Wed-18-Apr-2018
በኢትዮጵያ ትምህርትን ለማዳረስ ባለፉት ዓመታት በርካታ ሥራዎች መሰራታቸው ቢታወቅም ከትምህርት ጥራት አኳያ ግን አሁንም በርካታ ቀሪ ሥራዎች መኖራቸውን የሚያመላክቱ ብዙ ማሳያዎች አሉ። የትምህርት ጥራት ለመማር ማስተማር ከሚያስፈልጉ ቁሳዊ ግብዓቶች ጀምሮ እስከ መሰረተ ልማቶችና ሰብዓዊ ሀብትን ጭምር አጠቃሎ የያዘ ነው። ከሶስቱ የአንዱ መጓደል በትምህርት ጥራት ላይ የሚያመጣው ጉዳት ከፍተኛ ነው። እኛም ከሰሞኑ በአዲስ አበባና በዱከም መካከል በምትገኝና አቃቂ ወረዳ ተብላ በምትጠራ የሚገኝን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Apr-2018
በአበበ ድንቁ የውሃ እና ከአልኮል ነፃ የመጠጥ ኢንዱስትሪ የሚመረተው ቶፕ የታሸገ ውሃ ገበያውን የተቀላቀለ መሆኑን ሚያዚያ 4 ቀን 2010 ዓ.ም በኢሊሌ ኢንተርናሸናል ሆቴል በተካሄደው የምርት ማብሰሪያ ሥነ ሥርዓት ይፋ ሆኗል። የማምረቻ ድርጅቱም ከአዲስ አበባ ምዕራብ አቅጣጫ 18 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ታጠቅ ገፈርሳ ቡራዩ የሚገኝ መሆኑ ታውቋል። በሰዓት 18 ሺህ የታሸገ ውሃ የሚያመርት ሲሆን በምርቱም ባለ ሀያ ሊትርን ጨምሮ በአራት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Apr-2018
● ሌላ የድርድር ቀነ ቀጠሮ ተይዟል በህዳሴው ግድብ ዙሪያ ኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን ከሰሞኑ በካርቱም ሲያደርጉት የነበረው ስብሰባ ያለውጤት የተበተነ መሆኑን ዘገባዎች አመልክተዋል፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ደረጃ ሲደረግ የነበረው ይኸው ውይይት በመጨረሻ ያለውጤት መበተኑን የሱዳኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋቢ ያደረገው የዋሽንግተን ፖስት ዘገባ ያመለክታል፡፡ የውይይቱ ዋነኛ ጭብጥ ግድቡ በታችኞቹ ተፋሰስ ሀገራት ሊኖረው በሚችለው ተፅዕኖ፤ እንደዚሁም በግድቡ ውሃ አሞላል ዙሪያ መሆኑን ከዚያው ከካርቱም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Apr-2018
ቻይና እና አሜሪካ የገቡበትን የንግድ እሰጣ ገባ ተከትሎ የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ፒ ግ ውጥረቱን ሊያረግብ የሚችል ንግግር አደረጉ፡፡ ፕሬዝዳንቱ በዚያው በቻይና እየተካሄደ ባለው የቢዝነስ ኮንፍረንስ ላይ እንደገለፁት፤ ቻይና ኢኮኖሚዋን የበለጠ ክፍት በማድረግ ከቀሪው ዓለም ጋር በጋራ የምትሰራ መሆኗን አሰታውቀዋል፡፡ “ቻይና ለበርካታ ዓለም አቀፍ የንግድ ህጎች አትገዛም፣ቴክኖሎጂዎችን የባለቤትነት መብትን ሳታከብር አባዝታ ለገበያ ታውላለች፣ ገበያዋን በተገቢው መንገድ ክፍት አታደርግም” በሚልና በመሳሰሉት በአሜሪካ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Apr-2018
ኢትዮጵያ የ1 ነጥብ 66 ቢሊዮን ዶላር የዕርዳታ ጥያቄ አቀረበች፡፡ የዩኒሴፍ ኢትዮጵያ አጠቃላይ የሰብአዊ እርዳታ ሪፖርት እንደሚያመለክተው ከሆነ ይህ የዕርዳታ ገንዘብ የሚያስፈለገው 7 ነጥብ 9 የሚሆኑ ዜጎችን በምግብ አቅርቦት ለመደገፍ ነው፡፡ ሪፖርቱ እንደሚያመለክተው ከሆነ የእርዳታ እገዛ ከሚያስፈልጋቸው ዜጎች መካከል በተለያዩ ግጭቶች የተፈናቀሉ ይገኙበታል፡፡ በሞያሌ በተፈጠረው ግድያ አስር ሺ የሚሆኑ ዜጎች ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለው ወደ ኬኒያ የተሰደዱ ሲሆን የኬኒያ ቀይ መስቀልም እርዳታ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Mar-2018
አዲስ የተመረጠው የዳሸን ባንክ አ.ማ የዳይሬክተሮች ቦርድ አቶ ነዋይ በየነ ሙላቱን አዲሱ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሊቀመንበር እንዲሆኑ ያካሄደውን ምርጫ ብሔራዊ ባንክ አጸደቀ። አቶ ነዋይ በየነ፤ ባለፉት ሦስት ዓመታት ባንኩን በቦርድ ሊቀመንበርነት ያገለገሉትን አቶ ተካ አስፋውን ይተካሉ። የባንኩ ባለአክሲዮኖች 23ኛ መደበኛ ዓመታዊው ጉባኤ ኅዳር 21 ቀን 2010 ዓ.ም በተከናወነው ወቅት አቶ ነዋይ በየነን ጨምሮ ዘጠኝ አባላት ያሉት የቦርድ ዳይሬክተሮች ምርጫ መከናወኑ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Mar-2018
ሱዳን እና ኳታር አወዛጋቢዋን ሱአኪን የወደብ ከተማ ለማልማት የአራት ቢሊዮን ዶላር ፕሮጀክት ተፈራረሙ። ይህች የቀድሞዋ የኦቶማን ቱርክ የወደብ ከተማ የነበረችው ግዛት ቱርክ ለጦር ሰፈር ልትጠቀምባት አስባለች በሚል በቅርቡ በግብፅና በሱዳን መካከል ፖለቲካዊ ውጥረት የተፈጠረበት ሁኔታ ነበር። በዚሁ በሁለቱ ሀገራት ሥምምነት መሰረት በመጀመሪያው ዙር የአምስት መቶ ሚሊዮን ዶላር የልማትና የኢንቨስትመንት ሥራ የሚከናወን መሆኑን የሱዳን ትሪብዩን ዘገባ ያመለክታል። የወደብ ከተማ የ4 ቢሊዮን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Mar-2018
የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በቅርቡ በሩዋንዳ ኪጋሊ ባደረጉት የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ስብሰባ 44 ሀገራት የነፃ ገበያ ቀጠናን ለማቋቋም ስምምነት ፈርመዋል። በአህጉሪቱ 54 ሀገራት የሚገኙ ሲሆን በአፍሪካ ግዙፍ ኢኮኖሚን ያንቀሳቅሳሉ ተብለው ከሚጠቀሱት ሀገራት መካከል አንዷ የሆነችውን ናይጄሪያን ጨምሮ አስር ሀገራት ስምምነቱን አልፈረሙም። ኢትዮጵያም ስምምነቱን በመቀበል ፊርማዋን አኑራለች። ይሄው የአፍሪካ አህጉር ነፃ የንግድ ቀጠና (African Continental Free Trade Area) ተብሎ የሚጠቀሰው አህጉር አቀፍ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Mar-2018
በሽዋፈራው ሽታሁን ለልማት ሊቃውንትና ለአካባቢ አጥኚዎች “አረንጓዴ” የቀለም አይነት ብቻ አይደለም። የአካባቢ ክብካቤ ሥራዎችንም ይጠቀልላል - ከእልፍ የመሬት ሀብት ጥንቁቅ አጠቃቀም ጋር። እርግት ላለ የኢኮኖሚ መንገድ ይሽን መስሉ መንገድ እንዲቀናበር አረንጓዴ አመራር ለአረንጓዴ ኢንዱስትሪአዊነት እንዲውል -አዋዋሉ ደግሞ ከአንድ በጎ ካልሆነ ማህበረ ኢኮኖሚ ጫፍ ወደ ሌላ በጎ ወደሆነ ማህበረ ኢኮኖሚ ሽግግር እንድናታደርግ እጀታ ይሆናታል- ኢትዮጵያ። ሰንሰለታዊ እሴት አካይ ምርት ወ አገልግሎት ከጥሬው ሀብት ተፈልቅቆና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Mar-2018
ዳሸን ባንክ የዓለም አቀፍ ሀዋላ አገልግሎት ተጠቃሚዎችን ለማበረታታት ከነሃሴ 29 ቀን 2009 ዓ.ም እስከ ጥር 16 ቀን 2010 ዓ.ም ድረስ ሲያካሂድ ለነበረው እጣ ባለፈው ሐሙስ መጋቢት 6 ቀን 2010 ዓ.ም ለአሸናፊዎች ሽልማትን አስረክቧል። ባንኩ ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ መልኩ ከሸለማቸው ተሸላሚዎች በተለየ ሁኔታ አንድ ለየት ያለ ባለእድል አጋጥሞታል። አዳነች ጡሜባ ትባላለች። በደቡብ ክልል የሆሳዕና ነዋሪ ናት። እሷና ባለቤቷ ኑሯቸውን የሚገፉት በባለቤቷ የሽመና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Mar-2018
የኢትዮጵያን የውስጥ ፖለቲካ ትኩሳት ተከትሎ አሜሪካ ያላትን አቋም በግልፅ አሳውቃለች። በተለይ ሁለተኛውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የምትቃወም መሆኗን ቀደም ብሎ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኢምባሲ በኩል በኋላም በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ ሬክስ ቴለርሰን በኩል ገልፃለች። ሁኔታው የቀደመው የኢትዮጵያ መንግስትና የአሜሪካ የሞቀ ወዳጃዊ ግንኙነት የተለየ መልክን እየያዘ መምጣቱን የሚያሳይ ሆኗል። በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የስልጣን ዓመታት ወቅት አልቃይዳ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የሽብር ሥጋት የነበረበት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Feb-2018
ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል በየዓመቱ የየሀገራቱን የሙስና ተጋላጭነት ዝርዝር በማውጣት ሀገራትን ነጥብ እየሰጠ በደረጃ ያስቀምጣል። ባለፈው 2016 የፈረንጆች ዓመት የነበረውን ዓለም አቀፍ የሙስና አመላካች ሁኔታ በያዝነው 2018 የፈረንጆች ዓመት ይፋ አድርጓል። ሪፖርቱ በአለም ዓቀፍ ደረጃ ያለው የሙስና ሁኔታ እየተባባሰ መሄዱን ያመለክታል። ኢትዮጵያም በዚሁ ሪፖርት የተዳሰሰች ሲሆን በ180 ሀገራት ዝርዝር ውሰጥ ተካታ ደረጃ ተሰጥቷታል። የሙስናን መስፋፋትና ዝንባሌን በተመለከተ ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል የሚያወጣውን ሪፖርት በተመለከተ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Feb-2018
ቻይና ለበርካታ ዓመታት በኤክስፖርት መር ኢኮኖሚ የምትታወቅ ሀገር ስትሆን ከዓምስት ዓመታት በኋላ ግን የዓለማችን ታላቋ ሸማች ሀገር እንደምትሆን የቻይና የዜና ወኪል ዤኑዋ ባሰራጨው ዘገባ አመልክቷል። እስከ አሁን ባለው ሂደት የዓለማችን ታላቋ ሸማች ሀገር አሜሪካ መሆኗን ይሄው ዘገባ ያመለክታል። ባለፉት አስር ዓመታት የሀገሪቱ የገቢ ምርት ከጊዜ ወደ ጊዜ በየዓመቱ በ 6 በመቶ እየጨመረ የመጣ መሆኑን ያመለከተው ይሄው ዘገባ ይህም የኢምፖርት እድገት ሲታይ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Feb-2018
የናይል ተፋሰስ ሀገራት ትብብር “የናይል ቀን” በሚል በየዓመቱ ያከብራሉ።ይህ በየዓመቱ የሚታሰበው ዝግጅት በዚህ ዓመትም በአዲስ አበባ የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ Shared River, Collective Action በሚል መሪ ቃልፌብሩዋሪ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ይከበራል። በዕለቱም የተለያዩ የጥናት ወረቀቶች በበርካታ ምሁራን የሚቀርብ መሆኑ ይሄንኑ ጉዳይ አስመልክቶ በትላንትናው ዕለት በዋሽግንተን ሆቴል የተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ያመለክታል። በናይል ተፋሰስ ስር አስር የአፍሪካ ሀገራት ያሉ ሲሆን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Feb-2018
ኢትዮቴሌኮም የደንበኞቹ ቁጥር 64 ነጥብ 4 ሚሊዮን የደረሰ መሆኑን ኩባንያው ለዝግጅት ክፍላችን በላከው መግለጫ አስታውቋል። ይህም የደንበኞች ቁጥር ካለፈው 2009 ዓ.ም አንፃር ሲታይ የ7 ነጥብ 5 በመቶ እድገት ያሳየ መሆኑንም መግለጫው ጨምሮ ያመለክታል። የሞባይል ስልክ ደንበኞቹ ቁጥርም 62 ነጥብ 6 ደርሷል ተብሏል። ይህም ከእቅዱ አንፃር 99 ነጥብ 9 በመቶ መሆኑን መግለጫው ጨምሮ ያመለክታል። የኢንተርኔት ዳታ ተጠቃሚዎች ቁጥርም 16 ነጥብ 05 ሚሊዮን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Feb-2018
ግብፅ ከኤርትራ ጋር የጋራ ግብርና ልማት መጀመሯን ኢጂብት ቱዳይ ከሰሞኑ ባሰራጨው ዘገባ አመልክቷል። ይህ በኤርትራ የተጀመረው የግብፅ የግብርና ልማት ፕሮጀክት ሀገሪቱ ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ለመስራት ካሰበቻቸው ሰባት የግብርና ልማት ዘርፎች መካከል አንዱ መሆኑን ይሄው ዘገባ ጨምሮ ያመለክታል። ፕሮጀክቱ ግብፅ በግብርናው ዘርፍ ያላትን የቴክኖሎጂ ልምድ ለኤርትራ የምታካፍልበት የልማት ፕሮግራም መሆኑን ኢጂብት ቱደይ ገልጿል። ግብፅ ይህንን መሰል የግብርና ልማት ፕሮጀክት በኤርትራ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Feb-2018
- ሥራው በኢትዮጵያ ተጀምሯል በሀገራችን የቤቶች ግንባታ ሂደት ጊዜንም ሆነ ገንዘብን በመቆጠብ ብሎም፤ አሁን ካለው የድንጋይ፣ የብረት፣ የሲሚንቶና የመሳሰሉት ግብዓቶች ባሻገር እንደሌሎች ሀገራት ብዙም ሌሎች አማራጭ ግብዓቶችና የግንባታ ቴክኖሎጂዎች ያልተሞከሩበት ነው። በርካታ ሀገራት ከመደበኛውና የተለምዶ የቤት ግንባታ ባሻገር የተለያዩ የቤት ግንባታ ዘዴዎችን ሲጠቀሙ ይታያል። እንደምሳሌ ያህልም የቤቶቹን አካላት ሌላ ቦታ በማምረትና ወደ ግንባታ ቦታው ወስዶ ተገጣጣሚ ቤቶችን መገንባት አንዱ አማራጭ ነው።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Feb-2018
የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ባሳለፍነው ዓርብ የካቲት 2 ቀን 2010 ዓ.ም ከደረቅ ጭነት ባለንብረቶችና ከህዝብ ክንፍ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል። ከውይይቱ ቀደም ብሎ የባለስልጣኑ የስድስት ወራት አፈፃፀምና ቀጣይ እቅድም ለተሰብሳቢዎች ቀርቧል። ሪፖርቱ ከመቅረቡ በፊት በጥሪና አጀንዳን ቀድሞ በማሳወቅ ዙሪያ ላይ በተሰብሳቢዎች በኩል ቅሬታ ቀርቧል። ባለስልጣን መስሪያቤቱ ቀድሞ ከባለድርሻ አካላት ጋር ባልመከረበት እቅድ ሪፖርት የማቅረቡ ትርጉም ምንድን ነው? የሚል ጥያቄን አስነስቷል። በተነሳው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Feb-2018
ከሰሞኑ የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስትር አምባቸው መኮንን (ዶ/ር) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባን አቶ አባተ ስጦታውን ያካተተ የከፍተኛ ኃፊዎች ቡድን በአዲስ አበባ ከተማ በግንባታ ላይ ያሉ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን በመዘዋወር ተመልክቷል። በዚህ የመስክ ጉብኝት ወቅትም እንደተመለከተው በያዝነው በጀት ዓመት እስከ ሰኔ 30 ቀን 2010 ዓ.ም 32ሺህ የ20/80 እና የ40/60 ቤቶች መጠናቀቅ ያለባቸው መሆኑ ተመልክቷል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ ቀደም ባሉት ጊዜያት በዘርፉ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-31-Jan-2018
ሀዋሳ ከተማ የበርካታ ሆቴሎች ባለቤት ስትሆን ከሰሞኑም አንድ ተጨማሪ ሆቴልን አስመርቃለች። ባለፈው ቅዳሜ ጥር 19 ቀን 2010 ዓ.ም የተመረቀው ሮሪ ሆቴል ከአራት መቶ ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት መሆኑን የሆቴሉ ባለቤትና ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሀብታሙ ሲላ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል። ሆቴሉ አንድ መቶ የመኝታ ክፍሎች ያሉትና በባለ አምስት ኮከብ ሆቴል ደረጃ የተገነባ መሆኑም ተመልክቷል። በምግብ አገልግሎት በኩል ከሚሰጣቸው በርካታ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-31-Jan-2018
አፍሪካዊያንን ይበልጥ እርስ በእርሳቸው የተሳሰሩ ለማድረግ የጋራ የአየር በረራ፣ የጋራ ፓስፖርትና ከቪዛ ውጭ የሆነ ግንኙነት እንዲኖራቸው ለማድረግ በአፍሪካ ህብረት በኩል ሲሰራበት ቆይቷል። ይህ እቅድ የ2063 አጀንዳ ተቀርፆለት እየተሰራበት ይገኛል። አፍሪካ በድንበር የታጠረች፣ በመሰረተ ልማት ያልተሳሰረችና የሀገራቱም የእርስ በእርስ የንግድ ግንኙነትም እጅግ ደካማ ሲሆን በዚህ ዓመት በአዲስ አበባ በተካሄደው 30ኛው መደበኛ የህብረቱ አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ አንደኛው የውይይት አጀንዳ በአህጉሪቱ ነፃ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-31-Jan-2018
የሱዳን መገበያያ ገንዘብ በከፍተኛ ደረጃ በማሽቆልቆል ላይ ነው። እንደ ሱዳን ትሪብዩን ዘገባ ከሆነ በአሁኑ ሰዓት በካርቱም ጥቁር ገበያ አንድ የአሜሪካን ዶላር በ37 የሱዳን ፓውንድ በመመንዘር ላይ ነው። ሮይተርስ ባለፈው የፈረንጆች ዓመት ሀምሌ ወር ባሰራጨው ዘገባ በወቅቱ አንድ የአሜሪካን ዶላር በ19 የሱዳን ፓውንድ ይመነዘር ነበር። የሱዳን ፓውንድ የምንዛሪ ዋጋ ቀስ በቀስ እያሽቆለቆለ መሄዱን ተከትሎ በሀገሪቱ የምርቶችና የአገልግሎት ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Jan-2018
ከሰሞኑ በአዲስ አበባ ከሚካሄደው የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ጋር በተያያዘ በአፍሪካ ህብረት የህብረቱ አባል ሀገራት አምባሳደሮች ስብሰባ አስቀድሞ የተካሄደ ሲሆን የስብሰባው ዋነኛ አጀንዳም ሙስና ነበር። በሳለፍነው ሰኞ በተካሄደው በዚሁ ስብሰባ ላይ በአፍሪካ በከፍተኛ ደረጃ እየተስፋፋ ከመጣው ሙስና ጋር በተያያዘ ሰፊ ውይይት ተካሂዷል። በመጪው የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት መሪዎች ላይ ዋነኛ የስብሰባው አጀንዳ ሙስና ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል። በዚሁ ዙሪያ ንግግር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Jan-2018
የዓለማችን የገቢና የሀብት ክፍፍል ልዩነት በከፍተኛ ደረጃ እየሰፋ መሄዱን ሰሞኑን ይፋ የሆነው የኦክስፋም የጥናት ሪፖርት ያመለክታል። እንደ ጥናቱ ሪፖርት ከሆነ ባለፈው የፈንጆች ዓመት ዓለማችን ካመነጨችው አጠቃላይ ሀብት ውስጥ 82 በመቶ የሚሆነው የገባው አንድ በመቶ ወደሚሆኑት የምድራችን ሀብታሞች ኪስ ውስጥ ነው። ይህ የኦክስፋም ሪፖርት ባለፉት አምስት ዓመታት ድርጅቱ ሲያወጣው ከነበረው ሪፖርት ጋር ተመሳሳይ መሆኑን የቢቢሲ ድረገፅ ዘገባ ያመለክታል። ለዚህ የገቢና የሀብት ልዩነት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Jan-2018
በኢትዮጵያ በርከት ላሉ ዓመታት ስታካሂድ የነበረው የተፈጥሮ ጋዝ ፍለጋ ሂደት ተጠናቆ ጋዙን ወደ ውጪ ለመላክ የሚያስችለውን ቧንቧ ለመዘርጋት ሥምምነት ተፈርሟል። ስምምነቱ በማዕድን፣ ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴርና በቻይናው ፖሊ ጂ ሲ ኤል ኩባንያ (Poly-GCL) መካከል ከሰሞኑ ተፈርሟል። በዚህ ስምምነት መሰረት የቻይናው ፖሊ ጂ ሲ ኤል ኩባንያ (Poly-GCL) ከኦጋዴን አካባቢ እስከ ጂቡቲ የሚደርስ የጋዝ ማስተላለፊያ ቧንቧን መዘርጋት ይጠበቅበታል። እንደ ሚኒስቴር መስሪያቤቱ መረጃ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Jan-2018
ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች በስፋት በፈጠራ የቢዝነስ ሥራ መሰማራት የሚያስችላቸውን ፍላጎት ለማነሳሳትና እርስ በእርሳቸውም ትስስርን እንዲፈጥሩ ለማድረግ የሚያስችል አንድ መድረክ ባለፈው ቅዳሜ ጥር 5 ቀን 2010 ዓ.ም ተካሂዷል። መድረኩም ለሦስተኛ ጊዜ የተካሄደ መሆኑ ታውቋል። በዚህ በሞርኒግ ስታር ሆቴል በተካሄደው ዝግጅት ላይ ከ 2 መቶ ያላነሱ ወጣቶች ተገኝተዋል። በዕለቱ ወጣቶቹን የቢዝነስ ፈጠራ ለማነሳሳት የሚያስችል ልምድ የማካፈል ሥራም ተከናውኗል። ከልምድ ማካፈሉ በተጨማሪም ከህግ አንፃር ያሉ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Jan-2018
በአፍሪካ ልማት ላይ ትኩረቱን ያደረገውና የ53 የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራትን የጥበብ ሰዎችን ስራ ያካተተው ኤግዚብሽን በአፍሪካ ህብረት ተከፈተ። የጥበብ ሥራ ኤግዚብሽኑ ባለፈው ሳምንት የተከፈተ ሲሆን እስከ የካቲት 2010 ዓ.ም ድረስ ለጎብኚዎች ክፍት ሆኖ የሚቆይ መሆኑን አዘጋጆቹ በአፍሪካ ህብረት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አመልክተዋል። ይሄው በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ኃይል ልማት ላይ ትኩረቱን ያደረገው አውደ ርዕይ “የአፍሪካ ብርሃን” የሚል ሥያሜ ተሰጥቶታል። በዚህ አውደ-ርዕይ ላይም የተለያዩ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-12-Jan-2018
- የውጭ ምንዛሪ እጥረቱ የከፋ ደረጃ ደርሷል የኤርትራ መንግስት 450 የሚሆኑ የግል የንግድ ተቋማትን ዘጋ። መንግስት እነዚህን እርምጃዎች የወሰደው የሀገሪቱን ፋይናንስ መመሪያ ባልተከተለ መልኩ ጥሬ ገንዘብን አከማችተዋል በሚል ነው። በኤርትራ በመሠረታዊነት ሁለት ኢኮኖሚያዊ ችግሮች የተከሰቱ መሆኑን ከሀገሪቱ የሚወጡት መረጃዎች እያመለከቱ ነው። የመጀመሪያው በሀገሪቱ እየተስፋፋ የመጣው የዋጋ ግሽበት ሲሆን ሁለተኛው ፈተና ሆኖ የሚታየው ደግሞ የውጭ ምንዛሪ እጥረት ነው። መንግስት ችግሮቹን ለመፍታት የኢኮኖሚ ሳይንሱ የሚፈቅዳቸውን ገንዘብ ነክና (Monetary Policy)...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-12-Jan-2018
ዳሸን ባንክ አክስዮን ማህበር እና የሜትር ታክሲ አገልግሎት የሚሰጠው ኢታ ሶልዩሽንስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (ETTA Solutions PLC) ለሜትር ታክሲ ተጠቃሚ ደንበኞቻቸው በጋራ ጥምርታ ካርድ (Co-Branded Cards) የኮርፖሬትና የቅድመ ክፍያ ካርድ አገልግሎትን በጋራ ለመስጠት ሥምምነት ተፈራረሙ። በዚሁ ገለፃቸውም አገልግሎት ሰጪው ኩባንያ ለሰጠው አገልግሎት ከሚቆርጠው ገንዘብ ውጪ ባንኩ ደንበኞቹ በኢታ የታክሲ አገልግሎት ሲጠቀሙ የሚጠይቀው ወይንም የሚቆርጠው ተጨማሪ የአገልግሎት ክፍያ አለመኖሩን ጨምረው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Jan-2018
በኢትዮጵያ አራተኛው የቤትና ህዝብና ቤት ቆጠራ ሊካሄድ ቅድመ ዝግጅቶች በመጠናቀቅ ላይ መሆናቸውን የህዝብ ቆጠራ ኮሚሽን መረጃ ያመለክታል። የህዝብና ቤት ቆጠራ; በመረጃ የተደገፈ ፖሊሲዎችን ለመቅረፅና የልማት ሥራዎችን ለማከናወን ያለው ፋይዳ ከፍተኛ መሆኑን በዘርፉ የተደረጉ ጥናቶች ያመለክታሉ። የኢትዮጵያ የህዝብ ቆጠራ ታሪክ የሚያመለክተው የህዝብ ቆጠራው ከ1953 ዓ.ም የጀመረ መሆኑን ነው። ሆኖም በዚህ ወቅት የተካሄደው የህዝብ ቆጠራ አዲስ አበባን እና ታላላቅ ከተሞችን ብቻ የዳሰሰ እንጂ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Jan-2018
ጄ ቲቪ የኢትዮጵያ የንግድ ሳተላይት ቴሌቭዥን ብሮድካስት አገልግሎት ፈቃድ ያገኘ መሆኑን ጣቢያው ለዝግጅት ክፍላችን በላከው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቋል። እንደመግለጫው ከሆነ ድርጅቱ ፈቃዱን ማግኘት የቻለው የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ያወጣቸውን ዘርፈ ብዙ መስፈርቶች በከፍተኛ ነጥብ በማስመዝገብም ጭምር ነው። የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን በባለስልጣኑ መሰብሰቢያ አዳራሽ በተካሄደ ሥነስርዓት ፈቃዱን ለጄ ቲቪ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዮሴፍ ገብሬ (ጆሲ) ያስረከበ መሆኑን መረጃው ጨምሮ ያመለክታል። ቴሌቭዥን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-Dec-2017
የትራምፕ አስተዳደር ኢየሩሳሌምን በእስራኤል ዋና ከተማነት እውቅና በመስጠት የአሜሪካንን ኢምባሲ አሁን እስራኤል ከዋና ከተማነት እየተገለገለችበት ካለው ቴላቪቭ ወደ ኢየሩሳሌም ለማዛወር መወሰኑን ተከትሎ ሰፊ ዓለም አቀፍ ውዝግብ ተቀስቅሶ ሰንባብቷል። ውዝግቡ ከተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክርቤት እስከ ድርጅቱ ጠቅላላ ጉባኤ ድረስ ዘልቆ የኢትዮጵያንም ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ሳይቀር የሚነካካ ሆኖ ታይቷል። አሜሪካ ይህንን አወዛጋቢ ውሳኔ ይፋ ከማድረጓ ቀደም ብሎ ውሳኔዋ ሰፊ የሆነ ዓለም አቀፋዊ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-Dec-2017
የክርስቲያን በጎ አድራጎትና ልማት ማህበራት ህብረት (CCRDA) ሀሙስ ታህሳስ 19 ቀን 2010 በሚያካሂደው ሥነ ሥርዓት በበጎ አድራጎት ተግባር የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችን የሚሸልም መሆኑን አስታውቋል። የሽልማት ሥነ ሥርዓቱ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ እና ሌሎች የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት በተገኙበት ቃሊቲ ማሰልጠኛ አካባቢ በሚገኘው የመሥሪያ ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚከናወን መሆኑን የልማት ማህበራቱ ህብረት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-Dec-2017
