከትሎ በሁሉም የኦሮሚያ ክልል በሚያስብል መልኩ አብዛኛው የክልሉ ህዝብ ድርጊቱን አውግዞ ቁጣውን በተቃውሞ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Feb-2016
ስለ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ ብዥታ አጥሪው፤ ብርሃን አልባ የጋዜጠኝነት ብዕርን ጨብጦ ዘገባ ማሰናዳት ቀላል ነገር አይደለም። በተለይ ደግሞ የፀሃፊውን ምልከታ፣ ከጽሁፍ ጥሬ እውነት ነጥሎ ማሰናዳት ፈታኝ ነው። በጋዜጠኝነት ሙያ ውስጥ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Feb-2016
በይርጋ አበበ የግንቦት 20 1983 ዓ.ም የመንግስት ለውጥን ተከትሎ በአገሪቱ ከተከሰቱ አብይ ለውጦች መካከል አንዱ በአገሪቱ የመድብለ ፓርቲ ስርዓት በህግ እውቅና ማግኘቱ ነው። ይህን የህግ እውቅና ተከትሎም በአገሪቱ ቁጥራቸው የትየለሌ የሆኑ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Feb-2016
§ ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ሸሽተዋል፣ § ዮናስ ከድር እና ወረታው ዋሴ ተደብድበዋል በናዝሬት ከተማ አንድ አባባል አለ፤ “የት ይደርሳል የተባለ በሬ፣ ይልማ ስጋ ቤት ተገኘ” ይባላል። በተነፃፃሪም ወጣቶችን መሰረት አድርጎ በአጭር ጊዜ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Feb-2016
በይርጋ አበበ የኢትዮጵያ ፖለቲካ በተለይም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ያለው የአገሪቱ ፖለቲካ ከመወነጃጀልና ከመወቃቀስ የጸዳበት ጊዜ አለ ማለት ይከብዳል። በተለይም የተቃውሞው ጎራ ፖለቲካ ፓርቲዎችና ፖለቲከኞች ከመወቃቀስና ከመወነጃጀል ባለፈ አንዳንዴም መጠላለፍና መነቃቀፍ ውስጥ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Feb-2016
በይርጋ አበበ በ1984 ዓ.ም ኢህአዴግ ወታደራዊውን የደርግ መንግስት አስወግዶ በሽግግር መንግስት ስልጣን በያዘበት ወቅት በአገሪቱ የፓርቲ ብዝሃነትን (መልቲ ፓርቲ ሲስተምን) ተግባራዊ ማድረጉን ተከትሎ በታዋቂው የህክምና ባለሙያና ሀገር ወዳድ ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Feb-2016
ኪራይ ሰብሳቢነት… የፀረ-ሙስና ትግል… የመልካም አሰተዳደር ንቅናቄ…… እንዲሁም ሌሎች ተቀፅላ መገለጫዎች እየተሰጡት ሲንከባለል የመጣው ትግል ዛሬ ላይ ከሕዝብ ጥቅም ባሻገር የገዢውን ፓርቲ ህልውና ቀጣይነት መስቀለኛ መንገድ ላይ አስቀምጦት ይገኛል። ደግነቱ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Feb-2016
በሳምሶን ደሣለኝ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ባልተለመደ መልኩ ያልተጣራ የነዳጅ ዋጋ በፈጣን ሁኔታ ማሽቆልቆሉን ተከትሎ የዓብይ ሚዲያዎች ዋና ትኩረት ከሆነ ሰንበት ብሏል። በተለያዩ የመስኩ ባለሙያዎች አሳማኝ የሚመስሉ የኢኮኖሚ ትንታኔዎች በተደጋጋሚ ጊዜ ለአድማጭ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Feb-2016
በይርጋ አበበ የኢትዮጵያ 2007 ዓ.ም ተገባድዶ ቀጣዩ 2008 ዓ.ም ሊገባ በር ላይ በቆመበት የነሐሴ ወር አጋማሽ ላይ በአዲስ አበባው ሚሊኒየም አዳራሽ ቁጥራቸው ከ2500 የማያንሱ ኑሯቸውን ከኢትዮጵያ ውጭ ያደረጉ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-Jan-2016
አቶ አበራ ገብሩ የሰማያው ፓርቲ የኦዲትና ምርመራ ኮሚሽን ሰብሳቢ ባሳለፍነው ሳምንት የሰማያዊ ፓርቲ የዲስፒሊን ኮሚቴ አንድ ሥራአስፈፃሚ እና በሶስት የምክር ቤት አባላት ላይ ያስተላለፈውን ውሳኔ በመቃወም የፓርቲው ሥራአስፈፃሚ መግለጫ ማውጣቱ የሚብስ ነው።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-Jan-2016
· “በድርጅቱ ስር የሰደደ ሙስና እና ብልሹ አሰራር የችግሩ ምክንያቶች ናቸው” ቅሬታ አቅራቢ የድርጅቱ ሠራተኞች · “አሁን በድርጅቱ ያለው ለውጥ የማይታያቸውና ድክመታቸው እንዳይታወቅባቸው የሚፈልጉ የድርጅቱ ሠራተኞች ናቸው” አቶ ታኑ ገብሬ የድርጅቱ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-22-Jan-2016
“የምክር ቤት ሰብሳቢው የፓርቲውን አባላት እና የዮናታን ቤተሰቦችን፣ በይፋ ይቅርታ መጠየቅ አለበት” አቶ ዮናስ ከድር የሰማያዊ ፓርቲ የምክር ቤት አባል የሰማያዊ ፓርቲ ሥነ ሥርአት ኮሚቴ ባስተላለፈው የዲስፕሊን ቅጣት የፓርቲው ሥራ አስፈፃሚ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-22-Jan-2016
· ዮናታን ተስፋዬ በእስር ላይ መሆኑ እየታወቀ የስንብት ውሳኔ ተላልፎበታል · “አራት ሰዎች ቃለ-ጉባኤው ላይ ፈርመናል” ሀና ዋለልኝ፣ የኮሚቴው ሰብሳቢ · “ቃለ-ጉባኤው ላይ በውሳኔው ተስማምቼ አልፈረምኩም” ሲሳይ ካሴ፣ የኮሚቴው አባል በሰማያዊ ፓርቲ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-22-Jan-2016
አቶ ሞቱማ መቃሳ የውሃ ኢነርጂ እና ኤሌክትሪክ ሚኒስትር በይርጋ አበበ ኢትዮጵያ በርዝመቱ ከዓለም ቀዳሚ ከሆነው የአባይ ወንዝ ላይ በግዝፈቱ ከአፍሪካ ቀዳሚ የሆነ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት የሚችል ግድብ (74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሊትር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-22-Jan-2016
“ውሳኔው ከፓርቲው መሰረታዊ ሀሳቦችና እምነቶች ተቃርኖ የተላለፈ ስለሆነ ተቀባይነት የለውም” ኢ/ር ይልቃል ጌትነት የሰማያዊ ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ በአራት አባላቱ ላይ የብሄራዊ ሥነ-ስርዓት ኮሚቴ ያስተላለፈውን ከፓርቲው የማሰናበት ውሳኔ እንደማይቀበለው አስታወቀ። የፓርቲው ሥራ አስፈጻሚ ጥር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Jan-2016
በይርጋ አበበ የአዲስ አበባ ከተማ እና ኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ማስተር ፐላን እንደሚተገበር በመንግስት ባለስልጣናት ተነገረ። የባለስልጣናቱን መግለጫ ተከትሎም እቅዱ የኦሮሞን ገበሬ ከእርስቱ እና ከንብረቱ የሚያፈናቅል በመሆኑ መንግስት ይህን ጉዳይ በጥንቃቄ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Jan-2016
“መተማመን ለመፍጠር የሚደረገው ውይይት፣ ከህዳሴው ግድብ ግንባታ ጋር አይገናኝም” ዶ/ር ደብረጽዮን ወ/ሚካኤል “ጥናቱ ቢጠናቀቅም፣ አስገዳጅነት የለውም” የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሳምሶን ደሳለኝ የግብፅ መገናኛ ብዙሃን ከግብፅ ከፍተኛ ባለስልጣናት አገኘነው ባሉት መረጃ መሰረት “የአካባቢ ተፅዕኖ ጥናት ተጠንቶ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-08-Jan-2016
በሳምሶን ደሳለኝ በፖለቲካ ሳይንስ መንግስት እና ሥርዓተ መንግስት መሰረታዊ ልዩነቶች አሏቸው። ይህም ሲባል መንግስት (state) አራት መሰረታዊ ነገሮችን አቅፎ የያዘ ነው። እነሱም፣ ሕዝብ (population)፣ ወሰን (territory)፣ ሥርዓተ መንግስት (government) እና ሉዓላዊነት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Dec-2015
በሳምሶን ደሳለኝ በአንዳንድ የኦሮሚያ አካባቢዎች ከአዲስ አበባና የኦሮሚያ ልዩ ዞን በልማት ለማስተሳሰር ተዘጋጅቶ ከነበረው ማስተር ፕላን ጋር በተያያዘ የተነሳው አለመግባባት በተወሰነ መልኩ የመርገብና ሕጋዊ መስመር የያዘ ይመስላል። የተፈጠረውን ልዩነት ለመፍታት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Dec-2015
“የዜጎች ዴሞክራሲያዊና ሰብዓዊ መብቶች የመልካም አስተዳደር ቁልፍ መገለጫዎች ናቸው” አቶ ልደቱ አያሌው በይርጋ አበበ አቶ ልደቱ አያሌው በዘመነ ኢህአዴግ ከታዩ የተቃውሞ ጎራው ፖለቲከኞች መካከል አንዱ ናቸው። ወሎየው ጎልማሳ በኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ከተራ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-24-Dec-2015
“የሱዳንን ወዳጅነት ለማግኘት የጎንደርን መሬት ቆርሶ መስጠት ተገቢ አይደለም” አቶ አበባው መሀሪ የመኢአድ ፕሬዝደንት - ለታህሳስ 24 ህዝባዊ ውይይት ጠርቷል በይርጋ አበበ ኢህአዴግ አገሪቱን ከተቆጣጠረበት ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 24...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-24-Dec-2015
“በሦስቱ ሀገሮች መካከል የተፈረመው የመርሆዎች መግለጫ እንጂ የተለየ ሠነድ አይደለም” መሐመድ ድሪር በግብጽ የኢትዮጵያ አምባሳደር አምባሳደር መሐመድ ድሪር የአራት ሴቶችና የአንድ ወንድ ልጅ አባት ናቸው። ከደርግ ውድቀት በኋላ ከሕገመንግስት አርቃቂ ኮሚሽን አባል ከመሆን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Dec-2015
የወልቃይት ማህበረሰብ ከአዲስአበባ በ977 ኪሎሜትር ላይ በትግራይ ክልል ስር በሁመራ ዞን አድረመጭ ወረዳ የሚገኝ ነው። በ11ሺ 149 ስኩዌር ኪሎሜትር ላይ ሰፈረውና 413ሺ564 ሕዝብ እንዳለው የሚነገርለት የወልቃይት ማህበረሰብ ባለፉት 24 ዓመታት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-02-Dec-2015
በይርጋ አበበ በመስከረም ወር 29ኛው ቀን ላይ በ1984 ዓ.ም በኢትዮጵያ የመጀመሪያው መንግስታዊ ያልሆነ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ተቋም ሆኖ ተቋቋመ። ስያሜውንም የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ብሎ ሰየመ። ድርጅቱ ሲቋቋም መነሻ የሆነውም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Nov-2015
