Wed-18-04-2018
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በወልድያና በፋሲል ከነማ ጨዋታ በተከሰተው ረብሻ ምክንያት ሰሞኑን የቅጣት ውሳኔ ማሳለፉ የሚታወስ ነው። ከፌዴሬሽኑ ውሳኔ መካከል ብዙዎችን ያስገረመውና ያሳዘነው የሼህ ሙሐመድ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Apr-2018
የትራፊክ አደጋ በተለይ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ታዳጊ ሀገራት ላይ የበርካታ ዜጎችን ህይወት ከሚቀጥፉ ቀዳሚ በሽታዎች ተርታ የሚመደብ ነው። በቅርቡ የወጡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱትም በቀን እስከ 12 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን ያጣሉ።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Apr-2018
የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናዎች ሊሰጡ አንድ ወር ገደማ ቀርቷል። ፈተናውን ለመፈተን እና በጥሩ ውጤት ወደ ቀጣዩ ደረጃ ለመተላለፍ ጠንክረው ከሚያጠኑት ተማሪዎች ባልተናነሰ መልኩ በሌላው ልፋት ለመጠቀም እና በሌላው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Apr-2018
የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ለመንገድ ላይ ነጋዴዎች ክፍት የገበያ ስፍራ ሊያዘጋጅ መሆኑን ከሰሞኑ ገልጿል። እነዚህ የመንገድ ላይ ነጋዴዎች በተደጋጋሚ ችግር እያስከተሉ መሆናቸው ሲነገር ነበር። እነርሱም ስራቸውን ተቆጣጣሪዎች አዩን አላዩን እያሉ...
ተጨማሪ ያንብቡ...በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች በሚገኙ መንገዶች ላይ የመዘዋወር ልምድ ያለው ሰው አስተውሎ ከተመለከተ በየመንገዱ ዳርና ዳር ያለ ምንም ስጋት ጎዳና ቤቴ ብለው የተደረደሩ ሰዎችን ማስተዋል ቀላል ነው። ይህ አይነቱ ችግር…
በአንድ ሀገር ለሚከሰቱ ችግሮች የመጨረሻውን ዋጋ የሚከፍሉት ዜጎች ናቸው። በሀገራችንም በተደጋጋሚ ሲከሰት የምናየው ይሄው ነው። በተለይ በገበያ ላይ የሚፈጠረው የሸቀጦች ዋጋ መናር በየሰበባሰበቡ እየደጋገመ ሲያዳክመን የነበረው አሁንም እያዳከመን ያለው የመጨረሻ…
ከተማችን በቅርቡ የፈጣን አውቶቡስ መስመር ባለቤት እንደምትሆን ተገልጿል። የትራንስፖርት ችግሩ የዘወትር ራስ ምታት ለሆነባት ከተማ እንዲህ አይነቱን ዜና መስማት አስደሳችነቱ ምንም ከጥያቄ ውስጥ የሚገባ አይደለም። ስራው በቅርቡ ሊጠናቀቅ እንደሚችልም ተስፋ…
በአዲስ አበባ ከተማ ከፍተኛ ወጪ የሚወጣበት የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ማዕከል ሊገነባ መሆኑን ሰሞኑን በተለያዩ የመገናኛ ዘዴዎች ሲዘገብ ሰንብቷል። ሃሳቡ የዘገየ ቢሆንም የሚደገፍ ነው። ነገር ግን ዋናው ከቆሻሻ ጋር ተያይዞ የሚስተዋለው…
የአብዛኛው የአዲስ አበባ ነዋሪ ቤት የማግኘት ተስፋ ተንጠልጥሎ የነበረ ቢሆንም በመጨረሻም የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር ቁርጡን ነግሮናል። በ2005 የተደረገው ምዝገባ ተገቢ እንዳልነበረ እና ተመዝጋቢዎችን ሙሉ ለሙሉ የቤት ባለቤት የማድረግ እቅድ…
በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ሥራ አጦችን ወደ ሥራ ለማሰማራት የተያዘው እቅድ 10 በመቶ ብቻ መሳካቱን የከተማዋ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ሰሞኑን ገልጿል። ነገሩ በርካታ ጥያቄዎችን የሚያስነሳ ነው። ከሁሉም በላይ ደግሞ…
መንግስት በአረብ ሀገሮች በዜጎች ላይ እየደረሱ ያሉትን ጉዳቶች ለማስቀረት ጥሎት የነበረውን የአረብ ሀገራት ጉዞ እገዳ ሰሞኑን ማንሳቱን ገልጿል። ይሄን ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረ የጉዞ እገዳ መነሳት ተከትሎም በርካታ ዜጎች ወደነዚህ…
ጋዜጣችሁ ባለፈው ሳምንት እትማችሁ ታክሲ ለማሽከርከር የግድ 10ኛ ክፍልን ማጠናቀቅን የሚጠይቅ አዋጅ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጽደቁን በዜና ገጿ አስነብባናለች። ከዜናው መረዳት እንደቻልነው በርካታ ግልፅ ያልሆኑ ነገሮች አሉ። አንድ ሰው…
18-04-2018
37 ሚሊዮን ከአምስት እስከ 17 አመት እድሜ ያላቸው ልጆች ቁጥር፤ 19 ሚሊዮን በተለያዩ የስራ መስኮች ላይ ተሰማርተው የሚገኙ ልጆች ቁጥር፤ 9 ሚሊዮን ለጉልበት ብዝበዛ የተዳረጉ ልጆች ቁጥር፤ 24 ነጥብ 2 በመቶ ከቤት ውጪ ገቢ...
ተጨማሪ ያንብቡ...11-04-2018
ከ1 ሚሊዮን 124 ሺህ በላይ በ2010 ለ10ኛ ክፍል አጠቃላይ ፈተና የተመዘገቡ ተማሪዎች፤ 299 ሺህ ለ12ኛ ክፍል ፈተና የተመዘገቡት ተማሪዎች ቁጥር፤ 52 ሺህ...
ተጨማሪ ያንብቡ...04-04-2018
19 ሺህ 569 ከሰኔ 2008 እስከ የካቲት 2010 ዓ.ም የወጪ መጋራት ክፍያ የከፈሉ ተማሪዎች ቁጥር፤ 273 ሚሊዮን 130 ሺህ ብር ከ1999 እስከ 2002 ዓ.ም ከወጪ መጋራት ለመሰብሰብ ታቅዶ የነበረው ገንዘብ፤23 ሚሊዮን 180ሺህ 384 ከ1998 እስከ 2002...
ተጨማሪ ያንብቡ...…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
…
We have 112 guests and no members online