በኢትዮጵያ የተንቀሳቃሽ ስልኮችን በማምረት የሚታወቀው ቴክኖ ሞባይል ፋንቶም 8 በሚል የሚታወቅ አዲስ ምርትን ከሰሞኑ ይፋ አድርጓል። ኩባንያው ምርቱን ይፋ ያደረገው ባሳለፍነው ቅዳሜ ታህሳስ 14 ቀን 2010 ዓ.ም በቦሌ መድሐኒያለም ቴክኖ ብራንድ መደብሩ ባካሄደው ሥነ ሥርዓት ነው። በዚሁ በርካታ እንግዶች በተገኙበት ሥነ ሥርዓት ላይ ይፋ የሆነው ይሄው አዲሱ አንድሮይድ ፋንቶም 8 ምርት በአመራረት ሂደቱ በርካታ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን እንዲያካትት የተደረገ መሆኑ ተመልክቷል።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-Dec-2017
ነዳጅ አምራቾቹ ናይጄሪያና አንጎላ በነዳጅ እጥረት ውስጥ መግባታቸውን የአፍሪካን ኒውስ ዘገባ ያመለክታል። በሁለቱ ሀገራት ዋና ዋና ከተሞች ተሽከርካሪዎች ረዥም ሰልፍን እየጠበቁ ነደጅ ለመሙላት የተገደዱ መሆኑን ዘገባው ያመለክታል። የናይጄሪያ መንግስት ጉዳዩን አስመልክቶ በሰጠው ማብራሪያ የሀገሪቱ የነዳጅ ፍላጎት በከፍተኛ ደረጃ እያደገ መሄዱ ለእጥረቱ ዋነኛ ምክንያት አድርጎ ጠቅሷል። ናይጄሪያ በዓለማችን ስድሰተኛ ነዳጅ አምራች ሀገር ብትሆንም የነዳጅ ማጣሪያ የሌላት ሀገር በመሆኗ ነዳጅ ድፍድፍ ወደ ውጭ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-Dec-2017
ሱዳን የውርቅ ምርቷ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ሲሆን በያዝነው የፈረጆች ዓመት ማጠናቀቂያም አጠቃላይ የምርት መጠኗ 105 ቶን መድረሱን የሱዳን ትሪብዩን ዘገባ ያመለክታል። የሱዳን ዋነኛ የውጭ ምንዛሪ ገቢ ነዳጅ የነበረ ሲሆን የደቡብ ሱዳን መገንጠልን ተከትሎ የሀገሪቱ የውጭ ምንዛሪ ገቢ ክፉኛ አሽቆልቁሎ ነበር። ሆኖም ሀገሪቱ በአሁኑ ሰዓት ሙሉ ትኩረቷን የወርቅ ማዕድን ላይ በማድረጓ ከዘርፉ የምታገኘው የገቢ መጠን ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መሄዱን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Dec-2017
የዓለም አቀፉ የገንዘብ (IMF) ማኔጂግ ዳይሬክተር ክርስቲያን ላጋርድ ከሰሞኑ በኢትዮጵያ ኦፊሴላዊ ጉብኝት አድርገዋል። ይህ የኢትዮጵያ ጉብኝታቸው የቤኒንና የጂቡቲ የአፍሪካ ሀገራት ጉብኝታው አካል መሆኑን ዘገባዎች ያመለክታሉ። በዚሁ ጉብኝታቸውም ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ እንደዚሁም ከፕሬዝዳንት ሙላቱ ተሾመ ጋር ቆይታም አደርገዋል። ከዚህም በተጨማሪ የኢስት ኢንዱስትሪ ዞንንም የጉብኝታቸው አካል አድርገዋል። ላጋርድ ከጉብኝታቸው መልስ ከጋዜጠኞች ጋር በነበራቸው ቆይታ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ አወድሰው በተለይ በማምረቻው ኢንዱስትሪ ዘርፍ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Dec-2017
ኢትዮቴሌኮም international Diamond prize for Excellence in Quality 2017 አሸናፊ መሆኑን ለዝግጅት ክፍላችን በላከው መግለጫ አስታውቋል። ሽልማቱን ያዘጋጀው መቀመጫውን ሲውዘርላንድ ያደረገው Eurpean Society for Quality Research መሆኑን ይሄው መግለጫ ጨምሮ ያመለክታል። ሽልማቱን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶክተር አንዷለም አድማሴ ህዳር 30 ቀን 2010 ዓ.ም በቦታው በመገኘት መቀበላቸው ታውቋል። እንድ ኩባንያው መረጃ ከሆነ የሽልማቱ አሸናፊ ተቋማት ምርጫ የተደረገው በደንበኞች አስተያየትና የገበያ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Dec-2017
ግብፅ ያለባትን የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦትና ፍላጎት ለማጣጣም ጥረት በማድረግ ላይ ስትሆን ከሰሞኑም የዚሁ አካል የሆነውን የኑሉሌር የአሌክትሪክ ኃይል ለመገንባት የሚያስችላትን ሥምምነት ከሩስያ ጋር ተፈራርማለች። የስምምነቱ ፊርማ ሥነስርዓት የተካሄደው በካይሮ ሲሆን በዚሁ ስምምነት ላይም የግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ እና የሩስያው አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን ተገኝተዋል። ይሄው ዳባ በሚል የሚታወቀው ግዙፍፕሮጀክት 21 ቢሊዮን ዶላር ወጪን የሚጠይቅ መሆኑ ሮይተርስ በዘገባው ያመለከተ ሲሆን ሙሉ በሙሉ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Dec-2017
ሞጆ ከተማ ከሌሎች የኢትዮጵያ ከተሞች በተለየ ሁኔታ በርካታ እምቅ የእድገት ዕድሎች ያሏት ከተማ ናት። ከተማዋ ሰፊ የእድገት እድሎች እንዲኖሯት ያደረጓት ከአዲስ አበባ ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ መገኘቷ፣ በሀገሪቱ ትልቁ የሆነው ደረቅ ወደበን የያዘች መሆኗ፣ ከአዲስ አበባ አዳማ የተዘረጋው የፍጥነት መንገድ አካል መሆኗ፣ በአሁኑ ሰዓት በግንባታ ላይ ያለው የሞጆ-ሀዋሳ የፍጥነት መንገድ ፕሮጀክት መነሻ ሆኗ ማገልገሏ በዋነኝነት የሚጠቀሱ የከተማዋ የእድገት ዕድሎች ናቸው። ከዚህም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Dec-2017
ወደ ማምረት ሥራ ከገባ ከሁለት ዓመታት በላይ ያስቆጠረው ዋን ውሃ በሀገር ውስጥ ላለው ፍላጎት ምላሽ ለመስጠት እንደዚሁም ዓለም አቀፉን ገበያ ለመቀላቀል አሁን ያለውን የማምረት አቅም በእጥፍ ለማሳደግ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ። ድርጅቱ እስከዛሬ ድረስ ያስመዘገበውን የሥራ ዓመራር ውጤት እንደዚሁም የምርጥ ጥራቱን ውጤታማነት አስመልክቶ ባለፈው ቅዳሜ ህዳር 30 ቀን 2010 ዓ.ም ለሰራተኞቹ የማበረታቻ ሽልማትን አበርክቷል። ኩባንያው በአሁኑ ወቅት በሰዓት 14 ሺህ ሊትር ውሃን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Dec-2017
የናይጄሪ መንግስት ናይጄሪያ በቅርቡ በኢትዮጵያ የተካሄደውን የሞባይል ምዝገባ ተከትሎ ልምድ ለመቅሰም ልዑካን ቡድን የላከች መሆኗን ኢትዮ ቴሌኮም ለዝግጅት ክፍላችን በላከው መግለጫ አስታውቋል። የልዑካን ቡድኑ አባላት በመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና በኢትዮ ቴሌኮም መስሪያቤቶች በመገኘት ለዚሁ ሥራ የሚውሉትን መሳሪያዎች የጎበኙ መሆኑን መግለጫው ያመለክታል። በልዑካን ቡድኑ ጉብኝት ወቅትም የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶክተር አንዱአለም አድማሴና በመገናኛ ኢንፎርሜሽን ሚኒስቴር የስታንደርዳይዜሽንና ሬጉላቶሪ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-06-Dec-2017
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሀገረ ማሪያም ወረዳ በክልሉ የመጀመሪያው የሆነ የመድሃኒት ፋብሪካ ተገንብቶ ወደ ሥራ ገብቷል። ፋብሪካው ተገንብቶ ወደ ሥራ የገባው ሂውማን ዌል በተባለ የቻይና ኩባንያ ሲሆን በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው አማካኝነት ባለፈው ዕሁድ ህዳር 24 ቀን 2010 ዓ.ም ተመርቋል። የመድሃኒት ፋብሪካው የተገነባው ከአዲስ አበባ በስተሰሜን ምስራቅ አቅጣጫ ከአዲስ አበባ ከተማ 65 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-06-Dec-2017
ዳሸን ባንክ ህዳር 21 ቀን 2010 ዓ.ም ባካሄደው የባለአክስዮኖች 23ኛ መደበኛና 21ኛው መደበኛ ዓመታዊ ስብሰባ በ2016/17 በጀት ዓመት 980 ሚሊዮን ብር ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ። ይህም ካለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አንፃር ሲታይ የ29 ነጥብ 1 በመቶ እድገት ያሳየ መሆኑ ተመልክቷል። የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሪፖርት በዳይሬክተሮች ቦርድ ሊቀመንበር አቶ ተካ አስፋው አማካኝነት የቀረበ ሲሆን በዕለቱም በቀረበው ሪፖርት እንደተመለከተው በ2016/17 በጀት ዓመት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Nov-2017
አንድ የኢንሹራንስ ዋስትና የተገባለት ተሽከርካሪን አደጋ ከደረሰበት በኋላ በውሉ መሠረት ኢንሹራንሶች ጉዳት የደረሰበትን ተሽከርካሪ ለማስጠገን ወይንም ምትክ ተሽከርካሪን ለባለቤቱ ለመስጠት የሚወስደውን ረዥም ጊዜ ተከትሎ በባለቤቶቹ ላይ የሚፈጠረውን የተሽከርካሪ እጦት ለመቅረፍ ብሎም ጊዜውን ለማሳጠር የሚያስችል ሥርዓትን የተዘረጋ መሆኑን ዘ አልትሜት ኢንሹራንስ ብሮከር ከሰሞኑ ገልጿል። ድርጅቱ በሰጠው መግለጫ አንድ ተሸከርካሪ አደጋ ከደረሰበት በኋላ ተሸከርካሪው ጋራጅ ገብቶ፤ ተጠግኖ ለመውጣት ወራት ሊፈጅ የሚችል መሆኑን አመልክቶ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Nov-2017
ከምርጫው ውዝግብ ጋር በተያያዘ የኬኒያ ኢኮኖሚ ያሽቆለቆለ መሆኑን የአልጄዚራ ዘገባ አመልክቷል። እንደዘገባው ከሆነ የኬኒያ ኢኮኖሚ ከምርጫው ውዝግብ ጋር በተያያዘ የአንድ ቢሊዮን ዶላር ክስረት ደርሶበታል። እንደዘገባው ከሆነ ኢኮኖሚው አሁን ባለበት ሂደት ተጨማሪ የማሽቆልቆል አደጋም ተጋርጦበታል። የኬኒያ የጀርባ አጥንት የሆነው የቱሪዝሙ ዘርፍ በቀደመው ምርጫም የከፋ መቀዛቀዝ ታይቶበት በብዙ ውጣ ውረድ ያገገመ ሲሆን፤ በአሁኑ የምርጫ ውጥረትም ተመሳሳይ ጉዳት የደረሰበት መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ። እንደ ፋይናሺያል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Nov-2017
“በናይጄሪያ የኤሌክትሪክ ኃይልን መንግስት ድጎማ ሲያደርግበት ቆይቷል” በሚል በቅርቡ ጭማሪ የሚደረግበት መሆኑን ሰሞኑን ፕሪሚየም ታይምስ ባሰራጨው ዘገባ አመልክቷል። ይህ የመንግስት እቅድ ይፋ የሆነው በቅርቡ በተካሄደው ስድስተኛው የናይጄሪያ ፕሬዝዳንታዊ ፎረም ላይ ነው። ይሄንኑ ጉዳይ በተመለከተ ሀሳባቸውን የሰጡት የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት የሚ ኦሲናባጆ የኤሌክትሪክ ኃይል ታሪፍ ጭማሪው ዕቅድ ለለፕሬዝዳንቱ የቀረበ መሆኑ ታውቋል። የናይጄሪያ መንግስት የሀገሪቱን የኤሌክትሪክ ኃይል ታሪፍ ጭማሪ ማድረጉ የሀገሪቱን ኢንቨስትመንት ይጎዳል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Nov-2017
በቴክኖሎጂ ተደራሽ ያልሆኑ ተማሪዎችን በመድረሱ ረገድ የተለያዩ ሥራዎች ይሰራሉ። በዚህ በኩል እገዛ እያደረጉ ካሉት ድርጅቶች መካከል አንዱ ሰፖርት ኤጁኬሽን ነው። ድርጅቱ ከዩኒቨርስቲ ኦፍ አለባማ ጋር በመተባበር ተማሪዎች ታብሌቶችን በነፃ እንዲያገኙ በማድረግ ላይ ነው። ታብሌቶቹ በውስጣቸው የፕላዝማ ትምህርቶችን፣ማጣቀሻ መፃህፍትን እና የመሳሰሉትን መርጃ አጋዥ ግብዓቶች እንዲያካትቱ ተደርጓል። ተማሪው ምንም አይነት የኢንተርኔት አገልግሎት ማግኘት ሳያስፈልገው እነዚህን ታብሌቶች መጠቀም የሚችል መሆኑ ታውቋል። ጉዳዩን በተመለከተ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Nov-2017
በሀገሪቱ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ከሆኑ ከተሞች መካከል አንዷ ባህርዳር ከተማ ናት። ባህርዳር ከተማ ከቱሪስት መዳረሻነቷ ባሻገር በዙሪያዋ በርካታ የማምረቻ ኢንዱስትሪዎች ይገኛሉ። በከተማዋ ከሰሞኑ ሁለት ተጨማሪ ግዙፍ ፋብሪካዎችን ተመርቀዋል። እነዚህ ሁለት ፋብሪካዎች የቀለምና የዕምነበረድ ፋብሪካዎች ሲሆኑ ግንባታቸው ተከናውኖ ወደ ሥራ የገቡት ቤአኤካ ጄኔራል ቢዝነስ በተባለ ኩባንያ አማካኝነት ነው። ፋብሪካዎቹ ኮከብ ቀለም ፋብሪካና ኮከብ እብነበረድ ፋብሪካ በመባል ይታወቃሉ። ሁለቱን ፋብሪካዎች ገንብቶ ወደ ሥራ ለማስገባት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Nov-2017
የግብፅ ህዝብ ቆጠራ ሰሞኑን ይፋ የሆነ ሲሆን በዚህም ይፋ በሆነው ቆጠራ መሰረት የሀገሪቱ ህዝብ 104ነጥብ 2 ሚሊዮን መድረሱን የአህራም ኦንላይን ዘገባ አመልክቷል። በዚህም የቆጠራ ውጤት መሰረት ከ15 እስከ 20 ባለው እድሜ ውስጥ የሚገኙ ግብፃዊያን 18 ነጥብ 2 በመቶውን ይዘዋል።በዚህ ህዝብ ቆጠራ በትዳር ውስጥ ያሉ ግብፃዊያንን ድርሻ 68 በመቶ አድርሶታል። የሀገሪቱ ስታትስቲክስ አጀንሲ የህዝቡን አጠቃላይ ቁጥር ይፋ ባደረገበት በፓርላማ ስብሰባ ላይ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Nov-2017