“ለሌሎች ዜጎች የተሰጠ ይቅርታ ለእኔ ባለቤት ጋዜጠኛ ውብሸት ለምን ይከለከላል እያልኩ ሁሌም እብሰለሰላለሁ” የጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ባለቤት ወ/ሮ ብርሃኔ ተስፋዬ በሰኔ 2003 ዓ.ም በእነ ኤሊያስ ክፍሌ መዝገብ በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው አቶ ኤሊያስ ክፍሌ፣...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Nov-2015
በይርጋ አበበ ከዘውዳዊው የአጼ ኃይለሥላሴ መንግስት እስከ ወታደራዊው የደርግ አስተዳደር ባሉት 59 ዓመታት ውስጥ አገሪቱ በታሪኳ አይታው የማታውቀውን የህዝብ እልቂት፣ የርሃብና የቸነፈር ስቃይ እንዲሁም የግፍ አገዛዞችን አስተናግዳ አልፋለች። ይህንን የመሰለ ግፍና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Nov-2015
ሳምሶን ደስአለኝ ሶሪያ የሕዝብ ብዝሃነት ማማ፤ የሃይማኖት ብዝሃነት ተምሳሌት፤ የዓለም ስልጣኔ አሻራ፤ የሶሪያ ዜጎች የሰላም መናኸሪያ ነበረች። በሶሪያ ያሉ የሕብረተሰብ ዕሴቶች ከየትኛውም የዓረብ ዓለም በተለየ ሁኔታ፣ ለምዕራቡ ዓለም ዕሴቶች የቀረቡ ናቸው።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Nov-2015
- በስልጣን ዘመኑ ለክልሉ ህዝብ ምን ሰራ? በይርጋ አበበ የክልሉ መንግስት ቴሌቪዥን ጣቢያ ክላሽንኮቭ ጠብመንጃ ያነገተ ወጣት እየዘፈነ ያሳያል። ዘፈኑን የሚያቀነቅነው የቀድሞው ወጣት ታጋይ የአሁኑ ኮማንደር አዲሱ ሀይሉ (ዳምሳሽ) ሲሆን የዘፈኑ ርዕስ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Nov-2015
· በግብፅ እና በሳዑዲ አረቢያ መካከል ውጥረት ነግሷል · ሳዑዲ ዓረቢያ በናይል ወንዝ ላይ ለሱዳን ሶስት ትልልቅ ግድቦች ልትገነባ ነው · የሳዑዲ አረቢያ መከላከያ ሚኒስትር በአዲስ አበባ · የየመን ጦርነት አደራዳሪ አልባ ሆኗል በሳምሶን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Nov-2015
በይርጋ አበበ ከሁለት ሳምንታት ባልበለጠ ጊዜ ብቸኛው የአገሪቱ ባለምስል የመገናኛ ብዙሃን (የኢትዮጵያ ብሮድካስትንግ ኮርፖሬሽን) ከዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ጋር በመተባበር አንድ ዘጋቢ ፊልም አሳይቶ ነበር። በብሮድካስት ኮርፖሬሽኑ የተመለከትነው ፊልም የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Nov-2015
በይርጋ አበበ ከሁለት ሳምንታት ባልበለጠ ጊዜ ብቸኛው የአገሪቱ ባለምስል የመገናኛ ብዙሃን (የኢትዮጵያ ብሮድካስትንግ ኮርፖሬሽን) ከዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ጋር በመተባበር አንድ ዘጋቢ ፊልም አሳይቶ ነበር። በብሮድካስት ኮርፖሬሽኑ የተመለከትነው ፊልም የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Nov-2015
“ኢህአዴግ የመድብለ ፓርቲ ስርዓት ገንብቻለሁ ብሎ ለመናገር ሞራሉ የለውም” ዶክተር ጫኔ ከበደ የኢዴፓ ሊቀመንበር በይርጋ አበበ የመጀመሪያ ድግሪያቸውን ከአስመራ ዩኒቨርስቲ በሒሳብ ትምህርት ዘርፍ የተቀበሉትና የማስተርስ ድግሪያቸውን ከዩኒቲ ዩኒቨርስቲ አግኝተው ሶስተኛ ድግሪያቸውን ከአሜሪካው አትላንቲክ ኢንተርናሽናል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Nov-2015
“ኢህአዴግ የመድብለ ፓርቲ ስርዓት ገንብቻለሁ ብሎ ለመናገር ሞራሉ የለውም” ዶክተር ጫኔ ከበደ የኢዴፓ ሊቀመንበር በይርጋ አበበ የመጀመሪያ ድግሪያቸውን ከአስመራ ዩኒቨርስቲ በሒሳብ ትምህርት ዘርፍ የተቀበሉትና የማስተርስ ድግሪያቸውን ከዩኒቲ ዩኒቨርስቲ አግኝተው ሶስተኛ ድግሪያቸውን ከአሜሪካው አትላንቲክ ኢንተርናሽናል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Oct-2015
በይርጋ አበበ የቀድሞው የኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ኢህዴን) ወይም የአሁኑ የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) ትግል የጀመረበትን 35ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ይገኛል። ፓርቲው በዓሉን ኅዳር 11 ቀን በይፋ ከማክበሩ በፊት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Oct-2015
በሳምሶን ደስአለኝ ወደ ጉዳያችን ዘው ብለን ከመግባታችን በፊት አንድ የሀገሪቷ ምሁር በዚህ ጉዳይ ላይ ያሉትን ቀልድ ቢጤ ላካፍላችሁ። በነፃ ፕሬስ ዙሪያ በሚሰራ ድርጅት በተዘጋጀ መድረክ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲው ዶክተር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Oct-2015
የብሔረ አማራ ዴሞክራሲ ንቅናቄ የተመሰረተበትን 35ኛ ዓመት ለማክበር በዝግጅት ላይ ይገኛል። የዚህ ዝግጀት አንድ አካል የነበረው የሚዲያና ኪነጥበባት ሙያተኞች የድርጅቱን ታሪካዊ ቦታዎች መጎብኘት ነበር። በዚህ የጉብኝት ወቅት በተለያዩ መድረኮችና በተበተኑ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Oct-2015
በሳምሶን ደሣለኝ በዓለም ስልሳ ከመቶ የሚሆነው የነዳጅ እና የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት የሚገኘው በእስልምና እመነት ተከታዮች ግዛት ውስጥ ነው። በአሁን ሰዓት በመካከለኛው ምስራቅ በተፈጠረው የነዳጅ እና የደም ውህድ በሆነው የፖለቲካ ትኩሳት ውስጥ፣...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Oct-2015
በይርጋ አበበ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በቡድን ሀያ አገራት ስብሰባ ላይ አንድ ንግግር አቀረቡ “በኢትዮጵያ የግብርና ምርት እያደገ ነው” ሲሉ። ፕሬዚዳንቱ ለንግግራቸውም የአንድን ገበሬ ተሞክሮ በማንሳት ገለጹ። ካለፉት 10 ዓመታት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Oct-2015
የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) የ35 ዓመታት የትግል፣ የጽናትና የድል ትውስታ በሚል ሕዳር 11 ቀን 2008 ዓ.ም 35ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ያከብራል። የምስረታ በዓሉ ከመድረሱ በፊት ድርጅቱ የትጥቅ ትግል ሲያደርግባቸው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Oct-2015
· “ብሔራዊ መግባባት እና ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ በመጀመሪያው የዕቅድ ዘመን አልተሳካም” ኢዴፓ · “መንግስት ስለ ቁጠባ ያስተምራል፤ ራሱ ግን ቆጣቢ አይደለም” ኢራፓ · “የተቃዋሚዎች የግብርና ፖሊሲ አጥፊ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በይርጋ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Oct-2015
“ያ ሁሉ ያወጋነውን የት አደረሳችሁት?” ወ/ሮ ክቤ ዳዊት በፋኑኤል ክንፉ - ከአርባ ፀጓር ፀባሪያ ቀበሌ ጎንደር አርባ ፀጓር፣ በተከዜ ወንዝ ጫፍ የምትገኝ የዋግና የበለሳ ነዋሪዎች መተላለፊያ ወረዳ ነው። የኢሕአፓ እና የኢሕዴን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Oct-2015
“ከጠ/ሚ ኃ/ማርያም ካቢኔ የምንጠብቀው አዲስ ነገር የለም” አቶ ቡልቻ ደመቅሳ በይርጋ አበበ በ1997 ዓ.ም ተካሂዶ በነበረውና በአገሪቱ የፓርላማ ታሪክ በርካታ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት ተሳታፊ በሆኑበት ምርጫ ፓርቲያቸውን የኦሮሞ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲ ንቅናቄን (ኦፌዴን)...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Sep-2015
“እኛም እንደ ኅብረተሰብ የሚጠበቅብን ግለሂስ ያለ ይመስለኛል” ዶ/ር አረጋ ይርዳው በመቀሌ ገዢው ፓርቲ 10ኛውን ጉባኤ ማካሄዱ ይታወቃል። በዚህም ጉባኤ የኪራይ ሰብሳቢነት እና የመልካም አስተዳደር ችግሮች የውይይቱ ቁልፍ አጀንዳዎች ነበሩ። ገዢው ፓርቲም የራሱን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Sep-2015
· ባለፈው 24 ዓመታት ውስጥ አዲስ ገዥ መደብ ተፈጥሯል፣ · ወገንተኛ ያልሆነ የሕገ-መንግሥት ፍርድ ቤት መቋቋም አለበት፤ · ፌዴሬሽን ምክር ቤት የሚመጡ ሰዎች በማን የሚወከሉ ናቸው? · ኦሮሚያ በአዲስ አበባ ያላትን ጥቅም የሚያስከብር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Sep-2015
የፌዴራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽነር አቶ አሊ ሱሌይማን በቅርቡ ለጋዜጠኞች ከሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ጋር በተያያዘ ሰንደቅ ጋዜጣ በመስከረም 12 ቀን 2008 ዓ.ም ዕትሙ ያቀረበውን ዘገባ መስከረም 14 ቀን 2008 ዓ.ም የላከው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Sep-2015
በሳምሶን ደሳለኝ ባሳለፍነው ሳምንት የፌዴራል የሥነምግባርና የፀረሙስና ኮሚሽን ከሐምሌ 1 ቀን 2006 እስከ ሰኔ 30 ቀን 2007 ዓ.ም. የልማት ድርጅቶችና መሥሪያቤቶች የአሠራር ሥርዓት ጥናት አፈፃጸም የተመለከተ ሪፖርት ለመገናኛ ብዙሃን አሰራጭቷል። ኮሚሽነር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Sep-2015
“የመንግስት ሰራተኞች ጥቆማ በመስጠታቸው የሚደርስባቸውን ጥቃት ለመከላከል እጅግ አስቸጋሪ ነው” አቶ ዓሊ ሱሌይማን የፌዴራል ስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽነር በይርጋ አበበ በርካታ የመገናኛ ብዙሃን ጋዜጠኞች በስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ዋናው መስሪያ ቤት ተሰብስበዋል።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Sep-2015