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በኳታር ኦfiሴላዊ ጉብኝት ለማድረግ ዶሃ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒሰትሩና ልዑካን ቡድናቸው በዶሃ ሀማድ አለም አቀፍ ኤርፖርት ሲደርሱ የኳታር የኢኮኖሚና የንግድ ሚኒስትሩ ሼክ አህመድ ቢን ጃሲም ቢን ሞሃመድ አልጣሃኒ በቦታው በመገኘት አቀባበል አድርገውላቸዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የኳታር ጉብኝት ቀደም ብሎ ባለፈው ዓመት ሚያዚያ ወር የኳታሩ ኤሚር ሼክ ቢን ሀማድ አልጣሃኒ በአዲስ አበባ ቆይታ በማድረግ ኦፊሴላዊ ጉብኝት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Nov-2017
ልዩ ልዩ የኮንስትራክሽን ግብዓቶችን የሚያመርተው የስዊዝ ኩባንያ የፋብሪካ ግንታውን አጠናቆ ወደ ሥራ ገባ። ሲካ አቢሲኒያ የሚል መጠሪያ ያለው ይሄው የሚያመርተው ኩባንያ የኮንስትራክሽን ግብዓት የሆኑ የኬሚካል ምርቶችን ነው። ፋብሪካው ባሳለፍነው ቅዳሜ ህዳር 2 ቀን 2010 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ዋና ዳይሬክተር አቶ ፍፁም አረጋ በክብር እንግድነት በተገኙበት ተመርቋል። ፋብሪካው የሚገኘው በአለም ገና ሲሆን ሀገሪቱ እስከዛሬ በውጭ ምንዛሪ ከውጭ ታስገባቸው የነበሩትን የተለያዩ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Nov-2017
በፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ውስጥ የምትገኘው ቻይና በውጪ የሪል እስቴት ግንባታም ከፍተኛ ለውጥ እያስመዘገበች መሆኗን ደይሊ ኔሽን ባሰራጨው ዘገባ አመልክቷል። እንደዘገባው ከሆነ በሪል እስቴት ኢንቨስትመንት የቻይናዊያን አለም አቀፍ የኢንቨስትመንት መጠን 2 ነጥብ 1 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር ደርሷል። በአሁኑ ሰዓት የቻይናዊያን ሪል እስቴት ኩባንያዎች መዳረሻ በመሆን በዋነኝነት የተጠቀሱት እንግሊዝ፣ አሜሪካና አውስትራሊያ ናቸው። በከተማ ደረጃም ለንደን፣ ሲድኒ፣ ሎሳንጀለስና ቺካጎ የቻይናዊያን የሪል እስቴት ባለሀብቶች ዋነኛ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Nov-2017
ኢትዮ ቴሌኮም እ.ኤ.አ በ2017 ዓ.ም መጨረሻ የደንበኞቹ ቁጥር 57 ነጥብ 43 በመድረሱ በአፍሪካ የግዙፍነት ድርሻ መያዙን እንደ መግለጫው ከሆነ ኢትዮ ቴሌኮም በአፍሪካ ግዙፍ ኩባንያ ሊሆን የቻለው የናይጄሪያውን ኤምቲኤን ቴሌኮም ኩባንያ በመቅደም ነው። የናይጄሪያው ኤምቲኤን ኩባንያ ለረጅም ዓመታት በሞባይል ደንበኞቹ ብዛት በአፍሪካ ትልቁና ቀዳሚው ሆኖ መቆየቱን ይኸው መረጃ ጨምሮ ያመለክታል። ኩባንያው በመግለጫው ከ62 ሚሊዮን በላይ የሞባይል ኔትወርክ፣ ከ21 ኪሎ ሜትር በላይ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Nov-2017
“የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የራሳቸውን ገቢ ማመንጨት መቻል አለባቸው” ረዳት ፕሮፌሰር ዶክተር ተስፋዬ ተሾመ አድማስ ዩኒቨርስቲ ባሳለፍነው ቅዳሜ ጥቅምት 25 ቀን 2010 ዓ.ም አስራ አንደኛውን የጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ በፍሬንድሺፕ ሆቴል አካሂዷል። በዚህ ኮንፍረንስ ላይ በርካታ ምሁራን ተገኝተዋል፤ የተለያዩ የጥናት ወረቀቶችም ቀርበው ሰፋ ያለ ውይይት ተካሂዶባቸዋል። የቀረቡት ጥናቶች ዋነኛ መሽከርከሪያ ነጥብ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ጉዳይን በብዙ አቅጣጫ የሚዳስስ ነበር። በዚሁ ዙሪያ ጥናታቸውን ካቀረቡት ምሁራን መካከል ረዳት ፕሮፌሰር ዶክተር ተስፋዬ ተሾመ ይገኙበታል። ረዳት ፕሮፌሰር ዶክተር ተስፋየ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Nov-2017
አሜሪካ ለሁለት አስርት ዓመታት በሱዳን ላይ የጣለቸውን ማዕቀብ ማንሳቷን ተከትሎ የሁለቱ ሀገራት ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት የበለጠ እየተሻሻለ በሚሄድበት ጉዳይ ላይ ሊወያዩ ነው። እንደ ሱዳን ትሪብዩን ዘገባ ከሆነ ሁለቱ ሀገራት በጉዳዩ ዙሪያ በቀጣይ በሚመክሩበት ዙሪያ ሰፊ ሥራ በመሰራት ላይ ነው። የሱዳኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋቢ ያደረገው ይሄው ዘገባ አሜሪካ በሱዳን ላይ ጥላ የነበረውን ማዕቀብ ማንሳቷ ለሁለቱ ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት መሻሻል ከፍተኛ አስተዋፅኦ በማድረግ ላይ ይገኛል። የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት መሻከር ተከትሎ አሜሪካ በካርቱም የሚኘው ኢምባሲዋ በአምባሳደር ደረጃ እንዳይመራ አድርጋ የቆየች ሲሆን ይህንኑ ግንኙነት እየተሻሻለ መሄድ ተከትሎም በካርቱም የአሜሪካ ኢምባሲ በሙሉ ደረጃ ወደ ሥራ ይገባል ተብሎ የሚጠበቅ መሆኑ መረጃው ያመለክታል። ሱዳን ከአሜሪካ ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በማሻሻል ሂደት ውስጥ መግባቷን ተከትሎ ከአውሮፓ ህብረትና በተናጠል ከአውሮፓ ሀገራት ጋር ያላትን ግንኙነት ለማሻሻል ጥረት እያደረገች መሆኗን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጨምረው አመልክዋል። በአሁኑ ሰዓት የሱዳን መንግስት እየሰራ ያለው አጠቃላይ የሱዳንን የውጭ ግንኙነት ለማሻሻል መሆኑ ታውቋል። ከዚህ ባለፈም የሩስያ፣ ቻይና፣ ደቡብ አፈሪካና ህንድ ሱዳን በ2018 በደቡብ አፍሪካ ጁሀንስበርግ የሚካሄደውን አስረኛውን የብሪክስ የኢኮኖሚ ህብረት የሆነውና ብሪክስ ተብሎ ከሚጠራው ቡድን ጋርም በጋራ ለመስራት ሀገሪቱ እንቅስቃሴ መጀመሯ ታውቋል። እንደ ሚኒስትሩ መረጃ ከሆነ ሀገራት ስብሰባ በመጠቀም ከሀገራቱ ጋር ያላትን ግንኙነት የበለጠ ለማሻሻል ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ላይ ትገኛለች።¾
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Oct-2017
አምስተኛው የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት እና የፌደሬሽን ምክርቤት ሶስተኛ ዓመት የስራ ዘመን አንደኛ የጋራ ስብሰባ ባለፈው ሰኞ መስከረም 29 ቀን 2010 ዓ.ም ተካሂዷል። በዚሁ የሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ የኢፌድሪ ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ የያዝነውን ዓመት የመንግስት አቅጣጫ የሚያመለክት ንግግር አድርገዋል። የፕሬዝዳንቱ ንግግር ጠቅለል ተደርጎ ሲታይ ፖለቲካና ኢኮኖሚያዊ ጭብጦችን የዳሰሰ ነበር። ሆኖም አብዛኛው የፕሬዝዳንቱ ንግግር ከፖለቲካው ይልቅ ኢኮኖሚያዊ አጀንዳዎችን በስፋት የዳሰሰ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Oct-2017
በዩኒቲ ዩኒቨርስቲ አዘጋጅነት በየዓመቱ የሚካሄደው የኪነ ህንፃ አውደ ርዕይ በዚህ ዓመትም ከመስከረም 25 ቀን እስከ መስከረም 28 ቀን 2010 ዓ.ም ድረስ በብሄራዊ ቴአትር ተካሂዷል። በዚሁ የኪነ ህንፃ አውደ ርዕይ ላይ የዩኒቲ የኒቨርስቲ የአርክቴክቸር እና የከተማ ፕላን ክፍል ተማሪዎች የተለያዩ የፈጠራ ሥራዎቻቸውን ለዕይታ አቅርበዋል። ኤግዚብሽኑ ለ12ኛ ጊዜ የተካሄደ ሲሆን በርካታ ጎብኚዎችም በቦታው በመገኘት ተመልክተውታል። በመክፈቻው ዕለት አጠር ያለ ማብራሪያ የሰጡት የሚድሮክ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Oct-2017
በየዓመቱ የሚካሄደው አዲስ ቢዩልድ ዓለም አቀፍ ኤግዚብሽን ከጥቅምት 3 እስከ 6 ቀን 2010 ዓ.ም ለስምንተኛ ጊዜ በሚሊየም አዳራሽ የሚካሄድ መሆኑን የኤግዚብሽኑ አዘጋጆች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አመልክተዋል። በዚሁ ኤግዚብሽን ላይ ከ12 ሀገራት የሚገኙ 125 የሚሆኑ ኩባንያዎች ተሳታፊ ይሆናሉ ተብሎ የሚጠበቅ መሆኑ ተመልክቷል። በኤግዚብሽኑ ተሳታፊ ይሆናሉ ከተባሉት ሀገራት ኩባንያዎች መካከልም ኢትዮጵያን ጨምሮ ከቱርክ፣ ከጀርመን፣ ከጣሊያን፣ ከህንድ፣ ከቤልጂየም፣ ከቻይና፣ ከቱኒዚያ፣ ከሳዑዲአረቢያ፣ ከተባበሩት አረብ ኤሜሬት፣...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Oct-2017
የሱዳን መንግስት ዓለም አቀፍ ሽብርተኝነትን ይደግፋል እንደዚሁም በዜጎቹ ላይ የሰብአዊ መብት ጥሰትን ይፈፅማል በሚል አሜሪካ የኢኮኖሚ ማዕቀብ ከጣለችበት ሁለት አስርት ዓመታት የተቆጠሩ ሲሆኑ ይህ ማዕቀብ ከሰሞኑ የተነሳ መሆኑን የሰሞኑ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ዘገባዎች ያመለክታሉ። ሱዳን የመጀመሪያው ማዕቀብ የተጣለባት እ.ኤ.አ በ1997 ሲሆን ይህም ማዕቀብ የንግድ ማዕቀብን እንደዚሁም በውጭ ባንኮች የሚገኙትን የሀገሪቱን ገንዘብ እንዳይንቀሳቀስ እገዳ ማድረግ ያካተተ ነበር። ይህንን ማዕቀብ ተከትሎ የሀገሪቱ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Oct-2017
ግንባታውን ለማጠናቀቅ ከአራት ዓመታት በላይ የወሰደው የወጋገን ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት ህንጻ ባሳለፍነው ቅዳሜ (መስከረም 20 ቀን 2010 ዓ.ም) የኢፌድሪ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ እና የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ድሪባ ኩማ በተገኙበት ተመርቋል። በአዲስ አበባ ስቲዲየም አካባቢ በ1ሺህ 800 ስኩዬር ሜትር ስፋት ላይ ያረፈው ይህ ህንፃ ከመሬት ያለው ከፍታ 107 ሜትር ሲሆን፤ ሶስት የተሽከርካሪ (መኪና) ማቆሚያ ወለሎችን ጨምሮ በአጠቃላይ 33...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Oct-2017
የኢትዮጵያና የሱዳን ግንኙነት ዘርፈ ብዙ ወደሆኑ ግንኙነቶች በማደግ ላይ ነው። ሁለቱ ሀገራት በኢኮኖሚያዊ ብሎም በፖለቲካዊና ወታደራዊ ዘርፎች ጠንካራ ትስስር ውስጥ በመግባት ላይ ናቸው። ሀገራቱ በብዙ ዘርፎች በርካታ የመግባቢያ ስምምነቶችን የተፈራረሙ ሲሆን በዚሁ ዙሪያ የተወከሉ አስፈፃሚዎችም ስራቸውን በመስራት ላይ ናቸው። እንደ ሱዳን ዜና አገልግሎት(SUNA) ዘገባ ከሆነ የኢኮኖሚውን ዘርፍ የሚመለከተው የሁለቱ ሀገራት ከፍተኛ ልዑካን ቡድኖች ከቀናት በኋላ በአዲስ አበባ ይገናኛሉ። በኢኮኖሚ የጋራ ትብብር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Oct-2017
በጨርቃጨርቅ፣ አልባሳትና በኢንዱስትሪው ዙሪያ ትኩረቱን ያደረገው አፍሪካ ሶርሲግና የፋሽን ሳምንት 2017 ኢትዮጵያ ኤግዚብሽን በሚሊኒየም አዳራሽ ተከፈተ። ኤግዚብሽኑ የተከፈተው ረቡዕ መስከረም 23 ቀን 2010 ሲሆን እስከ መስከረም 26ቀን 2010 ዓ.ም ለጎብኚዎች ክፍት ሆኖ የሚቆይ መሆኑ ታውቋል። በኤግዚብሽኑ ላይ ልዩ ልዩ ምርቶቻቸውን ይዘው የሚቀርቡ ኩባንያዎች ከ25 ሀገራት በላይ የተውጣጡ መሆናቸው ተመልክቷል። የኤግዚብሽኑ አዘጋጆች ከ 3 ሺህ 5 መቶ በላይ ከዓለም ዙሪያ የሚመጡ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-28-Sep-2017
ከግብር አጣጣልና ክፍያ ጋር በተያያዘ በንግዱ ማህበረሰብና በታክስ አስከፋዩ ኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን መካከል አለመግባባቶች ከተፈጠሩ ዋል አደር ብለዋል። የያዝነው ዓመት የግብር ውዝግብ የተነሳው አዲሱን የቀን ገቢ ግምት የተንተራሰ የግብር አጣጣልን ተከትሎ በርካቶች በእጅጉ የተጋነነ ግብር የተጣለባቸው መሆኑን በመግለፃቸው ነው። ያም ሆኖ በርካታ ቅሬታዎች ተሰምተውና ለአቤቱታዎችም ምላሽ ተሰጥቶባቸው የሚበዛው የንግድ ማህበረሰብ የግብር ግዴታውን በአግባቡ የተወጣ መሆኑን የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-28-Sep-2017
በኢትዮጵያ ግዙፉ ጫማ አምራች ኩባንያ የሆነው ሁጁያን ኩባንያ በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ለአንድ መቶ ሺህ ኢትዮጵያዊያን የስራ እድል የሚፈጥር መሆኑን ኩባንያውን ጠቅሶ የቻይና የዜና ወኪል ዤንዋ ባሰራጨው ዘገባ አመልክቷል። በድርጅቱ እንቅስቃሴ ዙሪያ ከኩባንያው ዋና ሥራ አስኪያጅ ሚሰተር ሻሪ ዛንግ ጋር ቆይታ ያደረገው ይሄው የዜና ወኪል፤ ኩባንያው በአሁኑ ሰዓት ለ 4 ሺህ 2 መቶ ኢትዮጵያዊያን ሰራተኞች የስራ እድል የፈጠረ መሆኑን አመልክቷል። በቀጣዩ የፈረንጆች ዓመትም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-28-Sep-2017
በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር አማካኝነት በየዓመቱ የሚካሄደው ኤግዚብሽን በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል ተካሄደ። ኤግዚብሽኑ የኮንስትራክሽን ግብዓት አምራቾችን፣ አቅራቢዎችን፣ ዲይዛይንና ስፔስፍኬሽን አዘጋጆችን፣ ሥራ ተቋራጮችን፣ የሪል ስቴት አልሚዎችንና ሌሎች በዘርፉ የተሰማሩ አካላትን ባካተተ መልኩ የተካሄደ ነው። በዚሁ ካለፈው ረቡዕ መስከረም 10 ቀን ጀምሮ ለተከታታይ አምስት ቀናት በተካሄደው ዓለም አቀፍ ኤግዚብሽን ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ26 ሀገራት የመጡ ተሳታፊዎች የታደሙ መሆኑን የኢትዮጵያ ሥራ ተቋራጮች ማህበር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-28-Sep-2017
የኬኒያ መንግስት ሰሞኑን ቢኤንቲ ኮንስትራክሽን ኤንድ ኢንጂነሪግ ከተባለ ኩባንያ ጋር ባደረገው የግንባታ የውል ስምምነት መሰረት ናይሮቢን ከወደብ ከተማዋ ሞምባሳ ጋር የሚያገናኝ የፍጥነት መንገድ(Express Highway) ለመገንባት እንቅስቃሴ የጀመረ መሆኑን አስታውቋል። የመንገድ ግንባታው 3 ቢሊዮን የኬኒያ ሽልንግ ወጪን የሚጠይቅ ሲሆን ይህ ወጪም በአንዳንድ ኬኒያዊያን ትችት እየደረሰበት ይገኛል። የትችቱ መነሻ የሆነው ሀገሪቱ ናይሮቢን ከሞምባሳ የሚያገናኘው ቻይና ሰራሹ የባቡር መስመር በቅርቡ ከተመረቀ በኋላ በዚያው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Sep-2017
የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክርቤት የኢትዮጵያ የንግዱ ማህበረሰብ በተለያዩ ጊዜያት በሀገሪቱ ለተነሱ ችግሮች የራሱን ድጋፎች ሲያደርግ ቆይቷል። ሆኖም ይህ ድጋፍ ወጥነት በሌለው መልኩና ለጊዜያዊ ችግሮች መፍትሄ ከመስጠት ባለፈ በዘለቄታዊነትና ቀጣይነት ባለው አሰራር የተደገፈ አልነበረም። የኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ባለፉት ጊዚያት የንግዱን ማህበረሰብ በማስተባበር ለድርቅ ተጎጂዎች እንደዚሁም ከሳዑዲ ተመላሽ ለሆኑ ዜጎች ድጋፍ እንዲደረግ የራሱን ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል። ይሁንና ለመሰል ችግሮች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Sep-2017
በጤና እና በቢዝነስ ዘርፎች በስፋት በመስራት ላይ የሚገኘው አዲስ አበባ ሜዲካል እና ቢዝነስ ኮሌጅ ባሳለፍነው ቅዳሜ መስከረም 6 ቀን 2010 ዓ.ም በብሄራዊ ቴአትር አዳራሽ በደረጃ አራት ነርስ፣ በአዋላጅ ነርስ፣ በቴክኒክና ሙያ እንዲሁም በዲግሪ ፕሮግራም በነርሲንግና በጤና መኮንንነት ዘርፍ በአጠቃላይ 504 ተማሪዎችን አስመረቀ። የኮሌጁ ባቤትና ፕሬዝዳንት አቶ አንተነህ ገቢሳ በምረቃ ፕሮራሙ ላይ እንደተናገሩት፤ አዲስ አበባ ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ የተመሰረተው በ1997 ዓ.ም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Sep-2017
ከአሜሪካ በመቀጠል ሁለተኛውን ግዙፍ ኢኮኖሚ መገንባት የቻለችው ቻይና በአውሮፓ ህብረትና በሌሎች ንግድ አጋሮቿ ኢኮኖሚዋን ክፍት እንድታደርግ ጫና እየተደረገባት ነው። ቻይና በዋነኝነት በመንግስት የበላይነትና ቁጥጥር የሚመራን የኢኮኖሚ ስርዓትን መገንባት የቻለች ሲሆን፤በአንፃሩ ግዙፍ የንግድ አጋሮቿ የሆኑት አውስትራሊያ፣የአውሮፓ ህብረት፣ አሜሪካና እንግሊዝ ግን ከመንግስት ጣልቃ ገብነት ነፃ ኢኮኖሚ ስርዓት እንዲገነባ ፅኑ አቋም ያላቸው መንግስታት ናቸው። ቻይና ከዚህም በተጨማሪ ያልተገባና ፍትሃዊነት የጎደለው የንግድ ውድድር እንዲኖር ኩባንያዎቿን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Sep-2017
ሰሞኑን ራንድ ሜርቻንት ባንክስ ለውጭ ኢንቨስትመንት መዳረሻ ተመራጭ ያላቸውን ሀገራት በዝርዝር ያሰቀመጠ ሲሆን ኢትዮጵያም ከአፍሪካ ሀገራት የ4ኛ ደረጃን ይዛለች። የመጀመሪያውን ደረጃ የያዘችው ግብፅ ናት። ከዚህ ቀደም በነበረው የድርጅቱ ሪፖርት በአፍሪካ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ቁንጮ አድርጎ ያስቀመጣት ደቡብ አፍሪካን ነበር። Where to Invest in Africa 2018 በሚለው በዚሁ ጥናቱ በአፍሪካ ኢኮኖሚ ሰፊ ሚና ያላትን ናይጄሪያን ከምርጥ ተመራጭ አስሩ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ሀገራት ውጪ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Sep-2017
በ2009 ዓ.ም ተጀምሮ ተስፋፍቶ የቀጠለውን ግጭት ተከትሎ በመንግስት በኩል ተደርሶባቸዋል ከተባሉት የችግሩ ምንጮች መካከል አንደኛው በሀገሪቱ በርካታ ስራ አጥ ወጣቶች መኖራቸው ነው። ይህንንም ድምዳሜ ተከትሎ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግስት በ2009 የሁለቱ ምክርቤቶች መክፋቻ ስበሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር መንግስት ወጣቶችን ወደ ሥራ ሊያስገባ የሚያስችል የ10 ቢሊዮን ብር ተዘዋዋሪ ፈንድ ዝግጁ ያደረገ መሆኑን በመግለፅ ይህም የገንዘብ በየክልሉ በድርሻ የሚከፋፈል መሆኑን አመለከቱ። የፕሬዝዳንቱ የመስከረም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Sep-2017
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተቀናጀ የበረራ ስርዓት እንዲኖረው የሚያስችለውን ቴክኖሎጂ ለማግኘት ሴበር ከተባለ አንድ የአሜሪካ ኩባንያ ጋር ተፈራረመ። በዚህ ስምምነትም መሰረት ኩባንያው ለኢትዮጵያ አየር መንገድ በርካታ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ማቅረብ ይጠበቅበታል። እንደ ኢትዮጵያ የአየር መንገድ አለም አቀፍ አገልግሎቶች ማኔጂግ ዳይሬክተር አቶ ኢሳያስ ወልደማርያም ገለፃ ከሆነ አየር መንገዱና ሴበር ላለፉት አስራአንድ ዓመታት በጋራ የሰሩ ሲሆን፤ አሁን በታደሰው የሁለትዮሽ ስምምነት መሰረት ሴበር ኩባንያ ለኢትዮጵያ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Sep-2017
ሰሞኑን ኢትዮጵያ አንድ ምሁር አጥታለች። ይህ ምሁር ዶክተር ወልዳይ አምሀ ይባላሉ። ባለሙያው በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እንቅስቃሴ በበርካታ የሙያው ዘርፎች ውስጥ ሰፊ ሥራዎችን ሰርተዋል። ይሁንና ከሰሞኑ ሞጆ አካባቢ በደረሰባቸው የመኪና አደጋ ህይወታቸው አልፏል። ምሁሩ በርካታ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትን በሀላፊነት ከመምራት ባሻገር በዩኒቨርስቲ መምህርነት ብሎም በአማካሪነት ጭምር ያገለገሉ ናቸው። የኢኮኖሚ ባለሙያው ህይወታቸው እስካለፈበት ዕለት ድረስ የኢትዮጵያ ማይክሮ ፋይናስ ተቋማት ማህበር ዋና ዳይሬክተር ሆነው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Sep-2017
የኬኒያ አየር መንገድ በቀጥታ በረራ አሜሪካ መግባት የሚያስችለውን ፈቃድ አግኝቷል። አየር መንገዱ በቀጥታ በረራ አሜሪካ መብረር ይችል ዘንድ አንዳንድ የምዘና ጥናቶች ሲካሄዱበት ቆይተዋል። የአሜሪካ የትራንስፖርት ዲፓርትመንት የኬኒያን የበረራ መሰረተ ልማትና መሰል የደህንነት ስራዎች በሚገባ ሲፈትሽ ከቆየ በኋላ በስተመጨረሻ ለተወሰኑ ቀናት የአሜሪካ ፕሬዝዳንትን ጨምሮ የሚመለከታቸው የመንግስት አካላት የተቃውሞ ሀሳብ ካላቸው ሀሳባቸውን እንዲያሰፍሩ የ61 ቀናት ቀነ ገደብ አስቀምጦ ቆይቷል። በሀገሪቱ ህግ መሰረት የተቀመጠው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-06-Sep-2017
በያዝነው 2009 ዓ.ም እና ከዚያ በፊት የነበሩ በርካታ የኢኮኖሚ ፈተናዎች በቀጣዩ አዲስ ዓመት 2010ም ጭምር የሚቀጥሉ ይመስላል። ባለፉት ዓመታት ከነበሩት በርካታ ኢኮኖሚያዊ ችግሮች መካከል በዋነኝነት የሚጠቀሱት የመሰረታዊ ፍጆታዎች አቅርቦት መፍትሄ አለማግኘት፣ ድርቅና የውጭ ምንዛሪ እጥረት በዋነኝነት ሊታዩ የሚችሉ ናቸው። መሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጦች መንግስት እጥረት የሚታይባቸውን እንደ ስኳርና ዘይትና ዱቄት የመሳሰሉት መሰረታዊ ሸቀጦች በራሱ በመንግስት አቅራቢነት በሸማቾች ህብረት ሥራ ማህበራት በኩል እንዲቀርቡ ማድረግ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-06-Sep-2017
አንድነት ኢንተርናሽናል ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ በዲግሪ እንደዚሁም በቴክኒክና ሙያ ዘርፎች በዲፕሎማ ያስተማራቸውን 95 ተማሪዎች ባለፈው ዕሁድ በትምህርት ተቋሙ ቅጥር ጊቢ አስመርቋል። የትምህርት ተቋሙ ያስመረቃቸው ተማሪዎች በልዩ ልዩ የሙያ ዘርፎች በመደበኛና በማታው መሀርሃ ግብር ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ናቸው። ተመራቂዎቹ ትምህርታቸውን የተከታተሉት በአካውንቲግና በጀት ሰርቪስ፣በሀርድዌርና ኔትወርኪንግ ሰርቪስ የሙያ ዘርፎች ነው። ዩኒቨርስቲ ኮሌጁ በቀጣይ በአርክቴክቸር፣ በስራ ፈጠራ እንደዚሁም በአነስተኛ የንግድ ሥራ አመራር በመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-06-Sep-2017
በናይጄሪያ ግዙፍ አየር መንገድ መሆኑ የሚነገርለት አሪክ ኤይር አየር መንገድ ከገጠሙት በርካታ ችግሮች ለመውጣት ኩባንያውን በኮንትራት ማኔጅመንት የሚያስተዳደርለት አካል እያፈላለገ ሲሆን የኢትዮጵያ አየር መንገድም ጥያቄ ማቅረቡ ታውቋል። በኢትዮጵያ አየር መንገድ የዓለም አቀፍ አገልግሎቶች ማኔጂግ ዳይሬክተር የሆኑትን አቶ ኢሳያስ ወልደማርያምን ዋቢ ያደረገው ይሄው ዘገባ አየር መንገዱ አሪክ ኤይርን በማኔጅመንት ኮንትራት ለማስተዳደር ፍላጎት ያለው መሆኑን አመልክቷል። አሪክ ኤይር ከዚህ ቀደም በገጠመው ከፍተኛ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Aug-2017
ባሳለፍነው ሳምንት ማጠናቀቂያ በነበሩት ሁለት ቀናት ፋይናስ ለሀገራዊ ኢንዱስትሪ ልማት በሚል አንድ ሀገራዊ ኮንፍረንስ በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ ተካሂዷል። የዚህ ኮንፍረንስ ዋነኛ አላማም የሀገሪቱ የፋይናስ ዘርፍ ከኢንዱስትሪው ጋር ሊኖረው በሚገባው ተመጋጋቢነትና ትስስር ዙሪያ ትኩረት አድርጎ መስራት ላይ ነው። ኮንፍረንሱ የፋይናሱ ዘርፍ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክን፣የኢትዮጵያ ንግድ ባንክንና የልማት ባንክን ጨምሮ የግል ንግድ ባንኮችንና የኢንሹራንስ ከፍተኛ ሀላፊዎችን አሳትፏል። ከዚህም በተጨማሪ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Aug-2017
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ተሽከርካሪ ሆቴል በኢንተርኮንትኔታል ሆቴል ተከፈተ። ሬስቶራንቱ የተከፈተው በካዛንቺስ አካባቢ አዲስ ባስገነባው ሆቴል ውስጥ ነው። ሬስቶራንቱ ሰዎች በውስጡ እየተገለገሉ 360 ዲግሪ በዝግታ የሚሽከረከር ሲሆን ይህም ከህንፃው አናት ላይ በመሆን የአዲስ አበባን ገፅታ በተለያየ አቅጣጫ ለመመልከት የሚያገለግል ነው። ሬስቶራንቱ ከአንድ ቦታ ተነስቶ 360 ዲግሪ በመሽከርከር ወደ ተነሳበት ቦታ ለመመለስ 55 ደቂቃዎች የሚፈጁበት መሆኑ ታውቋል። አዲሱን የሆቴሉን ህንፃ በውስጡ የሚገኙትን አፓርትመንቶች ጨምሮ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Aug-2017
ጳጉሜን የተባለ አስጎብኚና የጉዞ ወኪል ድርጅት በአክስዮን ደረጃ የተቋቋመ መሆኑን የአክስዮን ማህበሩ የላከልን መረጃ ያመለክታል። አክስዮን ማህበሩ በ 8 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር የተቋቋመ ሲሆን፤ በቀጣይም የኢንቨስትመንት ካፒታሉንም ወደ 80 ሚሊዮን ብር ለማሳደግ እቅድ ይዞ እየሰራ መሆኑን የደረሰን መረጃ ያመለክታል። አስጎብኚ ድርጅቱ እስካሁን ካሉት አሰራሮች ለየት ባለ መልኩ ሀገሪቱ ከዘርፉ የሚገባትን ገቢ እንድታገኝና ተጠቃሚ እንድትሆን የተላያዩ ፕሮግራሞችን ከወዲሁ ነድፎ ወደ ሥራ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Aug-2017