በይርጋ አበበ የዓለማችን ዝቅተኛ ቦታ (ከባህር ጠለል በላይ 411 ሜትር) የሚባለው ዳሎል በአፋር ክልል ይገኛል። የሰው ልጅ መገኛ የሆነው ሃዳርም የሚገኘው በዚሁ አፋር ክልል ነው። አገሪቱ ለምግብነት የምትጠቀምበትን የጨው ምርት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Sep-2015
በይርጋ አበበ በቅርቡ ትምህርት ሚኒስቴር በስሩ ለሚያስተዳድራቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚያስተምሩ መምህራንን ለመቅጠር ባወጣው የስራ ማስታወቂያ መሰረት የመመረቂያ ውጤታቸው 2 ነጥብ 75 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ተመራቂ ተማሪዎች ይመዘገባሉ። ምዝገባው ተጠናቅቆ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-02-Sep-2015
በሳምንሶን ደሳለኝ ገዢው ፓርቲ በተለያዩ ሰነዶቹ፣ ጉባዔዎቹና ኮንፈረንሶቹ እና በካድሬ ስልጠናዎቹ ላይ ተግበራ አልባና የፖለቲካ ቁርጠኝ የተሳነውን የግንባሩን አካሄድ አፍርሶ ከመስራት፣ የኪራይ ሰብሳቢ ፖለቲካ ኢኮኖሚ በስርዓቱ ውስጥ የበላይነቱን ይዟል የሚል ዝማሬ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-02-Sep-2015
በይርጋ አበበ ሰሞኑን የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች በተናጠል እንዲሁም የአራቱ ፓርቲዎች የጋራ ሰብሳቢ የሆነው ኢህአዴግ በጉባዔ ተጠምደው ሰንብተዋል። እንደ ባህር ዳር፣ አዳማ፣ ሀዋሳ እና መቀሌ አይነት ከተሞችም የአገሪቱንና ከተሞቹ በዋና ከተማነት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Aug-2015
በሳምሶን ደሳለኝ ከቅዳሜ ጀምሮ በአዳማ፣ በመቀሌ፣ በአዋሳ እና በባሕር ዳር ከተሞች የገዢው ግንባር ፓርቲዎች በተናጠል ጉባኤያቸውን ጀምረዋል። ለምን ቢባል ለስራ አስፈጻሚነት ኢሕአዴግን የሚወከሉ ከእያንዳንዱ ፓርቲ ዘጠኝ አባላት ይመረጣሉና። እንዲሁም በቀጣይ ሳምንት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Aug-2015
“ህወሓት በትግራይ ክልል ዓረናን ‘ቀድሞ መከላከል’ በሚል መርህ ነው እየተንቀሳቀሰ ያለው” አቶ ጐይቶም ጸጋዬ የዓረና ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር በይርጋ አበበ መሰረቱን በትግራይ ክልል ያደረገውና በ2000 ዓ.ም የተቋቋመው ዓረና፤ ለሉ ዓላዊነትና ለነጻነት ፓርቲ (ዓረና)...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Aug-2015
10ኛው የኢሕአዴግ ጉባኤ አጣብቂኝ አጀንዳዎች፤ ከሶሻል ካፒታል ወይም ከፖለቲካ ካፒታል፣ ከመርህ ወይም ከገቢራዊነት፣ ከኮሚኒኬሽን ወይም ከኮኔክሽን መምረጥ ካልቻለ……. በሳምሶን ደሳለኝ በ2007 ዓ.ም ሀገር አቀፍ ምርጫ ያሸነፈው ገዢው ፓርቲ፤ ኢሕአዴግ 10ኛ ጉባኤውን በመቀሌ ከተማ ከነሐሴ 22...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Aug-2015
በይርጋ አበበ በኢትዮጵያ በአገር አቀፍ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ የዲያስፖራ ቀን ባሳለፍነው ሳምንት በአዲስ አበባ ተከብሯል። በዓሉ በተከበረበት ወቅት በመክፈቻው እለት የአገሪቱ ርዕሰ ብሔር ዶክተር ሙላቱ ተሾመ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩን ዶክተር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-12-Aug-2015
ርዕስ፤ .................... የአረቦች ፀደይ ንዑስ ርዕስ፤ ............ ወደኋላ የዞረው ማዕበል ደራሲ፤ .................. ብሩክ ከድር ገጽ ብዛት፤ ............. 253 ታተመ፤ ................. 2007 ዓ.ም ስለአረቦች ፀደይ ገና ብዙ አልተባለም። ብዙ የሚፃፍበት የሚተረክበት አጀንዳ ነው። በተለይ ይህ የአረቦች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-12-Aug-2015
“በህገ መንግስቱ የተረጋገጡትን መብቶችና ነጻነቶች ኢህአዴግ እየረጋገጣቸው ነው” መድረክ · ሰላማዊ ትግላችን ተጠናክሮ ይቀጥላል በይርጋ አበበ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ልዩ እና አስቸኳይ ጉባኤ ሰሞኑን አካሂዶ ነበር። ፓርቲው ጉባኤውን ለማካሄድ የተገደደበትን ምክንያት ሲያቀርብም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-05-Aug-2015
በሳምሶን ደሳለኝ 44ኛው የአሜሪካው ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ በኢትዮጵያ እና በኬኒያ ጉብኝታቸውን ጨርሰው ወደ መደበኛ ስራቸው ተመልሰዋል። ፕሬዝደንቱ ወደተለመደ የስራ ገበታቸው ቢመለሱም በሁለቱ ሀገሮች ያደረገጓቸው ጉብኝቶች በተለያዩ ወገኖች ብዙ እየተባለበት ያለ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-05-Aug-2015
በይርጋ አበበ የዛሬ ሶስት ዓመት ገደማ የቀድሞውን የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስትር የነበሩትን አቶ ጁነዲን ሳዶ ባለቤት ወይዘሮ ሐቢባ መሀመድን ጨምሮ 31 ግለሰቦች ከዓለም አቀፍ አሸባሪ ቡድን ጋር ግንኙነት አላቸው፤ የእስልምና መንግስት ለመመስረት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Jul-2015
- ለኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ መልካም ዕድል ወይስ ስጋት? እ.ኤ.አ. ከ1990 በኋላ ዓለም ዓቀፉን ሕብረተሰብ በብቸኛ ልዕለ ሃያልነት ተቆጣጥራ እየመራች ያላቸው ዩናይትድ ስቴት ኦፍ አሜሪካ፣ ዛሬ ላይ ብቸኛ ሃያልነቷ እየተሸረሸረ ለመሆኑ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Jul-2015
በይርጋ አበበ 44ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሁለቱን የምስራቅ አፍሪካ አገራት መጎብኘታቸውን ተከትሎ የዓለም መገናኛ ብዙሃን ዐይን እና ጆሮዋቸውን ወደ ሁለቱ አገራት (ኢትዮጵያ እና ኬኒያ) ሆኗል። ታላላቆቹ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃንም የፕሬዚዳንቱን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Jul-2015
በይርጋ አበበ በ1954 እ.ኤ.አ አሜሪካን በፕሬዚዳንትነት ይመሩ የነበሩት ዳዊት ኤዘንሀወር በወቅቱ ብቸኛ ከቅኝ ግዛት ቁጥጥር ነጻ የሆነችዋን አፍሪካዊት አገር መሪ ወደ አሜሪካ ይጋብዛሉ። የፕሬዝዳንቱን ግብዣ የተቀበሉት የኢትዮጵያው ንጉሰ ነገስት ቀዳማዊ ኃይለስላሴም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Jul-2015
ለሰንደቅ ጋዜጣ ከአቶ አየለ ጫሚሶ ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ (ቅንጅት) አቶ ሲራክ መኮንን እና አቶ ሳሳሁልህ ከበደ ከፓርቲ ስለመባረራቸው ባወጣችሁት እትም ማስተካከያ ስለመስጠት፣ ማስተካከያ የሚደረግባቸው ነጥቦች 1. የሐሰት ሰነድ ማዘጋጀት፣ ገንዘብ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Jul-2015
ሰኞ ሐምሌ 14 ቀን 2007 ዓ.ም የፀጥታው ምክር ቤት አባሎች አሜሪካ፣ ሩሲያ፣ ቻይና፣ ፈረንሳይ፣ እንግሊዝ እንዲሁም ጀርመን፣ ከኢራን ጋር የደረሱትን ሁሉን ዓቀፍ የኒውክለር ስምምነት ፍኖተ-ካርታ (ሮድማፕ) በሙሉ ድምጽ አፅድቀውታል። ይህ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Jul-2015
- “በህገወጥ የሰዎችና የገንዘብ ዝውውር እንዲሁም የገንዘብ ማጭበርበር ውስጥ እጁ አለበት” አቶ ሲራክ መኮንን “ሳሳውልህ በሽጉጥ አስፈራርቶ ዝቶብኛል” አቶ አየለ ጫሜሶ በይርጋ አበበ በ1997 ዓ.ም ተካሂዶ በነበረው ሶስተኛው ዙር አገር አቀፍ ምርጫ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Jul-2015
“የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህይወታቸውን የከፈሉት መሬት የህዝብ እንዲሆን እንጂ የመንግስት ሆኖ እንደፈለገ እንዲቸበችበው አልነበረም” ዶክተር በዛብህ ደምሴ የመኢአድ ምክትል ሊቀመንበር በይርጋ አበበ ዶክተር በዛብህ ደምሴ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ምክትል ሊቀመንበር ሲሆኑ ፓርቲው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Jul-2015
“በእውቀት ላይ የቆመ መግባባት እንዲፈጠር እየሰራን ነው” አቶ ገ/ሕይወት ሃዱሽ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የሕግ እና ሥነ-መንግስት ኮሌጅ ዲን ባሳለፍነው ሳምንት ከተለያዩ ከሀገር ውስጥ የሚዲያ ተቋማት የተወጣጡ ጋዜጠኞች መቀሌ ዩኒቨርስቲ ባለፉት አስራ አምስት ዓመታት ያከናወናቸውን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Jul-2015
ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ኢትዮጵያን እንደሚጎበኙ ከዋይት ሃውስ መግለጫ መሰጠቱን ተከትሎ፣ ዋሽንግተን ፓስት እና ዘጋርዲያን የተባሉ ጋዜጦች የፕሬዝደንቱን ጉብኝት ከሌሎች የምዕራብ ጋዜጦች በተለየ መቃወማቸው ሳያንስ በኢዲቶሪያል ገፃቸው ላይ አስፍረውታል። የጋዜጦቹ የመከራከሪያ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Jul-2015
በይርጋ አበበ በ2002 ዓ.ም እና በ2007 ዓ.ም በተከታታይ የተካሄዱ ሁለት ምርጫዎች ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግን ጠቅላይ አሸናፊነት አጎናጽፈው ተጠናቀቁ። የምርጫዎቹን ውጤቶች የተመለከቱ የፖለቲካ ሊሂቃን በአገሪቱ ከመድብለ ፓርቲ ስርዓት ይልቅ የአውራ ፓርቲ አለፍ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Jun-2015
- 12ሺ 159 መራጮች ድምጽ አልሰጡም ሰኔ 7 ቀን 2007 ዓ.ም በደቡብ ክልል በካፋ ዞን፣ በቦንጋ ጊምቦ ገዋታና በዴቻ ወረዳ ለምርጫ ከተመዘገቡት መራጮች መካከል ዶክተር መብራቱ ገ/ማሪያም ከኢሕዴግ 79.29 በመቶ በማግኘት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Jun-2015
ጋዜጠኛ መሐመድ ሃሰን “የዳኛቸው ሃሳቦች” መጽሐፍ አዘጋጅ መሐመድ ሃሰን የመጀመሪያ ዲግሪውን በውጭ ቋንቋዎች ከአ.አ.ዩ. አግኝቷል። ሁለተኛውን ዲግሪ በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን እንዲሁም በሥራ ዓለም በአዲስ ፕሬስ በፋና ሬዲዮ ያገለገለ ሲሆን በአሁኑ ወቅት በኢትዮ-ምህዳር ጋዜጣ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Jun-2015
በይርጋ አበበ አቶ ሳሙኤል አወቀ በደብረ ማርቆስ፤ አቶ ታደሰ አብርሃ ደግሞ በማይ ካድራ በተወሰነ የቀናት ልዩነት በሰው እጅ የሞቱ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት ናቸው። የሰማያዊ ፓርቲ አባል የነበረውና በ2007 ዓ.ም አገር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Jun-2015
“ሕጉ አለ ብለን እንቅልፍ እንዲወስደን ነበር፣ ነገር ግን ሕጉ ጥበቃ ሊያደርግልን አልቻለም። ምክንያቱም ከሰዋዊ ሥልጣን አልተላቀቅንም መሆንም አልቻለም። በሕግ መመራት ሳይሆን የተወሰኑ ሰዎች ሕግ እያወጡ ተከተለኝ የሚሉት የሰው አመራር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Jun-2015
በይርጋ አበበ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተማሟጋች ድርጅቶችና የአገር ውስጥም በውጭ አገርም ያሉ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ከኢህአዴግ ጋር ሊቀራረቡ ካልቻሉባቸው ነጥቦች መካከል የጸረ ሽብር ህጉ እና ሰብአዊ መብት የሚሉ ነጥቦች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Jun-2015
በይርጋ አበበ በየሳምንቱ እለተ ቅዳሜ ብቸኛው የአገሪቱ ቴሌቪዥን ጣቢያ የፖለቲካ ፓርቲዎች በፖሊሲ አማራጮቻቸው ዙሪያ የሚያደርጉትን የፖለቲካ ክርክር በቀጥታ ያስተላልፋል። ሶስት የተቃዋሚ ፓርቲዎች እና ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ ክርክራቸውን ያደርጋሉ። ገዥውን ፓርቲ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Jun-2015
የአዲስ አበባ ነዋሪዎች 1 ነጥብ 14 ሚሊዮን የሚሆኑት በምርጫው ተሳትፈዋል፣ ከ400ሺ በላይ ኢሕአዴግ አልመረጡም፣ 260ሺ ነዋሪዎች ድምጸ ተአቅቦ አድርገዋል፣ በ2007 ዓ.ም በተካሄደው ሀገር አቀፍ ምርጫ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ባስቀመጠው ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Jun-2015
በይርጋ አበበ እየተገባደደ ባለው የኢትዮጵያውያን ዓመት ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የአህጉሪቱ ክፍል ምርጫ የተካሄደበት ዓመት ነው። በተወሰኑ አገራት የተካሄዱ ምርጫዎች ዴሞክራሲያዊ መሆናቸው ሲነገር በቀሪዎቹ ደግሞ አፈና፣ እንግልት እስርና ወከባ ታጅበው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Jun-2015
አሜሪካ መራሹ የምዕራቡ ዓለም በዓለም ዓቀፍ መድረክ ውስጥ ምን እንደሚፈልጉ? ምን እንሚያረካቸው? የዓለምን ፖለቲካ ወዴት ለመውሰድ እንደፈለጉ ለራሳቸውም ለሌላው የዓለም ሕዝብም ግራ የተጋባ ነገር ሆኗል። በዓለም ዓቀፍ መድረክ የዴሞክራሲ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-May-2015
በይርጋ አበበ ግንቦት 16 ቀን 2007 ዓ.ም ሊነጋጋ ሲል በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ አንድ የምርጫ ጣቢያ ቅጥር ግቢ ተገኝተናል። ቁጥራቸው በርከት ያሉ አዛውንት ሴቶች ድምጽ ለመስጠት ወደ ምርጫ ጣቢያው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-May-2015
ከጠዋቱ አስራ ሁለት ሰዓት እስከ ከቀኑ አስራ አንድ ሰዓት ድረስ የምርጫ ቦታዎችን ተዘዋውረን ተመልክተናል። ከሚጠቀሱት ውስጥ ቦሌ ክፍለ ከተማ፣ አራዳ ክፍለ ከተማ፣ ጉለሌ ክፍለ ከተማ፣ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ እና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-May-2015
በሳምሶን ደሳለኝ አምስተኛው ዙር ሀገር አቀፍ ምርጫ የፊታችን ግንቦት 16 ቀን 2007 ዓ.ም ይካሄዳል። የምርጫ ቦርድ መረጃ እንሚያሳያው 58 የፖለቲካ ፓርቲዎች ተመዝግበው ወደ ሀገር አቀፍ ምርጫ ውስጥ ገብተዋል። እነዚህ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-May-2015
በይርጋ አበበ ምርጫ ዴሞክራሲያዊ መሆን እና አለመሆኑ የሚታወቀው ከውጤቱ ወይም በድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ ላይ ሳይሆን ከድምጽ አሰጣጡ በፊት በነበረው ሒደት ጭምር መሆኑ ይነገራል። አገራችን ኢትዮጵያም የፊታችን ግንቦት 16 ቀን አምስተኛውን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-07-May-2015
- ሰማያዊ ፓርቲ በመድረኩ አልተካፈለም በይርጋ አበበ ምንም እንኳን ሃይማኖቶችና የመንግስት አወቃቀር የተለያዩ (ሴኩላር) እየሆኑ ከመጡ ዘመናት የተቆጠሩ ቢሆንም አንድ የሃይማኖት ተቋም (ድርጅት) ብቻ ወይም ይበልጥ ተዕእኖ ፈጣሪ የሃይማኖት ተቋም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-07-May-2015
በሳምሶን ደሳለኝ እ.ኤ.አ. በ2011 በፈረንሳይ የሚመራው የኔቶ ጦር ሰራዊት የሊቢያን መንግስት ሙሉ ለሙሉ ማውደሙ ይታወሳል። በሊቢያ ላይ ለተፈጸመው ወረራ እና የሥርዓት ለውጥ በወቅቱ የተሠጠው ምክንያት፣ ሙዓመር ጋዳፊ በምስራቅ ሊቢያ በቤንጋዚ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-30-Apr-2015
በይርጋ አበበ ሰማያዊ ፓርቲ ኃላፊዎች መግለጫ በሰጡ ወቅት መግቢያ በደቡብ አፍሪካ ዙሉ ግዛት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በጎሳው ነዋሪዎች ዝርፊያና አሰቃቂ ግድያ ደረሰባቸው። ሁኔታውን በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃንና ማህበራዊ ድረ ገጾች የተመለከቱ ኢትዮጵያውያን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-30-Apr-2015
በሳምሶን ደሳለኝ ባሳለፍነው ሳምንት በአይ.ኤስ.አይ.ኤስ በግፍ ሕይወታቸው ያጡ ንፁሃን ወገኖቻችን ተከትሎ Foreign Policy የተባለ በአሜሪካን ስትራቴጂ ሰነዶችና የፖሊሲ አቅጣጫዎችን በተመለከተ ምክረ ሃሳቦችን የሚሰነዝሩ የሊሂቃን ስብስብ የሚያዘጋጁት ድረ ገጽ፣ የፖለቲካ ፋርስ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-24-Apr-2015
አይ.ኤስ.አይ.ኤስ የተባለው ጽንፈኛ የአሸባሪዎች ቡድን ባለፈው እሁድ በራሱ ሶሻል ሚዲያ 30 ኢትዮጵያዊ ክርስቲያኖችን አንገታቸውን በመቅላትና በጥይት ደብድቦ መግደሉን በለቀቀው የቪዲዮ ምስል አረጋግጧል። ኃላፊነትም እንደሚወስድ አስታውቋል። ይህ ጽንፈኛ አሸባሪ ኃይል ክርሲቲያኖችን ለይቶ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Apr-2015
በይርጋ አበበ “ተቃዋሚ ፓርቲዎች ፓርላማ ከሚገቡ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ቢሾልክ ይቀላል” እየተባለ በሚታማው የኢትዮጵያ ምርጫ፤ ለተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጠበበው የፓርላማ በር ለግል እጩ ተወዳዳሪዎች ግን ሰፋ ብሎ የተከፈተ ይመስላል። የዘንድሮውን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Apr-2015
በይርጋ አበበ መግቢያ በአንድ ወቅት በምድረ እስራኤል እየሱስ የተባለ መምህር እያስተማረ ይዞራል። የአስተማሪውን ትምህርት ያዩ ወጣቶች አንዳንዶቹ አሳ ማጥመጃ መረባቸውን ሌሎቹ የገቢዎችና ጉምሩክ ስራቸውን አንዳንዶቹ ደግሞ አባታቸውን ሳይቀር ጥለው መምህሩን ተከቱሉት።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Apr-2015
በሳምሶን ደሳለኝ ዓለም በጦርነት እየተናወጠች ነው። ዓለምን እየናጠ ካለው ጦርነት አትራፊውስ ማነው? እንዴት ከጦርነት ይተረፋል? ከጦርነት ምን መልካም ነገር ሊገኝ ይችላል? ጦርነት እንዴት አዋጪ ስራ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል? እነዚህን መሰል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Apr-2015
በይርጋ አበበ መግቢያ አንድ አራት የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት ፈጥረው ወደ ምርጫ ተወዳዳሪነት ብቅ አሉ በ1997 ዓ.ም ምርጫ። ስማቸውንም “ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ” ሲሉ ሰየሙ። ኢኮኖሚያዊ ድጋፍ የሚያደርጉ የምዕራብ አገሮች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Mar-2015
በሳምሶን ደሣለኝ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ተዋጊ ጀቶች ሁለት የተመረጡ ቦታዎችን ወደ ኤርትራ ዘልቀው መደብደባቸው በተለያዩ ሚዲያዎች ተዘግቧል። ድብደባ ከተፈጸመባቸው ቦታዎች አንዱ ከአስመራ 150 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው ባይሻ የወርቅ ማዕድን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Mar-2015