አድማስ ዩኒቨርስቲ በቢሾፍቱ ካምፓስ ያስተማራቸውን ከ5 መቶ በላይ ተማሪዎች ባለፈው ቅዳሜ ነሀሴ 20 ቀን አስመርቋል። ከተመራቂዎች መካከል 210 የሚሆኑት በዲግሪ መርሃ ግብር ትምህርታቸውን የተከታተሉ ሲሆን 3 መቶ የሚሆኑት ደግሞ የቴክኒክና ሙያ ዘርፎች ስልጠናቸውን ያጠናቀቁ ናቸው። ዩኒቨርስቲው ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል 71 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች መሆናቸውን ከራሱ ከዩኒቨርስቲው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። አድማስ ዩኒቨርስቲ በሶማሌላንድና በፑንትላንድ የሚገኙትን ተማሪዎቹን ጨምሮ ባሉት አስር ካምፓሶቹና ከ60 በላይ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Aug-2017
በአቃቂ ክፍለ ከተማ ቱሉ ዲምቱ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ባማከለ መልኩ ለአካባቢው ማህበረሰብ ዘርፈ ብዙ አገልግሎትን የሚሰጥ ባለ አስር ፎቅ ህንፃ ሊገነባ ነው። ህንፃው አካባቢው ለልማት ሲፈለግ ከመሬቱ የተነሱ አርሶ አደሮችን እንደዚሁም የቱሉ ዲምቱ የጋራ መኖሪያ ቤት ባለቤቶችን በአክስዮን ግዢ በማሳተፍ ባለቤት የሚያደርግ ነው ተብሏል። ይህ አይነቱ በጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ በህብረተሰቡ ለህብረተሰቡ የሚገነባ ሁለገብ ህንፃ በከተማዋ የኮንደሚኒየም ቤቶች ታሪክ የመጀመሪያው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Aug-2017
ከአዲስ ዓመት ጋር በተያያዘ ባለፉት ሁለት ዓመታት ሲካሄድ የቆየው ኢዮሃ እንቁጣጣሽ ኤክስፖ 2009 ባለፈው ቅዳሜ ከሰዓት በኋላ በይፋ የተከፈተ ሲሆን እስከ አዲሱ ዓመት መግቢያ ዋዜማ ድረስም የሚቀጥል መሆኑ ታውቋል። በርካታ የንግድ ተቋማትም ምርቶቻቸውን ይዘው ቀርበዋል። ይሄው ኤክስፖና ፌስቲቫል በቀጣዮቹ ቀናት በሚኖረው ቆይታ በሙዚቃና በዳንስ የታጀቡ ልዩ ልዩ መዝናኛ ዝግጅቶችንም አካቶ ታዳሚውን የሚያዝናና መሆኑ ተመልክቷል። ከአንድ ዓመት ጀምሮ ያሉ ህፃናት የሚቆዩበት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Aug-2017
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዚህ ቀደም አቋርጦት የነበረውን የባህሬን በረራ ካለፈው ሃሙስ ነሃሴ 11 ቀን 2009 ዓ.ም በይፋ ጀምሯል። በረራው ከዚህ ቀደም ከኢኮኖሚ አዋጭነት አንፃር ተገምግሞ የተቋረጠ መሆኑን ያመለከቱት የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሜ አቶ ተወልደ ገብረማርያም፤ ሆኖም በአሁኑ ሰዓት የቀደመው ሁኔታ በመስተካከሉ በረራው በድጋሜ እንዲጀመር የተደረገ መሆኑን አመልክተዋል። በአሁኑ ሰዓትም በባህሬን የሚሰሩ ኢትዮጵያ የአየር መንገድ ዋነኛ ገበያ መሆናቸው ታውቋል። ከዚህም በተጨማሪ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Aug-2017
በኬኒያ በቅርቡ የተካሄደውን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ውዝግብ ተከትሎ በምርጫው የተሸነፉት ራኤላ ኦዲንጋና ደጋፊዎቻቸው ከሰሞኑ የጠሩት የሥራ ማቆም አድማ ያልተሳካ መሆኑን የቢቢሲ ዘገባ አመልክቷል። የምርጫ ውድድሩን ውጤት ተከትሎ በስልጣን ላይ ያሉት ኡሁሩ ኬኒያታ የ54 በመቶ ድምፅ ሲያገኙ ተሸናፊው ራኤላ ኦዲንጋ ያገኙት የድምፅ መጠን 45 በመቶ መሆኑን ይፋ የሆነው የድምፅ ቆጠራ ውጤት ያመለክታል። ሆኖም ውጤቱ በኦዲንጋና ደጋፊዎቻቸው በኩል ተቀባይነትን ባለማግኘቱ ቅሬታና ስጋት የተፈጠረ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Aug-2017
ዳሸን ባንክ ከዓለም አቀፍ የሀዋላ አገልግሎት ጋር በተያያዘ አሸናፊ ለሆኑ እድለኞች በትላንትናው ዕለት በፍሬንድሺፕ ሆቴል በተካሄደ ሥነ ስርዓት በርካታ ሽልማቶችን ሰጠ። በዕለቱም ለእድለኛ ደንበኞች ከቤት መኪና ጀምሮ ፍሪጆች፣ላፕቶፖችና ሶላር ፓኔሎችበሽልማትነትተበርክተዋል። ባንኩ፤ 12 ፍሪጆች፣12 ላፕቶፖች፣24 የሚሆኑ ሶላር ፓኔሎችና አንድ የቤት መኪናን በሽልማት ያበረከተ መሆኑን የባንኩ ማርኬቲግና ኮርፖሬት ኮሙኑኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሙሉጌታ አለባቸው አመልክተዋል። ከዚሁ ሥራ ጋር በተያያዘም ባንኩ እስከ 4 ነጥብ5 ሚሊዮን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Aug-2017
በተለያዩ ዘርፎች አስፈላጊውን መረጃ በአፋጣኝ ለመስጠት የተቋቋመው “8143” የተሰኘ ሀገር በቀል የጥሪ ማዕከል አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አስታወቀ። ራሱን በሀገሪቱ ከሚገኙ ቁጥር አንድ የመረጃ አቀባዮች ተርታ በማስቀመጥ እየሰራ ይገኛል የተባለው ይህ ድርጅት፤ በመኪናና ቤት ሽያጭ፣ የስራ ማፈላለግ፣ የሲኒማ ቤት አድራሻና የፊልም አይነቶችን፣ የብሔራዊ ፈተና ውጤቶችንና የዩኒቨርስቲ የጥሪ ቀናትን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች ለሚቀርብለት ጥያቄዎች ከጥሪ ማዕከሉ መልስ እንደሚሰጥ የማዕከሉ ዋና ስራ አስኪያጁ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Aug-2017
በሀገራችን ከሚገኙት አንጋፋ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መካከል አንዱ የሆነው ጅማ ዩኒቨርስቲ ከኤ ቢ ኤች ኃ/የተ የግል ማህበር ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ካምፓስ ያስተማራቸውን ተማሪዎች ባለፈው ነሀሴ 6 ቀን 2009 ዓ.ም አስመርቋል። ዩኒቨርስቲው በማስተር ኦፍ ቢዝነስ አድምንስትሬሽን(MBA) በድህረ ምርቃ ፕሮግራሙ ያስተማራቸውን 68 ተማሪዎች በሸራተን አዲስ ሆቴል ያስመረቀ ሲሆን በዕለቱም የጅማ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንትን ፕሮፌሰር ፍቅሬ ለሚሳን ጨምሮ የተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ጅማ ዩኒቨርስቲ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Aug-2017
በሀገራችን አዲስ የሆነና የመኪና ጎማ መፈንዳትንና መተንፈስን የሚከላከል ምርት ከሰሞኑ በአዲስ አበባ ተዋውቋል። ምርቱ ‘ታየር ፕሮቴክተር’ በሚል ስያሜ የሚጠራ ሲሆን በከለመዳሪ አልባ ጎማዎች ውስጥ በመሞላት ጎማው ሹል ነገር ወይንም በስለትና በሌሎች ባዕድ አካላት ቢወጋ እንኳን እንዳይፈነዳ እንደዚሁም የመተንፈስ ችግር እንዳይገጥመው የሚያደርግ መሆኑ ታውቋል። በተሰጠው ማብራሪያ መሰረት ይሄው ጄል በጎማ ውስጥ ከተሞላ በኋላ በቀላል ተሽከርካሪ ጎማዎች ውስጥ እስከ 6 ሚሊ ሜትር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Aug-2017
አድማስ ዩኒቨርስቲ ባለፈው ቅዳሜ በኤግዚብሽን ማዕከል ከ4 ሺህ 6 መቶ በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ። ከምሩቃኑ መካከልም 1 ሺህ 2 መቶ 96 የሚሆኑት በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ትምህርታቸውን በዲግሪ መርሀ ግብር ያጠናቀቁ ናቸው። ተማሪዎቹ ትምህርታቸውን በዲግሪ መርሀ ግብር ተከታትለው የተመረቁት በአካውንቲግ፣በማኔጅመንት፣ በማርኬቲግ ማኔጅመንት፣ በኮምፒዩተር ሳይንስና በሆቴል ማኔጅመንት ነው። በሆቴል ማኔጅመንት የዚህ የ2009 ምሩቃን በዩኒቨርስቲው ታሪክ የመጀመሪያዎቹ ናቸው ተብሏል። ከዲግሪ መርሃ ግብሩ ባሻገር ቀሪዎቹ 3...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Aug-2017
የትራንስፖርት አገልግሎቱን ማቀላጠፍ የማያስችል የስልክና የርቀት መጠቆሚያ መሣሪያ የተገጠመላቸው 43 ዘመናዊ አቫንዛ ታክሲዎች ስራ ጀመሩ። የታሲን አገልግሎት በማቀላጠፍ ረገድ ከሚሰራው ኢታ (ኢትዮጵያ ታክሲ) ድርጅት ጋር ተባብሮ ለመስራት ተስማምቶ ወደገበያው የገባው ኮንፈርት ሳሎን ሜትር አውቶሞቢል ታክሲ ማህብ ባሳለፍነው ቅዳሜ ሐምሌ 29 ቀን 2009 ዓ.ም ታክሲዎችን ከሞይንኮ ኩባንያ ተረክቧል። ከዚህ ቀደም ለሶስት የታክሲ ማህበራት በመንግስት በፈቀደው ከቀረጥ ነፃ የሚገቡ ታክሲዎችን አስመጥቶ ያስረከበው ሞይንኮ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Aug-2017
ከጊዜ ወደ ጊዜ በሚሳየል ሙከራዋ እየገፋችበት የሄደችው ሰሜን ኮሪያ በተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክርቤት በኩል ተጨማሪ ማዕቀብ ተጥሎባታል። ከዚህ ቀደም በፈፀመቻቸው የፀብ አጫሪነት ተግባራት ከአለም አቀፍ መገለል እስከ ተከታታይ ማዕቀብ ሰለባ የሆነችው ሰሜን ኮሪያ የአሁኑ ማዕቀብ እንዲጣልባት የተደረገው ሁለት አህጉር አቋራጭ ተምዘግዛጊ ሚሳየሎችን ባለፈው ወር በማስወንጨፏ ነው። እነዚህ ሚሳየሎች የአሜሪካንን ግዛት ሳይቀር ኢላማ የማድረግ አቅም አላቸው የሚል ግምትን አሳድሯል። ከዚሁ ጋር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Jul-2017
የግድግዳ ቀለምን ለማምረት ጥቅም ላይ ከሚውሉት ግብዓቶች መካከል አንዱ የእርሳስ ወይንም የሊድ ውህድ ነው። ይህ ንጥረ ነገር በቀለም ከሚገባው በላይ ከፍ ካለ አካባቢያዊም ሆነ ጤንነታዊ ጉዳትን እንደሚያስከትል ተረጋግጧል። ይህም በመሆኑ ሀገራት በህግ ገድበው በቀለም ውስጥ ባለው የእርሳስ ውህድ ላይ ቁጥጥር ያደርጋሉ። ሆኖም ኢትዮጵያና በርካታ የአፍሪካ ሀገራት በዚህ ዙሪያ ህግ ያወጡበት ሁኔታ የለም። ይሁንና በአሁኑ ሰዓት ይሄንኑ ጉዳይ የሚመለከት ህግ ኢትዮጵያ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Jul-2017
በዘመናዊ ቴክኖሎጂና በከፍተኛ ጥራት ግንባታው ተጠናቆ፤ ለዓለም አቀፍ ጉባዔተኞችና ቱሪስቶች አማራጭ ይሆናል የተባለለት ማግኖሊያ ሆቴልና ኮንፈረንስ ባሳለፍነው ቅዳሜ (ሐምሌ 15 ቀን 2009) በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ሰባት ዓለም አቀፍ ቋንቋዎችን በብቃት የሚያስተረጉሙ ሦስት የስብሰባ አዳራሾች ያሉት ይህ ሆቴል የግንባታ ጊዜው ሰባት ዓመት ከ6 ወር የወሰደ መሆኑንም ባለቤቱ አቶ ሳምሶን ነጋ ለመገናኛ ብዙሃን ተናግረዋል። የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት መሠናዳቱ የተገለፀው ማግኖሊያ ሆቴልና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Jul-2017
በሀገራችን ብሎም በአፍሪካ አሳሳቢ የሆነውንና አሜሪካ መጤ ተምች ተብሎ የሚጠራውን ፀረ ሰብል ተምች ለመቆጣጠር የተለያዩ ጥረቶች በመደረግ ላይ ሲሆኑ በዚሁ ዙሪያ አንድ የተቀናጀ መፍትሄን ለመፈለግ የተለያዩ ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት በሰፊው ሲመክሩ ሰንብተዋል። ይህ በአማርኛ “አሜሪካ መጤ ተምች” የሚል ስያሜ የተሰጠው የፀረ ሰብል ተባይ፤ በእንግሊዘኛ ፎል አርሚዎርም (Fall Army worm) በሚል ይጠሩታል። በዚሁ በመዲናችን አዲስ አበባ ከሰሞኑ በተካሄደው የሁለት ቀናት ውይይት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Jul-2017
ላለፉት ሁለት አስርተ ዓመታት በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ ከነበሩት የግል ባንኮች መካከል አንዱ የሆነው ወጋገን ባንክ ቀደም ሲል ሲጠቀምበት የነበረውን አርማ በአዲስ አርማ (ሎጎ) የቀየረ መሆኑን ባለፈው ሀሙስ ሀምሌ 6 ቀን 2009 ቀን አስታውቋል። በሸራተን አዲስ ሆቴል በተካሄደው በዚሁ ፕሮግራም ላይ የቀደመውን አርማ ለምን በአዲስ አርማ መቀየር እንዳስፈለገ ማብራሪያ ተሰጥቶበታል። በዚሁ ዙሪያ ማብራሪያ የሰጡት የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ አርአያ ገብረ እግዘአብሄር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Jul-2017
የሀገር ውስጥ ፊልሞችንና የሙዚቃ ክሊፖችን ውጪ ሄዶ ማስቀረፅ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ እየጎዳ ነው ያለው የናይጄሪያ የኢንፎርሜሽንና የባህል ሚኒስቴር በቀጣይ በዚህ አካሄድ ላይ እገዳ የሚጥል መሆኑን አስታውቋል። የሀገሪቱ የኢንፎርሜሽንና ባህል ሚኒስትር ላኢ ሞሀመድ እንደገለፁት በመንግስት በኩል የተደረጉት ጥናቶች የሚያሳዩት በናይጄሪያዊያን ለናይጀሪያዊያን የሚሰሩት የጥበብ ውጤቶች በዚያው በሀገረ ናይጄሪያ ምድር መሰራት ያለባቸው መሆኑን ነው። በናይጄሪያ ፊልሞችን እና የሙዚቃ ክሊፖችን በእንግሊዝ፣ በደቡብ አፍሪካ፣ በዱባይ፣ በሲሸልስ፣ በደቡብና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-13-Jul-2017
ባለፉት ስድስት ዓመታት በሶሪያ በተካሄደው የእርስ በእርስ ጦርነት ሀገሪቱ በአጠቃላይ 226 ቢሊዮን ዶላር የከሰረች መሆኑን የዓለም ባንክ ጥናትን ዋቢ በማድረግ አዣንሽስ ፍራንስ ፕሬስ በዘገባው አስታውቋል። ይሄው ጥናት ሶርያ በጦርነቱ 320 ሺህ ዜጎቿን በሞት የተነጠቀች መሆኗን እንደዚሁም ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ህዝቧ ደግሞ በስደት ቀየውን ጥሎ የተበታተነ መሆኑን ያመለክታል። ከዚሁ ጋር በተያያዘም 538 ሺህ የስራ እድልም ከኢኮኖሚው የቀነ መሆኑን ዘገባው ጨምሮ ይገልፃል።
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-13-Jul-2017
ደቡብ ሱዳን ከገጠማት የኢኮኖሚ ቀውስ ጋር በተያያዘ የነፃነት በአሏን በድግስ የማታከብር መሆኗን በማስታወቅ በዓሉ ታስቦ እንዲውል አድርጋለች። ሀገሪቱ በእርስ በእርስ ጦርነት፣በድርቅና በረሃብ ውስጥ ስትሆን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎቿም በጎረቤት ሀገራትና በዚያው በደቡብ ሱዳን በስደት ይገኛሉ። ሀገሪቱ በከፍተኛ ቀውስ ውስጥ መሆኗን ያመለከቱት ፕሬዝዳንት ሳልቫኪየር “በዚህ ወቅት ለነፃነት በዓል ወጪ ማውጣት አላስፈላጊ ነው” በማለት በዜጎች ላይ እየታየ ያለውን ችግርን አጠቃላይ የኢኮኖሚ ቀውስ በስፋት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-13-Jul-2017
በኢትዮጵያ ከመንግስት ንብረት ግዢ ጋር በተያያዘ ቀላል የማይባል የሀብት ብክነት መኖሩን በተደጋጋሚ የሚወጡ ሪፖርቶች ያመለክታሉ። ከዚሁ ጋር በተያያዘ የመንግስት የግዢ ስርዓት ለመለወጥ የተለያዩ ጥረቶች ሲደረጉ ቆይተዋል። ከለውጦቹ መካከልም የማዕቀፍ ግዢ በሚል የሚጠራ አሰራርን እውን ማድረግ ነው። የመንግስትን የማዕቀፍ ግዢ አፈፃፀም እና ንብረት ማስወገድን በተመለከተ ጥናት ሲያደርግ የቆየው የፌደራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የሙስና መከላከል ዳይሬክቶሬት ከሰሞኑ ለባለድርሻ አካላት ባቀረበው ሪፖርት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-05-Jul-2017
ባለፈው ሀሙስ ሰኔ 22 ቀን 2009 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በተገኙበት የምረቃ ሥነ-ስርዓት የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ግዙፉ የሆነውን የካርጎ ጭነት ተርሚናል አስመርቋል። አየር መንገዱ ከዚህ ቀደም ተርሚናል አንድ ተብሎ የሚጠራውን የካርጎ ተርሚናል ገንብቶ በማጠናቀቅ በስራ ላይ ያዋለ ሲሆን ይህ ከሰሞኑ የተመረቀው ተርሚናል ሁለተኛው የካርጎ ተርሚናል መሆኑን በዕለቱ ለጋዜጠኞች ማብራሪያ የሰጡት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-05-Jul-2017
በውጭ ያሉ ኢትዮጵያዊያን በሀገር ቤት ላሉ ዘመድ ወዳጆቻቸው የተለያዩ የአገልግሎት ክፍያዎችን መፈፀም የሚችሉበት አገልግሎት ተጀመረ። ባለፈው ሰኔ 21 ቀን 2009 ዓ.ም በሸራተን አዲስ ሆቴል በተካሄደ የፊርማ ሥነስርዓት ፋይናሺያል ቴክኖሎጂና ማስተር ካርድ ባደረጉት ስምምነት አገልግሎቱን ለመስጠት ውል ተፈራርመዋል። በዚህም ቴክኖሎጂ በኮምፒዩተር እንደዚሁም በሞባይል ስልኮች ላይ አፕልኬሽን በመጫን ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ አንድ ሰው እንደ ውሃ፣ መብራትና ስልክን የመሳሰሉ ወጪዎች በውጪ ሀገር ባሉ ዘመድ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-05-Jul-2017
በኢትዮጵያ የሚመረተው የኤሌክትሪክ ኃይል መጠን ከሚመረትበት ማዕከል ጀምሮ ተጠቃሚው ቤት እስከሚደርስበት ድረስ በብዙ የብክነት ሂደቶች ውስጥ ያልፋል። ይህ ብቻ ሳይሆን ሀገሪቱ በብዙ መቶ ሚሊዮኖች ቢሊዮን ብሮች የምትገነባቸው የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫዎች የሚያመርቱት የኤሌክትሪክ ኃይል መጠን በኃይል ቆጣቢ የኤሌክትሪክ መሳሪያዎች እንደዚሁም በሌሎች ታዳሽ ኃይል ድጋፍ ሰጪ ቴክኖሎጂዎች መደገፍ ባለመቻሉ ሁሉም ነገር ብሄራዊ የኃይል ቋቱ (National Grid) ጥገኛ ሆኖ ይታያል። በዚህ ረገድ በበርካታ ሀገራት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-05-Jul-2017
በግብርና ግብዓት አቅርቦቶች ላይ ትኩረቱን አድርጎ እየሰራ ያለው ኤፍ. ኤስ. ሲ. ፒ- ጂ. አይ. ሲ ኢትዮጵያ- በአርሲ ዞን ከሚገኙና በዘርፉ ከተሰማሩ የግብርና ምርት አቅራቢዎች ጋር የስምምነት ውል አደረገ። በስምምነቱ መሰረት ድርጅቱ ለእያንዳንዳቸው ግብዓት አቅራቢ ግለሰቦቹ 30 ሺህ ዩሮ የገንዘብ መጠን በካሽና በአይነት እገዛ የሚያደርግ ሲሆን፤ ግለሰቦቹ በአንፃሩ የራሳቸውንም የፋይናስ አቅም ጭምር በመጠቀም የግብርና ግብዓቶችን ለአርሶ አደሩ የሚያቀርቡ ይሆናል። አገልግሎቱን ለማቅረብ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Jun-2017
አሽከርካሪዎች ግጭት ሲያጋጥማቸው በፍጥነት በተሞላ አየር አፈትልኮ በመውጣት ደህንነታቸውን የሚጠብቀውን የተሽከርካሪዎች የየደህንነት ፊኛ (Airbag) የሚያመርተው የጃፓኑ ታካታ ኩባንያ ከፍተኛ ክስረት ውስጥ በመግባቱ አጣብቂኝ ውስጥ መግባቱን የሰሞኑ የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኋን ዘገባ ያመለክታል። እንደ ኤን ቢሲ ዘገባ ከሆነ ኩባንያው ለከፋ ክስረት የተዳረገው ከሚያመርተው የደህንነት መጠበቂያ ፊኛ ጥራት መጓደል ጋር በተያያዘ ነው። ኩባንያው በዘርፉ ለረዥም ዓመታት የሰራ ሲሆን ለበርካታ ተሽከርካሪ አምራች ኩባንያዎች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Jun-2017
ያለህጋዊ የመኖሪያ ሰነድ በሳዑዲ አረቢያ እየኖሩ ያሉ ኢትዮጵያዊያን ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ የተሰጣቸው የምህረት ቀነ ገደብ ሳያልፍ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ የተለያዩ የቅስቀሳዎች ሲደረጉ ቆይተዋል። ዜጎቹ ሀገር ውስጥ ሲገቡ በሁለት መልኩ እገዛ የሚያስፈልጋቸው ተደርጎ ሲገለፅ ቆይቷል። የመጀመሪያው በጊዚያዊነት መጠለያ ጭምር በማዘጋጀት ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ዘለቄታዊ የገቢ ምንጭ የሚያገኙበትን ሁኔታ መፍጠር ነው። በዚህ ዙሪያ የራሱን ሀላፊነት ለመወጣት ጥረት እያደረገ ያለው የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Jun-2017
በሀገሪቱ በአይነቱ የመጀመሪያው የሆነው የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ የምርት ማስጀመር ስራ ባሳለፍነው ሳምንት ተካሂዷል። ፓርኩ ግንባታው የተጠናቀቀው ባለፈው ዓመት ሐምሌ ወር ላይ ነበር። ግንባታው የተከናወነው በዘጠኝ ወራት ጊዜ ውስጥ ሲሆን ኢንዱስትሪ ፓርኩ ለጨርቃጨርቅና አልባሳት የማምረት ስራ የተለየ ነው። በርካታ ግዙፍ የማምረቻ አዳራሾችን የያዘ ሲሆን በሁሉም መልኩ አስፈላጊ ናቸው የተባሉትን መሰረተ ልማቶች እንዲሟላ ተደርጓል። በፓርኩ ውስጥ የሚገቡ አምራች ኩባንያዎች አስፈላጊ የሆነውን አገልግሎት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Jun-2017
መንግስት ካስቀመጣቸው ስድስት የትምህርት ጥራት መለኪያ ማዕከላት አንዱ በሆነው የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዘርፈ የተሻለ ስራ ይዞ መምጣቱን በቢሾፍቱ የሚገኘው ጆርጎ አካዳሚ አስታወቀ። ይህ የተገለፀው ባሳፍነው ቅዳሜ (ሰኔ 17 ቀን 2009 ዓ.ም) ትምህርት ቤቱ ያስገነባውን “ኢ- ላይብረሪ” ለከተማዋ ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች፣ ለወላጆችና ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ባስጎበኘበት ወቅት ነው። ከኢንተርኔት ግንኙነት ውጪ በሆነ መልኩ ይሰራል የተባለው ይህ የኢ-ላይብረሪ ቋት ከ50ሺህ በላይ መጽሐፍ መያዙንም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Jun-2017
ዘመናዊ የግብይት ስርዓትን ለማቀላጠፍ እንደሚረዳ የታመነበት የክፍያ አገልግሎት ስምምነት በኢትዮጵያ ምርት ገበያ እና በብርሃን ኢንተርናሽናል ባንክ መካከል ባሳለፍነው ሳምንት ተፈረመ፡ ይህ ስምምነት ባህላዊ የግብይት ስርዓትን በማስቀረት ከአምራቹ አርሶ አደር እስከ አቅራቢውና ላኪው ድረስ ዘመናዊ የሆነ የክፍያ ስርዓት እንዲኖር ያደርጋል ሲሉ የምርት ገበያ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ኤርሚያ እሸቱ ተናግረዋል። ይህን መሰል ስምምነት ከምርት ገበያው ጋር ያደረጉ ባንኮች ከዚህ ቀደም አስር መሆናቸው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Jun-2017
አሁን ያለው የመረጃ ቴክኖሎጂ ከፍተኛ ለውጥ እንዲመዘገብባቸው ካደረጋቸው ዘርፎች መካከል አንዱ የቪዛ አገልግሎት ነው። ቀደም ባሉት ጊዜያት አንድ ሰው ከአንድ ሀገር ተነስቶ ወደ ሌላ ሀገር ለመጓዝ ወደ ሚጓዝበት ሀገር ኢምባሲ በመጓዝ ቪዛ ማስቀድ ማግኘት ይጠበቅበታል። ከተወሰኑ ጊዜያት በኋላ ደግሞ ይህንን አካሄድ በመለወጥ አንድ ሰው ቪዛ ለማግኘት የግድ ከኢምባሲ ኢምባሲ መንከራተት ሳያስፈልገው እዛው የሚፈልግበት ሀገር ሲደርስ ቪዛውን ኤርፖርት ውስጥ አግኝቶ ሀገር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Jun-2017
ዩኒቲ ዩኒቨርስቲ 16ኛውን መልቲ ዲሲፕሊነሪ የጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ ከሰኔ ሰኔ 9 እና 10 ቀን 2009 ዓ.ም ሳርቤት አካባቢ በሚገኛው የሚድሮክ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ዋና መ/ቤት አዳራሽ አካሂዷል። በዚሁ ዓመታዊ ኮንፍረንስ ላይ የሚድሮክ ቴክኖሎጂ ግሩፕ እህት ኩባንያ የሆነው ዩኒቲ ዩኒቨርስቲን ጨምሮ የተለያዩ መንግስታዊ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተሳታፊ ሆነዋል። በኮንፍረንሱም ላይ በርካታ የተለያዩ የጥናት ወረቀቶች ቀርበው ጥልቀት ያለው ውይይት ተካሂዶባቸዋል። ከቀረቡት የጥናት ወረቀቶች መካከል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Jun-2017
በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የቀን ገቢ ግምት ሥራ ተጠናቆ ውጤቱ ከቀናት በኋላ ይፋ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል። የቀን ግምት ስራው ግንቦት 30 ቀን 2009 ዓ.ም የተጠናቀቀ ሲሆን ውጤቱም የቀን ግምቱን ለሳወቀ ለእያንዳንዱ ነጋዴ በደብዳቤ የሚገለፅ መሆኑ ታውቋል። የተገኘውንም ውጤት ተከትሎ የግብር ከፋዮች የደረጃ ለውጦችም የሚጠበቁ ይሆናል። ባለስልጣን መስሪያቤቱ ይሄንኑ የቀን ገቢ ግምት ስራውን ያከናወነው በ2003 ዓ.ም ሲሆን በቅርቡ የተካሄደው የቀን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Jun-2017
የታላቁን የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ በየዓመቱ የሚዘጋጀው “የዒድ ኤክስፖ” ዘንድሮም ከሰኔ 6 እስከ 18 ቀን 2009 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቪሽን ማዕከል ተከፈተ። በሃላል ፕሮሞሽን አስተባባሪነት በይፋ ትናንት የተከፈተው ይህ የንግድ ኤክስፖ ከ250 በላይ የሀገር ውስጥ አስመጪና ላኪዎች፤ እንዲሁም ከህንድና ከሶሪያ ጨምሮ 30 የውጪ አምራቾች የተሳተፉበት እንደሆነም የሃላል ፕሮሞሽን ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ፈይስል ከማል ተናግረዋል። አክለውም የረመዳን ወር የመተዛዘን ወር እንደመሆኑ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Jun-2017