በይርጋ አበበ ከዓመታት በፊት በደቡብ ክልል ቤንች ማጂ በሚባል አካባቢ የሚማሩ ተማሪዎች ሙሉ ስማቸውንና ብሔራቸውን እንዲናገሩ ይጠየቃሉ። ከተማሪዎቹ መካከል አብዛኞቹ “ቤንች ወይም ማጂ” እያሉ ሲመልሱ አንዳንዶቹ ደግሞ “አማራ” እያሉ መለሱ።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Mar-2015
- 100ሺ ከፍተኛ ኃላፊዎችን ዘብጥያ አውርደዋል በሳምሶን ደሳለኝ የምርጫ ቦርድ የምርጫ ሰሌዳ እንደሚያሳየው ግንቦት 16 ቀን 2007 ዓ.ም. ቀጣዩን የኢትዮጵያ ስርዓተ መንግስት የሚመሰርተውን ፓርቲ ለመምረጥ ሕዝቡ ድምጽ የሚሰጥበት ዕለት መሆኑን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Mar-2015
በሳምሶን ደሳለኝ በምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች በአንድ ሀገር ውስጥ በሃብትነት ከሚያስቀምጧቸው ዝርዝሮች ውስጥ መሬት (የተፈጥሮ ሃብት)፣ ካፒታል፣ የሰው ሃይል እና መረጃ ዋነኞቹ ናቸው። ሆኖም ግን በአሁን ሰዓት የዓለም ከባቢያዊ ሁኔታዎች የሚያሳዩን እነዚህን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Mar-2015
“የግድያ ዛቻ ደርሶኛል” አቶ ትዕግስቱ አወል የአንድነተ ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ሊቀመንበር በትምህርት ምርምርና ዴቬሎፕመንት የማስተርስ ዲግሪ አላቸው። ሃያ አመታት በመምህርነት አገልግለዋል። በአሁኑ ወቅትም በግል ዩኒቨርስቲዎች በመምህርነት እያገለገሉ ይገኛሉ። በአንድነት ፓርቲ ውስጥ የፖለቲካ ጉዳይ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Feb-2015
አቶ ገብሩ አስራት ሼክ አልአሙዲ ባሳለፍነው ሳምንት የሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የተመሰረተበትን 40ኛ አመቱን ማክበሩ ይታወቃል። በዚህ በዓል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Feb-2015
ይድረስ ለሰንደቅ ጋዜጣ ም/ዋና አዘጋጅ፣ አቶ ፋኑኤል ክንፉ መክብብ (ባሉበት)፤ ይድረስ ለቀድሞዋ የአዲስ ጉዳይ መጽሔት አንባቢያንና አድናቂዎች፤ በይፋ ይቅርታ ስለመጠየቅ እንደምን ከርማችኋል?! እኔ እጅግ የላቀውና የተመሰገነው አምላካችን ይመስገን ደህና ነኝ፡፡ በማስከተልም አንድ ትልቅ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Feb-2015
በሳምሶን ደሳለኝ የፖለቲካ ስልጣን ለመያዝ እና ስርዓተ መንግስት በአንድ ሀገር ውስጥ ለመመስረት የሚደረገው ሂደት ቀላል የሚባል አይደለም። በተለይ ከፍተኛ ክብር ግምት ይሰጠው የነበረው የሉዐላዊነት ያለመደፈር መብት ዛሬ በአደባባይ ሲናድ የምናስተውልበት ሁኔታዎች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Feb-2015
በሳምሶን ደሳለኝ አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ በምርጫ 2007 ዓ.ም በሚደረገው ሀገራዊ ምርጫ ከፍተኛ ፉክክር ይዳረጋል ብሎ ለመገመት አስቸገሪ ሁኔታዎች ናቸው ያሉት። በተለይ በተፎካካሪ ፓርቲዎች በኩል ያለው ዝግጅት በጠንካራ መሰረት ላይ የቆመ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-05-Feb-2015
በሳምሶን ደሳለኝ የኢትዮጵያ ፕብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን እንዲሁም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ጳጳስ ግብፅን ጎብኝተው ከተመለሱ በኋላ ያረጀ ኢ-ፍትሃዊ የውሃ ዋስትና ጥያቄ በግብፅ በአዲስ መልክ አጀንዳ ሆኗል። ሌላው ጀነራል አብድል ፋታህ አል-ሲሲ ለኢትዮጵያ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Jan-2015
- በቀጣዩ ሳምንት ካቢኔአቸውን ያሳውቃሉ አቶ ትዕግስቱ አወል አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ውስጡ በተፈጠሩ ልዩነቶች የተነሳ ውዝግብ ማስተናገድ ከጀመረ ውሎ አድሯል። ለተፈጠሩት ውዝግቦች የውስጥም የውጭም ምክንያቶች መሰጠታቸውም ቀጥሏል። ሁሉም የሚሰጡት ምክንያቶች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Jan-2015
አቶ አበበ አካሉ የአንድነት ብሔራዊ ም/ቤት አፈ-ጉባዔ አአበበ አካሉ እና አቶ ፍቃዱ በአንድት ጽ/ቤት ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጡ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ እሁድ ዕለት የጠራውን ሰላማዊ ሰልፍ ከመክሸፉ በፊት፣ ፓርቲው ሰላማዊ ሰልፍ ለምን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Jan-2015
“የአንድነት በር ለመዝጋት በሚታትሩት ልክ፣ ሌላ ትልቅ ይህችን ሀገር ወደ አደጋ የሚወስድ በር ይከፍታሉ” አቶ ግርማ ሰይፉ /የአንድነት ም/ፕሬዝደንት/ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ጥር 8 ቀን 2007 ዓ.ም ቀበና በሚገኘው ጽ/ቤቱ የመድብለ ፓርቲ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Jan-2015
ታህሳስ 28 ቀን 2007 ዓ.ም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሳባ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የፈጸማቸውን የሕግ ጥሰቶች በመመርመር እስከ ጥር 4 ቀን 2007 ዓ.ም ድረስ በሕጉና እና በፓርቲው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Jan-2015
ታህሳስ 28 ቀን 2007 ዓ.ም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሳባ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የፈጸማቸውን የሕግ ጥሰቶች በመመርመር እስከ ጥር 4 ቀን 2007 ዓ.ም ድረስ በሕጉና እና በፓርቲው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-08-Jan-2015
“የመንግሥት ጫና ወደ ፖለቲካው እንድገባ ግፊት ፈጥሮብኛል” አቶ አናኒያ ሶሪ አቶ አናኒያ ሶሪ በዓለም ዓቀፍ ግንኙነትና በግሎባል ጥናት የመጀመሪያ ዲግሪ አለው። በጋዜጠኝነት ከሦስት ዓመታት ያላነሰ አገልግለዋል። በአሁኑ ወቅት አንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲን በይፋ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-08-Jan-2015
“አትናገር፣ አትፃፍ ማለት ሰው የመሆን ጥያቄን ያስነሳል” አቶ ስለሺ ሃጎስ ከኮተቤ መምራን ኮሌጅ በሥነ-ፅሁፍ ዲፕሎማ፣ ከአ.አ.ዩ. በቲያትር ጥበብ የመጀመሪያ ዲግሪ ወስዷል። በሕትመት ሚዲያ ውስጥ በቼንጅ መጽሄት፣ በሃብል መጽሄት፣ በአዲስ ከተማ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-31-Dec-2014
ረጅምም መራራም ነው ያ-ጉዞአችን፣ ተዘጋጁ ጓዶች ይጠንክር መስመራችን። ተዘጋጁ ጓዶች በሰልፍ እንነሳ፣ እንቀላጠፈው እቃ እንዳይረሳ፣ ምንም እንዳይረሳ በልባችሁ አስቡ፣ እንግዲህ ቀጥሉ ጠላትን ክበቡ። ፀሐይ ብትመርም ቆላ ቢሆን ቦታው፣ ጀግና የሚፈትን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-31-Dec-2014
የትግራይ ሰማዕታት መታሰቢያ ሐውልት የማዕዘን ድንጋይ የተቀመጠበት ዘመን፤ የካቲት 11 ቀን 1984 ዓ.ም ግንባታው የተጠናቀቀበት ዘመን፤ ሰኔ 15 ቀን 1987 ዓ.ም ለግንባታ የወሰደው ግዜ፤ 12 ወራት ለዲዛይን ስራ የወሰደው ግዜ፤ 16 ወራት ርዝመቱ፤...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-25-Dec-2014
ታጋይ በረከት ስምዖን ህወሓት የትጥቅ ትግል የጀመረበትን 40ኛ አመቱን ለማክበር ሰፊ የቅድመ ዝግጅት ክንውኖች በመደረግ ላይ ናቸው። ተጠቃሽ ከሆኑ የዚህ ቅድመ ዝግጅት መርሃግብሮች መካከል የሚጠቀሰው ከታህሳስ 13 -16 ቀን 2007 ዓ.ም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Dec-2014
በበላይ ከአዳማ - ግድብና ስልጣኔ በመግሪሶ እና ኤፋሪጢስ ወንዞች መካከል፣ - ዓለም በሃይድሮፓወር ዙሪያ ምን ሠርቷል? ምንስ ይቀረዋል? - ባለቤቶቹ እና መሐንዲሶቹ እኛው የፋይናንስ ምንጮችም እኛው የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ፣ ሀገራችን ኢትዮጵያ በዕቅፏ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Dec-2014
በአንድ ወቅት የኢትዮ-ቻናል ጋዜጣ ዘጋቢ ጋዜጠኛ፣ ወደ ሕዳሴ ግድብ በተደረገ ጉዞ ጋዜጠኞች ላይ የደረሰውን እንግልት አስመልክቶ “የጋዜጠኛ ዋጋው ስንት ነው” በሚል ርዕስ አንድ ጹሁፍ አስነብቦ ነበር። ይህን ጽሁፍ ከመፃፉ በፊት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Dec-2014
የመድረክ የውጪ ግንኙነት ኃላፊ ዶ/ር መረራ ጉዲና በቅርቡ ባሳተሙት መጽሐፍ ላይ ምርጫ 97 እና ምርጫ 2002 በተመለከተ የራሳቸውን ግምገማ ማስፈራቸው የሚታወቅ ነው። ካሰፈሩት ነጥቦች እና መደምደሚያዎች አንፃር ቀጣዩን ምርጫ 2007 እንዴት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Nov-2014
በሳምሶን ደሳለኝ ቻይና የዓለም ሁለተኛ ግዙፍ ኢኮኖሚ ባለቤት ሆናለች። ቻይና በዓለም ላይ ሙስና ከሚፈጸምባቸው ሀገሮችም መካከል ሁለተኛውን ደረጃ ይዛለች። እነዚህን ሁለት ተፃራሪ መንገዶች የቻይና ኢኮኖሚ አዲስ የባለሙያዎች ራስምታት ሆኖ ቀርቧል። በተለምዶም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-12-Nov-2014
አቶ ግርማ ሰይፉ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ም/ፕሬዝደንት አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ከምርጫ ቦርድ ጋር እያደረገ ባለው ውይይት ዙሪያ እና ከኢንጅነር ግዛቸው ስንበት ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ጥያቄዎች ከፓርቲው ምክትል ፕሬዝደንት እና ጉዳዩን በቅርበት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-12-Nov-2014
አቶ አበባው መሐሪ የቀድሞ የመኢአድ ሊቀመንበር የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ጥቅምት 29 እና 30 ቀን 2007 ዓ.ም ጠቅላላ ጉባዔ ያካሄደ ሲሆን፤ በዚህም ጉባዔ ላይም ፓርቲው ያልተጠበቀ ሹም ሽር አድርጓል፡፡ በአቶ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-06-Nov-2014
ሻምበል ገ/መድህን ቢረጋ የተዘጋ አጀንዳ መስሎ የነበረው ልውጥ ሕያው (Modified Organism) ቀስ በቀስ እግር እያወጣ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ደርሷል።ልውጥ ሕያው፣ ሰው ሰራሽ የሆነ ወይም ከሌላ ሕያው የተወሰደ ወይም እንደአዲስ የተቀመመ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Oct-2014
በሳምሶን ደሳለኝ የፖለቲካ ጨዋታ መቼም ስጎና ፓስታን እንደመቀላቀል ቀላል አይሆንም። ከተቀናቃኝ የፖለቲካ ፓርቲ ጋር ቀርቶ በአንድ ወጥ ፖለቲካ ፓርቲ ውስጥ ለቁጥር የሚታክት የፖለቲካ ጥልፍልፎሽ መኖሩ አይካድም። ፖለቲካን በጥሬው ከተመለከትነው ደግሞ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Oct-2014
ኢንጂነር ዘለቀ ረዲ የቀድሞ የአንድነት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝደንት የተወለዱት ያደጉት በጅማ ከተማ ነው። ከድሃ እናታቸው ቅንነት፣ ውሸት አለመናገር እና ሰውን አለመካድ መውረሳቸውን በኩራት ያስረዳሉ። ይህ በመሆኑ የመተጣጠፍ ፖለቲካን መልመድ አለመቻላቸውን ይገልፃሉ። በትምህርት፤ ከመምህራን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-16-Oct-2014
ኢንጂነር ግዛቸው ሺፈራው የአንድነት ፓርቲ የቀድሞ ሊቀመንበር የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሊቀመንበር የነበሩትና በታህሳስ ወር 2006 ዓ.ም በተካሄደው ምርጫ ከፍተኛ ድምጽ በማግኘት ኃላፊነት የተረከቡት ኢንጂነር ግዛቸው ሺፈራው ሰሞኑን በራሳቸው ፈቃድ በድንገት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Oct-2014
የህዳሴው ግድብ እ.ኤ.አ. ከ1999 እስከ 2010 ድረስ በናይል ተፋሰስ ሀገሮች መካካል የተደረገው “የናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ረቂቅ ሰነድ” ውስጥ አጨቃጫቂ ከነበሩት አንኳር ጉዳዮች አንዱ የውሃ ዋስትና (water security) ነው።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Oct-2014
የናይል ተፋሰስ ሀገሮች በመካከላቸው ያለውን ውስን የናይል ውሃ ሃብትን ለመጠቀም መተባበር፣ ምርጫ አልባ ምርጫ መሆኑን የመከረ ጉባኤ ከመስከረም 11 እስከ መስከረም 14 ቀን 2007 ዓ.ም. በአዳማ ከተማ ኤክስኪዩቲቭ ሆቴል ተካሂዷል።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Sep-2014
ፀጋ ጥበቡ (ዶ/ር ኢንጅነር) 1.መግበያ የአባይ ተፋሰስ አገሮች የውሃ ሃብታቸውን በአግባቡ ከተጠቀሙበት የድርቅና የውሃ ችግር ላያጋጥማቸው ይችላል። ለምሳሌ ኢትዮጵያን ብንወሰድ፤ በውሃ ሃብቷ ለመጠቀም ባለመቻሏ በተደጋጋሚ በድርቅ ተጠቅታለች። ለዚሁም ዋናው ምክንያት የኢትዮጵያ የእርሻውም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Sep-2014
አቶ ዛድግ አብርሃ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ም/ቤት ምክትል ዋና ዳይሬክተር በሕዳሴው ግድብ ግንባታ ዙሪያ ከሚነሱ የተለያዩ ጥያቄዎች ጋር በተያያዘ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Aug-2014
አቶ ሬድዋን ሁሴን የመንግስት ቃል አቀባይ የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት ሚኒስትር እና የመንግሥት ቃል አቀባይ አቶ ሬድዋን ሁሴን ሰኞ ዕለት በመስሪያ ቤታቸው ለሀገር ውስጥ ጋዜጠኞች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በጋዜጠኞች ከተነሱት ጥያቄዎች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Aug-2014
ባልተለመደ መልኩ አብዮት…አብዮት…አብዮት የሚል ገላጭ ሐረግ በሕትመት ሚዲያው እየተስተናገድ እየጎላ የመጣበት ሁኔታ ነው ያለው። አብዮት ከቀድሞ መገለጫ ባሕሪያቱ ወጣ ባለ ወይም ባፈነገጠ ሁኔታ “ቀለም” የሚል ቅጽል ተደርቦበት በአዲስ የለውጥ ፋሽን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-06-Aug-2014
ሐምሌ 28 ቀን 2006 ዓ.ም ሕገ-መንግስታዊ ስርዓቱን በአመፅ ለመናድ የሚደረግ ሴራ መቆም አለበት! ከፍትህ ሚኒስቴር የተሰጠ መግለጫ በሕገ-መንግስታችን ሃሳብን በነፃ የመግለጽ እና የፕሬስ ነፃነት የተረጋገጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ነጻነቱ የተሟላ ተግባራዊ ማረጋገጫ እንዲያገኝ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Jul-2014
አምባሳደር በላይነሽ ዚቫዲያ በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አምባሳደር በላይነሽ ዚቫዲያ ባለትዳር እና የሦስት ልጆች እናት ናቸው። ትውልዳቸው ኢትዮጵያ ውስጥ ሲሆን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በኮከበ ጽባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ነው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Jul-2014
ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ የዛሬ የፖለቲካ አምድ እንግዳችን የቀድሞው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት ፕሬዝደንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ናቸው። ከተወሰኑ ወራት በፊትም የአንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ሊቀመንበር ሆነው አገልግለዋል። ከዶ/ር ነጋሶ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Jul-2014
አሜሪካኖች ሳዳም ሁሴንን ከስልጣን ሲያስወግዱት፤ ኢራቅ ከአህጉራዊ የተፅዕኖ ፉክክር በፈጥነት መውጣቷን አንስተን ነበር። የአካባቢውም የሃይል ሚዛንም ከሶስት ማዕዘን ወደ ሁለት መዓዘን የተለወጠበት ፍጥነት ተመሳሳይ እንደነበር አስታውሰናል። በዚህ ጽሁፍ ውስጥ ደግሞ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Jul-2014
ባለፈው ሳምንት የእንግሊዝ ኤምባሲ የአምስት ተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮችን ጠርቶ በሀገሪቱ ወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳይ ላይ አወያይቷል። በውይይቱ የተሳተፉ የፓርቲዎቹ አመራሮች ውይይቱ ተግባር የለሽና አሰልቺ መሆኑን ይጠቅሳሉ። ለፓርቲ አመራሮቹ መሰላቸት በዋናነት የሚጠቀሰው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-03-Jul-2014
የ2007ቱ ሀገር አቀፍ ምርጫ ሊካሄድ ቢያንስ 10 ወራት ይቀሩታል። በምርጫው ተዋናይ የሆኑ ፓርቲዎች ገዢውን ጨምሮ ምርጫውን ታሳቢ ያደረጉ እንቅስቃሴ መጀመራቸው አይቀርም። በገዢው ፓርቲ በኩል የደመወዝ ጭማሪ፣ የቤቶች ግንባታና ርክክብ፣ የመንገድና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Jun-2014
ታህሳስ 24 2004 ዓ.ም የሰማያዊ ፓርቲ መሥራች ጠቅላላ ጉባዔ የተካሔደበት ቀን ነው። በፕሮግራሙ ማብቂያ ላይ ከተጋባዥ እንግዶች መካከል ፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም የመዝጊያ ንግግር እንዲያደርጉ ከመድረኩ ተጋበዙ። ቃል በቃል ባይሆንም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Jun-2014
መቅድም ተቀማጭነቱን ካናዳ ያደረገው ግሎባል ሪሰርች የተባለ ተቋም በድረ ገፁ ላይ “US-Sponsored Terrorism in Iraq and "Constructive Chaos" in the Middle East” በሚል ርዕስ ሰፋ ያለ ትንታኔ አስነብቧል። ፀሃፊው Julie Lévesque...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Jun-2014
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) የቅድመ ውህደት ስምምነት ሰኔ 1 ቀን 2006 ዓ.ም በመኢአድ ጽ/ቤት በተካሄደው የግማሽ ቀን ስነ-ስርዓት ተከናውኗል። በስነስርዓቱ ላይ በርካታ ታዋቂ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Jun-2014
የግብፅ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ በቀድሞ የግብፅ ጦር ሰራዊት ጀነራል አብዱል ፋታሃ አል ሲሲ አሸናፊነት መጠናቀቁን የግብፅ የምርጫ ኮሚሽን ማስታወቁን ተከትሎ፣ ጀነራል አብዱል ፋታሃ አል ሲሲ ቃለ መሃላ በመፈጸም የግብፅ መንግስት ፕሬዝደንት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Jun-2014
አቶ ቡልቻ ደመቅሳ ከተሜነት (urbanization) የሰዎች በከተማ የመኖር ሁኔታ መጨመር ነው። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መረጃዎች እንደሚያመለክቱት እ.ኤ.አ ከ2008 ጀምሮ የዓለም ሕዝብ ግማሹ የሚኖረው በከተማ ነው። ይሄው የከተሜነት ፍላጎት በከፍተኛ መጠን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Jun-2014
አቶ ተክሌ ቦረና የወላይታ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ሊቀመንበር አቶ ተክሌ ቦረና የስልሳ ሁለት ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ ናቸው። በአሁን ሰዓት የወላይታ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ሊቀመንበር ናቸው። በትምህርት ዝግጅታቸው ከአዲስ አበበ ዩኒቨርስቲ በአካውንቲንግ የመጀመሪያ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-May-2014
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) በአዲስ አበባ ለመጀመሪያ ጊዜ ሰላማዊ ሰልፍ አካሂዷል። ግንባሩ ያካሄደው ሰላማዊ ሰልፍ በከተማ ውስጥ ዘንድሮ ከተካሄዱ ሦስት ሰልፎች አንዱ ለመሆን በቅቷል። ምንም እንኳ ሰላማዊ ሰልፉ “መንደር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-May-2014
እ.ኤ.አ. ጁላይ 3 ቀን 2013 በግብፅ በቀጣይ ዴሞክራሲያዊ ሂደት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያለው ቀን ነው። ይህ ቀን፣ በግብፅ ዘመናዊ ታሪክ ውስጥ በዴሞክራሲያዊ ምርጫ የፖለቲካ ስልጣን መጨበጥ የቻሉትን የግብፅ መንግስት ፕሬዝደነት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-May-2014
ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ የቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ የቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት እንዲሁም የኦህዴድ ሥራ አስፈፃሚ አባል ነበሩ። ከመንግሥታዊ ሥልጣናቸው ከለቀቁ በኋላም በግል ተወዳድረው ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ተመርጠዋል። በግል የተቃውሞ እንቅስቃሴም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-May-2014
ዶ/ር ሞጋ ፉሪሳ የኦፌኮ አማካሪ ም/ቤት አባል ዶ/ር ሞጋ ፉሪሳ ይባላሉ። የፊትውራሪ ፉሪሳ ልጅ ናቸው። አያታቸው በአድዋው ጦርነት ከተሰው ጀግኖች ኢትዮጵያውያን አንዱ እንደነበሩ ይናገራሉ። አባ ሞርቲ ይባላሉ፡ በጅማ የጎማ ጎሳ አመራር አንዱ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-May-2014
በሳውላ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ አደረገ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) በደቡብ ክልል በጎፋ ልዩ ዞን በሳውላ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ አካሂዷል። ፓርቲው በሳውላ ከተማ ያካሄደው ሰላማዊ ሰልፍ “ሕዝባዊ አንድነት ለነፃነት” በሚል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-May-2014
ሰሞኑን በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ከመረጃ እጥረት ጋር ተያይዞ ተከስቶ የነበረው የተቃውሞ እንቅስቃሴ የተረጋጋ ሁኔታ ይታይበታል። ሆኖም ግን በአንዳንድ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ከተሞች ውስጥ ብልጭ ድርግም የሚሉ ተያያዥ ተቃውሞዎቹ መቀጠላቸው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-May-2014
ከእውቀቱ አበበ በተመሠረቱ በአጭር ጊዜ ውስጥ ይዘዋቸው ብቅ ባሉት ህዝባዊ ጥያቄዎችና ጥያቄውን አስከትለው በፈጠሩት ንቅናቄዎች የተነሳ በፍጥነት የህዝብን ልብ ለማንበርከክ ከቻሉ በርካታ የተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል አንደአንዱ የሚቆጠረውና የፈጠሩትን ህዝባዊነት በመጠቀም ሩቅ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-May-2014
አቶ አሥራት አብርሃ ቀደም ሲል በአረና ትግራይ ለዲሞክራሲና ለሉአላዊነት ፓርቲ (አረና) ውስጥ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የነበሩትና በኋላ ከፓርቲው ጋር በተፈጠረ “የስትራቴጂክ ልዩነት” ከአረና ፓርቲ ወጥተው በግል ሲንቀሳቀሱ የነበሩት አቶ አሥራት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-May-2014
ኢንጂነር ግዛቸው ሺፈራው የአንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚታዩ የማኅበራዊ አገልግሎት አሰጣጥ ችግሮች ላይ ያተኮረ “የእሪታ ቀን” በሚል ሰላማዊ ሰልፍ አካሂዷል። ሰላማዊ ሰልፉ ከተከናወነ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Apr-2014
ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ሚያዚያ 19 ቀን 2006 ዓ.ም የሰማያዊ ፓርቲ በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሰልፍ አካሂዷል። ሰልፉ “የተነጠቁ መብቶቻችንን እናስመልስ” በሚል መርህ ቃል የተካሄደ ነበር። ፓርቲው በሰልፉ ይገኛል ብሎ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Apr-2014
ፊልድ ማርሻል ዑመር ሃሰን አልበሽር የሱዳን ሪፕብሊክ ፕሬዚደንት ኢትዮጵያ ዐባይን ለልማት በመጠቀም መሠረታዊ መብትና አስፈላጊነት ላይ የምህራን ተልዕኮ በሚል በባህር ዳር ከተማ ሰሞኑን ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው ኮንፈረንስ ተጠናቋል። ይህን ኮንፈረንስ ያዘጋጀው ሴንተር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Apr-2014
በእስልምና እና በክርስትና እምነት ተከታዮች የተፈጠረው የፖለቲካ ቀውስ ወዴት እያመራ ይሆን? በሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ወይም ማፅዳት ከተደረገ ድፍን ሃያ አመት ሆኖታል። የዓለም ዓቀፍ ሕብረተሰብ በተለይ የአፍሪካ ሕዝቦች ይህን ዘግናኝ ድርጊት እያሰቡት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Apr-2014
የአዲስ አበባና የኦሮምያ ግንኙነት የፌደራል ስርዓቱ ተግባራዊ መሆን ከጀመረ ጊዜ አንስቶ እያወዛገበ ያለ ጉዳይ ነው። በቅርቡ ደግሞ የአዲስ አበባ አስተዳደር የ10 እና የ25 ዓመት የተቀናጀ የጋራ ልማት ፕላን በማዘጋጀት በተለምዶ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Apr-2014
“አብረን ሰልፍ ለማካሄድ ምንም ችግር የለም” አቶ ብርሃኑ ተ/ያሬድ በአዲስ አበባ ሁለት ሰላማዊ ሰልፎች ተደግሰዋል። ምናልባትም የፖለቲካ ይዘቱ ባይጎላም “የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት”ን መስፋፋትን በተመለከተም ትልቅ የተቃውሞ ሰልፍ ተጠርቷል። በከተማይቱም ታሪክ እንደዚህ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Apr-2014
ግብፃዊው የምህንድስና ፕሮፌሰር ሃይሰም ማሃዎዲ የኢትዮጵያ ህዳሴ የኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታ ዙሪያ ሰፋ ያለ ቃለ ምልልስ ለናይል ቲቪ መስጠታቸው ይታወሳል። በዚሁ ቃለ ምልልስ ላይ ፕሮፌሰር ሃይሰም ጥያቄ ለምታቀርብላቸው ጋዜጠኛ የሰጡት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Apr-2014
አቶ ተክሌ በቀለ የአንድነት ፓርቲ ም/ፕሬዝዳንት የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ሁለተኛውን የሕዝብ ንቅናቄ መጀመሩ የሚታወስ ነው። ፓርቲው ከዚህ ቀደመ “የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት” በሚል መሪ ቃል የሕዝባዊ ንቅናቄ መድረኮች አዘጋጅቷል። አሁን ደግሞ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Apr-2014
ሳልቫ ኪር ለደቡቡ ሱዳን መገንጠል ግብፅ የአልበሽር መንግስት ክፉኛ ስትነቅፍ የነበረች ሀገር መሆኗ የቅርብ ጊዜ ትዝታ ነው። የደቡብ ሱዳን መገንጠል አጥብቃ ትቃወም የነበረውም ከናይል ውሃ አጠቃቀም ጋር በተያያዘ የሚመጡ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-02-Apr-2014
ዶ/ር ኃይሉ አርአያ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ወደ 74 የሚጠጉ ፓርቲዎች ይገኛሉ። ከእነዚህ ውስጥ 50 ገደማዎቹ ክልል አቀፍ ሲሆኑ የተቀሩት ዳግም ሀገር አቀፋዊ አደረጃጀትን የሚከተሉ እንደሆኑ የኢትዮጵያ የምርጫ ቦርድ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-02-Apr-2014
አቶ ጥላሁን መንገሻ የመድረክ ስራ አስፈፃሚ መድረክ ባለፈው ዓመት ያዘጋጀውን የድርጅቱን ማንፌስቶ ለአዋሳ ከተማ በሳለፍነው ቅዳሜ ለደጋፊዎቹ አስተዋወቀ። ስብሰባው የተካሄደው በሲዳማ የባሕል አዳራሽ ውስጥ ነበር። በስብሰባው አዳራሽ ውስጥ ከ2ሺ 500 በላይ የመድረክ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Mar-2014
አቶ አበባው መሐሪ የመኢአድ ፕሬዝደንት መጋቢት 11 ቀን 2004 ዓ.ም. በመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና በአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ መካከል የነበረው የቅድመ ፓርቲዎች ውህደት ሳይፈጸም ቀርቷል። ሁለቱም ፓርቲዎች አንዱ አንዱን እየከሰሱ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Mar-2014
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅትና (መኢአድ) እና የአንድነት ለዴሞክራሲና ፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ባለፈው ሳምንት ሐሙስ ዕለት ሊያካሂዱት የነበረው የቅድመ ውህደት ስምምነት ችግር ገጥሞታል። ሁለቱ ፓርቲዎች ተዋህደው አንድ ጠንካራ ፓርቲ ለመፍጠር ካደረጉት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Mar-2014
በሀገራችን አንድ አባባል አለ። እሱም “ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል” ይባላል። ጎበዝ ውሻ የቀደደውን ቀዳዳ ፈጥኖ ይደፍናል። በቀጣይም አደጋዎችን ለመከላከል ይሰራል። በውሻው የተቀደደው ቀዳዳ ምንም ችግር አያመጣም ብሎ ለተዘናጋው አካል ደግሞ፣...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Mar-2014
አቶ መሳፍንት ሽፈራው የፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት የወቅቱ ሰብሳቢ ኢህአዴግን ጨምሮ የተወሰኑ ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች የሚገኙበት “የፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት” በ2002ቱ ምርጫ ዋዜማ መመስረቱ ይታወሳል። ም/ቤቱ በምርጫ 97 ወቅት የተከሰተውን ሁከት በድጋሚ እንዳይከሰትና ከምርጫ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-12-Mar-2014
የአውሮፓ ሕብረትን የመሰረቱ ሀገራት በአብዛኛው በኢኮኖሚ ቀውስ ክፍኛ መመታታቸው የአደባባይ ሚስጥር ከሆነ ከሁለት ዓመት በላይ ሆኖታል። ባልተለመደ ሁኔታ የራሽን ካርድ ይዘው የዕለት ምግባቸውን ለመመገብ ረጃጅም ሰልፎች ሲጠብቁ መመልከት የተለመደ ትዕይንት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-12-Mar-2014
የ2007ቱ ምርጫ ሊካሄድ የቀረው አንድ ዓመትና የጥቂት ወራት ጊዜ ብቻ ነው። ለምርጫው የሚቀረው ጊዜ አጭር እንደመሆኑ መጠን በፓርቲዎች፣ በቦርዱ በሲቪል ማኅበረሰቡና በሚዲያው በኩል ልዩ ልዩ ቅድመ ዝግጅቶች የሚጀመርበት ወቅት ነው።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-05-Mar-2014
የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት በየዓመቱ የሚያወጣውን የሰብአዊ መብት ሪፖርት ዘንድሮም አውጥቷል። ሪፖርቱ የበርካታ ሀገራትን የሰብአዊ መብት አያያዝ በተመለከተ ያሉትን ጠንካራና ደካማ ጎኖች ከተለያዩ የመረጃ ምንጮች በመሰብሰብ ያወጣል። በሪፖርቱ ከሚካተቱ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-05-Mar-2014
የዓለም መገናኛን ብዙሃንን ተቆጣጥረው የሚገኙ ሶስት ሀገሮች አሉ። እነሱም ሶሪያ፣ ቬኑዝዌላ እና ዩክሬን ናቸው። እነዚህ ሀገሮች በተለይ የምዕራቡ ዓለም የዕለት ዕለት የዜና መረጃ ፎጆታዎች ናቸው። በእነዚህ ሀገሮች ውስጥ የሚደረጉ ማንኛውም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Feb-2014
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) እና የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አለምነው መኮንን የአማራን ሕዝብ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Feb-2014
ዓለም ዓቀፍ የኒዮ ሊብራል መገናኛ ብዙሃኖች የዓለምን የፖለቲካ ምህዳር ወደ ቀዝቃዛው ጦርነት ለመመለስ ደፋ ቀና እያሉ መሆናቸውን አስረጂ በማያስፈልገው ዘገባዎችና ምስሎች እየተመለከትን አቅጣጫው በውል ወደ ማይታወቅበት የሃይል አሰላለፍ እያመራን፤ ጉዞ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Feb-2014
አቶ ረዳኢ ሃለፎም የኢሕአዴግ ምክር ቤት ጽ/ቤት የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ጦማሪ ቢኒያም ከበደ በኢሕአዴግ ላይ የሰነዘራቸው ሂሶች በተለይ የገዢው ፓርቲን አመራሮችን ለሁለት ከፍሎ ያቀረበው ሂስ መነጋገሪያ ሆኗል፡፡ ይህን ከግምት በመውሰድ፤ የኢሕአዴግ ምክር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Feb-2014
የቀድሞውን የኢትዮጵያ መንግስት ጠቅላይ ሚኒስትርና የገዢው ፓርቲ ሊቀመንበር የነበሩትን አቶ መለስ ዜናዊን ከግል ጦማሪዎች መካከል ማነጋገር የቻለው የኢትዮ ፈርሰት ዶት ኮም ዋና አዘጋጅ ቢኒያም ከበደ (ቤን) ኢህአዴግን በተመለከተ በድረገፁ፤ በድምፅ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-12-Feb-2014
“የዴሞክራሲዊ ልማታዊ መንግስትና መገናኛ ብዙሃን ግንኙነት (nexus)” በሚል ርዕስ በቅርቡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ባዘጋጀው ሲምፕዚየም ላይ የቀረበ መነሻ ጽሑፍ በሙሼ ሰሙ ከመርህ አኳያ ማንኛውም መንግስት የኢኮኖሚ ስርዓቱ ልማታዊም ሆነ ሊብራሊዝም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-05-Feb-2014
አቶ ዛድግ አብርሃ እንግዳችን አቶ ዛድግ አብርሃ ይባላሉ። ገዢው ፓርቲ የፖለቲካ አመራሩን እየተካ ባለበት ሂደት ውስጥ ተተኪ አመራር ከሚሆኑት የፓርቲው ወጣት አመራሮች መካከል የሚጠቀሱ ናቸው። በተለያዩ መድረኮች ላይ ቀርበው የፓርቲያቸውን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Mon-03-Feb-2014
(Practice, Challenges and Opportunities for Media in a Democratic Development State) መሥታዊ ይዘቱት የዴሞክራሲያዊ ልማታዊ መንግስት ፖለቲካ ኢኮኖሚ ከመገናኛ ብዙሃን ጋር ተመጋግቦ ተፈፃሚ መሆኑ ከሁለንተናዊ የሀገር እድገት ጋር ያለው ተፅዕኖ ምን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Mon-03-Feb-2014
ባለፈው ቅዳሜ (ጥር 17 ቀን 2006 ዓ.ም) በኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን የድህረምረቃ ተማሪዎች የኢትዮጵያን የፕሬስ ሁኔታ በልማታዊና ዴሞክራሲያዊ መንግስት ውስጥ የሚኖረውን ሚና በተመለከተ የአንድ ቀን የውይይት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Nov-2013
ሰሞኑን የሳዑዲ ዓረቢያ መንግስት ሀገሩ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሌሎች አፍሪካውያን እና እሲያውያን ላይ እርምጃ መውሰድ ጀምሯል። የሀገሪቱ መንግስት እየወሰደ ያለው እርምጃ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውግዘትን ቀስቅሷል። የሀገሪቱ ፖሊስ በግዳጅ በሚወስደው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Nov-2013
የኢትዮጵያ መንግስት መልካም አስተዳደርን በተመለከተ ሀገራዊ ንቅናቄ ለመጀመር ከፍተኛ ስራ መስራቱን በመገናኛ ብዙሃን አስታውቋል። ይህን መሰል ሀገራዊ ንቅናቄ ለመፍጠር መታሰቡ በራሱ በማንኛውም መመዘኛ ተገቢ መሆኑ አሻሚ አይደለም። ቢያንስ አንድ ብልሹ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Sun-27-Oct-2013
‘‘33ቱ ፓርቲዎች’’ በሚል ለአንድ አመት በቁጥር ስያሜ ሲጠሩ የነበሩ ፓርቲዎች የአካሄድ ለውጥ አድርገዋል። የአካሄድ ለውጡ ‘‘33ቱ’’ የሚለውን የግርግር አካሄድ ተጨባጫዊ መልክ ወዳለው “የቅንጅት” አደረጃጀት ከፍ አድርገውታል። ባለፈው እሁድ በመላው ኢትዮጵያ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Sat-12-Oct-2013
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ሥልጣን ከያዙ አንድ ዓመት አለፋቸው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአንድ ዓመት ቆይታቸው እንደ አቶ መለስ የማስፈራራት አቅም ባይገነቡም በመጠኑም ቢሆን በትረ ሥልጣኑን እየተለማመዱት ይመስላል። በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Sat-12-Oct-2013
የአምስት አመቱ የዕድገትና የትራንስፎርሜሽን እቅድን ለማሳካት በተለያዩ የስራ ዘርፎች የተጀመረው ሂደት ተጠናክሮ መቀጠሉን በኢትዮጵያ መንግስት የተለያዩ የዘርፉ ኃላፊዎች ከሚሰጡት መግለጫዎች መረዳት ይቻላል። የዘርፉ ኃላፊዎች የሚሰጡት መረጃዎች ግን የራሳቸው ውስንነት እንዳላቸው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-04-Oct-2013
በዘሪሁን ሙሉጌታ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ‘‘የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት’’ በሚል መሪ ቃል የሦስት ወራት የሕዝባዊ ንቅናቄ መርሀ ግብር ሲያከናውን ቆይቷል። ፓርቲው ከአዲስ አበባ ውጪ ከመቀሌና ከባሌ ከተሞች በስተቀር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-04-Oct-2013
በጋዜጣው ሪፖርተር በከተማችን አዲስ አበባ እና በተለያዩ የክልል ከተሞች ሰላማዊ ሰልፎች ተደርገዋል። በሰላማዊ ሰልፎቹ የተለያዩ የተቃውሞ መፈክሮች ተሰምተዋል። ከተሰሙት መፈክሮች መካከል ከማሕበራዊ ምጣኔ መሰረቶች መጓደል የመነጩ ይገኙበታል። በሌላ መልኩም ማሕበራዊ መሰረታቸው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-03-Oct-2013
እ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 21 ቀን 2013 ዌስትጌት የገበያ ማዕከል ከአስራ ሁለት በላይ በሆኑ ታጣቂዎች ተወረረ። አሸባሪዎቹ በለቀቀቁት የተኩስ ሩምታ 68 ንፁሃን ዜጎች በገበያ ማዕከሉ ወደቁ፤ ሞቱ። መቶ ሰባ አምስት የሚሆኑት ቆሰሉ፣...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-03-Oct-2013
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ሦስተኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ለማካሄድ ከመጀመሪያው መጨረሻ ምዕራፍ ላይ ይገኛል። ከሰሞኑም የፓርቲው ብሔራዊ ምክር ቤት በቀጣይ ሁለት አመታት ፓርቲውን በፕሬዝዳንትነት የሚመሩ ሦስት እጩዎችን ይፋ አድርጓል።...
ተጨማሪ ያንብቡ...We have 131 guests and no members online