በርካታ እስላማዊ የሽብር ድርጅቶችን ትደግፋለች በሚል በጎረቤቶቿ የየብስ፣ የባህርና የአየር በረራ እገዳ የተጣለባት ኳታር የገጠማትን ችግር ለመቋቋም በኦማን ወደብ በኩል አዲስ የመርከብ መስመር የከፈተች መሆኗን የአልጀዚራ ዘገባ አመልክቷል። ይሄንንም ድንገተኛ እገዳ ተከትሎ በርካታ የኳታርን ገቢ ወጪ ሸቀጦች የጫኑ መርከቦች በዱባይ ጃባል አሊ ወደብ ለመቆም የተገደዱ መሆናቸውን ዘገባዎች ያመለክታሉ። ሀገሪቱ ችግሩ ባልታሰበ ሁኔታ የገጠማት መሆኑን ተከትሎ ሱፐርማርኬቶች ሳይቀሩ ባዶ የሆኑበት ሁኔታ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Jun-2017
የአዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ጉዳይ ዛሬም አሳሳቢ ሆኖ እንደቀጠለ ነው። የከተማዋ አስተዳደር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ የመጣውን የነዋሪዎች የቤት ፍላጎት በከፊል እንኳን መመለስ የማይችልበት ሁኔታ ላይ ደርሷል። መሰራት ከሚገባው ስራ ይልቅ በተሰራው ጥቂት ስራ ላይ ሲነገር የነበረው የስኬት ታሪክ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያፈጠጠና እያገጠጠ በመጣው የመሬት ላይ እውነታ መፈተን ግድ ሆኖበታል። በመሬት እየታየ ያለው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ጉዳይ በሚገባ መፈተሸ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-May-2017
የኢትዮጵያ ቡና ዝርያ አይነቶችና ጣዕም እንደየአካባቢያቸው የሚለያይ ሲሆን ይሁንና ወደገበያ ሲገባ የተለያዩ ዝርያዎች ሊለዩ በማይችሉበት ሁኔታ ተደበላልቀው ሲቀርቡ ይታያል። ከሰሞኑ ከፋይናሺያል ታይምስ ጋር ቆይታ ያደረጉት በጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት የኢኮኖሚ እቅድ ውጤታማነት ክትትል ዘርፍ አስተባባሪ የሆኑት ዶክተር አርከበ ዕቁባይ፤ የቡና አይነት ዝርያዎችን ከምንጫቸው እየለዩ ለኤክስፖርት ገበያ ማቅረቡ ውጤታማ የሚያደርግ መሆኑን አመልክተዋል። ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ አምስተኛ ቡና አምራች ሀገር መሆኗን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-May-2017
በዋነኛነት አፍሪካን ማዕከል ያደረገው የቻይና የአህያ ኤክስፖርት በመላ አፍሪካ ተቃውሞ እየገጠመው ይገኛል። ከሌሎች የዓለም ክፍሎች በተሻለ መልኩ ከፍተኛ የአህያ ሀብት ያላት አፍሪካ የበርካታ ቻይናዊያን ባለሀብቶችን ትኩረት የሳበች ሲሆን ከተወሰኑ ዓመታት ወዲህ ግን ከበድ ያለ ተቃውሞ እየገጠመው ይገኛል። ብሉምበርግ በድረገፁ እንዳመለከተው ከሆነ በቻይናዊያን ባለሀብቶች የሚተዳደሩ በርካታ የአህያ ቄራዎች በአፍሪካ እንዲዘጉ ተደርገዋል። ይህንን እርምጃ ከወሰዱት የአፍሪካ ሀገራት መካከልም ኒጀር፣ ቡርኪናፋሶ፣ማሊ፣ ሴኔጋል፣ ጋምቢያ እና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-May-2017
በፋቱላህ ጉለን የሚተዳደሩና በሱዳን የሚገኙ ትምህርትቤቶች ለቱርክ መንግስት እንዲተላላፉ ተደርጓል። በቱርክ በተካሄደው መፈንቅለ መንግስት ጀርባ እጃቸው እንዳለበት የሚነገረው ባለሀብቱ፤ ፋቱላህ ጉለን በርካታ ትምህርት ቤቶችን በተለያዩ ሀገራት በመክፈት ሲሰሩ የቆዩ ሲሆን ከተወሰኑ ጊዜያት ወዲህ ግን የቱርክ መንግስት በንብረትነት እየተረከባቸው ይገኛል። ሱዳን ትምህርት ቤቶችን ብቻ ሳይሆኑ በርካታ በጉለን የሚደገፉ የቢዝነስ ተቋማትን ስታስተናግድ የቆየች ሀገር መሆኗ ይነገራል። ከዚሁ ጋር በተያያዘም የቱርክ መንግስት ሱዳን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-May-2017
የትራምፕ አስተዳደር የአሜሪካን የ2018 የፌደራል በጀት ረቂቅ ዝግጅቱን በሚያከናውንበት ወቅት ከውጭ ግንኙነት ጋር በተያያዘ ሀገሪቱ በብዙ አቅጣጫ ታወጣ የነበረውን የቀደሙ መንግስታት ወጪ በከፍተኛ ደረጃ የሚቀንስበትን ሃሳብ አስቀምጧል። ቅድሚያ አሜሪካ ወይም አሜሪካ ትቅደም የሚለው የፕሬዝዳንት ትራምፕ መርህ በሰብአዊና ወታደራዊ እንደዚሁም በልዩ ልዩ የልማት ትብብርና አጋርነት እስከዛሬ ድረስ አሜሪካ ከሌሎች ሀገራት ጋር ትሰራባቸው የነበሩትን ሂደቶች በከፍተኛ ሁኔታ በማጠፍ ከዚሁ የሚገኘውን ትርፍ ገንዘብ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-May-2017
በዓለም አቀፍ የቢዝነስ እንቅስቃሴዎች ላይ የተለያዩ ጥናቶችን የሚያደርገው ኳንተም ግሎባል ሪሰርች በአፍሪካ ያለውን የውጭ የኢንቨስትመንት ፍሰት ጥናት ካደረገ በኋላ ባወጣው ሪፖርት በአፍሪካ ከፍተኛ የውጭ ኢንቨስትመንትን መሳብ የቻሉ አስር አገራትን ይፋ አድርጓል። ከእነዚህ ሀገራት መካከል በደረጃው ሰንጠረዥ አናት ላይ የተቀመጠችው ደቡብ አፍሪካዊቷ ሀገር ቦትስዋና ናት። ቦትስዋና በጤናማ ኢኮኖሚ፣ በቀላሉ ኢንቨስትመንት ሊካሄድባት የሚችል ሀገር መሆኗ እና የመበደር አቅምን መዝነው ደረጃን በሚያወጡ ኤጀንሲዎች ያላት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-May-2017
በዓለም አቀፍ የቢዝነስ እንቅስቃሴዎች ላይ የተለያዩ ጥናቶችን የሚያደርገው ኳንተም ግሎባል ሪሰርች በአፍሪካ ያለውን የውጭ የኢንቨስትመንት ፍሰት ጥናት ካደረገ በኋላ ባወጣው ሪፖርት በአፍሪካ ከፍተኛ የውጭ ኢንቨስትመንትን መሳብ የቻሉ አስር አገራትን ይፋ አድርጓል። ከእነዚህ ሀገራት መካከል በደረጃው ሰንጠረዥ አናት ላይ የተቀመጠችው ደቡብ አፍሪካዊቷ ሀገር ቦትስዋና ናት። ቦትስዋና በጤናማ ኢኮኖሚ፣ በቀላሉ ኢንቨስትመንት ሊካሄድባት የሚችል ሀገር መሆኗ እና የመበደር አቅምን መዝነው ደረጃን በሚያወጡ ኤጀንሲዎች ያላት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-May-2017
ኢትዮጵያ ባልተረጋጋ ቀጠና ውስጥ መገኘቷ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የጎረቤት ሀገራት ስደተኞችን እንድታስተናግድ አድርጓታል። በሶማሊያ የሚገኘው አለመረጋጋት፣ በደቡብ ሱዳን የተቀሰቀሰው የእርስ በእርስ ጦርነት እንደዚሁም የኤርትራ መንግስት በዜጎቹ ላይ የሚያደርሰው የከፋ ጭቆና ኢትዮጵያ በርካታ ቁጥር ባላቸው ስደተኞች እንድትጥለቀለቅ ምክንያት ሆኗል። በምስራቅ አፍሪካ ኢትዮጵያ ብቻ ሳትሆን ኬኒያ፣ ጂቡቲ፣ ኡጋንዳም ሆነች ሱዳን በርግጥ ስደተኞችን በማስተናገድ ላይ ናቸው። ሆኖም የኢትዮጵያን ለየት የሚያደርገው ጉዳይ ቢኖር ሀገሪቱ ከሁሉም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-May-2017
በአዲስ አበባ አትላስ ሆቴል አካባቢ የተገነባው ሳፋየር ሆቴል ወደ ስራ ሊገባ መሆኑ የሆቴሉ ባለቤትና የስራ ኃላፊዎች ትላንት ማክሰኞ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል። ሆቴሉ በአንድ ሺህ ሶስት መቶ ስኩዌር ሜትር ላይ ያረፈ ሲሆን ግንባታው ስድስት ዓመታትን የፈጀ መሆኑ ታውቋል። በዕለቱ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተመለከተው ከሆነ የሆቴሉ ስያሜ የተሰጠው ሳፋየር ከተባለ የከበረ ማዕድን ነው። ስያሜውም የተሰጠበት ምክንያት የሆቴሉ ባለቤት አቶ ፍስሃ አባይ ለሶስት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Apr-2017
ላላፉት ዘጠኝ ዓመታት በየዓመቱ ሲካሄድ የቆየው ሀገር አቀፉ የኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኤግዚብሽን እና ኮንፈረንሰ ወደ ዓለም አቀፍ ኤግዚብሽንነት ያደገ መሆኑን ሰሞኑን የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ሚኒስቴር በሰጠው መግለጫ አስታውቋል። የዘንድሮው አይሲቲ ኤግዚብሽና ኮንፍረንስ ከሰኔ 21 እስከ ሰኔ 25 2009 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ የሚካሄድ መሆኑ ታውቋል። ላለፉት ዘጠኝ ተከታታይ ዓመታት ኤግዚብሽኑ በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል ሲካሄድ የቆየ ሲሆን የዘንድሮውን ኤግዜብሽን በሚሊኒየም አዳራሽ ለማካሄድ የተወሰነው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Apr-2017
በኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት አስተናጋጅነት እና በፌደራል የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አጋርነት ግንቦት 27 ቀን 2009 ዓ.ም በመዲናዋ አዲስ አበባ የቢዝነስ ሩጫ የሚካሄድ መሆኑን የንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤቱ አስታውቋል። “ለኢንዱስትሪ ልማት እንሩጥ” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ዋነኛ አላማውም በሀገሪቱ ብዙም ወደፊት ያልገፋውን የኢንዱስትሪ ልማት ዘርፍ በተመለከተ የዜጎችን ግንዛቤ ማጎልበት መሆኑን ከሰሞኑ በሂልተን ሆቴል በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ተመልክቷል። በዚህ በአይነቱ የመጀመሪያው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Apr-2017
በፕላስቲክ፣ በፔትሮኬሚካል፣ በማሸጊያ፣ በሕትመትና ወረቀት ማሽነሪዎች ላይ የሚያተኩረው “5P” ዓለም አቀፍ አውደ ርዕይ ከፊታችን ሚያዝያ 21 እስከ 24 ቀን 2009 ዓ.ም በኤግዚቪሽን ማዕከል ይካሄዳል። ዘንድሮ ለስድስተኛ ጊዜ የሚካሄደው ይህ አውደ ርዕይ ከሀገር ውስጥና ከውጪ የሚሳተፉ ከመቶ በላይ ድርጅቶች እንደሚኖሩ ተባባሪዎቹና አዘጋጁ የሻክረከስ ንግድና ኤቨንት ባሳለፍነው ሐሙስ በራማዳ ሆቴል በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል። እስካሁን 67 ድርጅቶች የተመዘገቡ ሲሆን፤ ኢትዮጵያን ጨምሮ የቻይናና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Apr-2017
ግብፅና ሳዑዲ አረቢያ የሻከረ ግንኙነታቸውን ለማደስ ጥረት በማድረግ ላይ ሲሆኑ የኢኮኖሚ ትብብራቸውንም ለማጠናከር እየሰሩ መሆኑን ከሰሞኑ የውጡ መረጃዎች አመልክተዋል። እንደ ዶቼ ዌሌ (Detuche Welle) ዘገባ ከሆነ የግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ ከሰሞኑ በሳዑዲ አረቢያ ይፋዊ ጉብኝት በማድረግ የሁለቱን ሀገራት የሻከረ ግንኙነት ለማደስ ጥረት በማድረግ ላይ ናቸው። የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ከፍተኛ መቀዛቀዝ ውስጥ የገባው በሁለት የቀይ ባህር ደሴቶች ይገባኛል ውዝግብ፤ እንደዚሁም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Apr-2017
በአሁኑ ሰዓት በሥራ ላይ ያለውን የንግድ ውድድርና ሸማቾች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 813/2006 ለማሻሻል እንቅስቃሴዎች ተጀምረዋል። አዋጁን የማሻሻሉ ሥራ የተጀመረው በዚህ ዓመት ነው። በያዝነው ዓመትም ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ይፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል። ለአዋጁ መሻሻል በርካታ ምክንያቶች ተነስተዋል። ከዚሁ ጋር በተያያዘም የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን የማሻሻያ ረቂቅ አዋጅን አዘጋጅቶ ጉዳዩ የሚመለከታቸውን ልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በማወያየት ላይ ነው። እኛም ከሰሞኑ ባካሄደው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Apr-2017
ሱዳን በከፍተኛ የኢኮኖሚ ግሽበት ውስጥ ከገባች በርከት ያሉ ዓመታት የተቆጠሩ ሲሆን በዘንድሮው የፈረንጆች ዓመትም ይህ ግሽበት ተባብሶ መቀጠሉን የሰሞኑ የሱዳን ትሪብዩን ዘገባ አመልክቷል። እንደ ዘገባው ከሆነ በያዝነው የፈረንጆች ዓመት የካቲት ወር የነበረው የግሽበት መጠን 33 ነጥብ 53 የነበረ ሲሆን በያዝነው ወር ይህ አሃዝ ወደ 34 ነጥብ 68 ከፍ ብሏል። ለዚሁ ግሽበት መባባስ አይነተኛውን ሚና የተጫወቱት የምግብና የነዳጅ ምርቶች መሆናቸውን የሱዳንን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Apr-2017
የቻይና ኢኮኖሚ በፈረንጆቹ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የ6 ነጥብ 8 በመቶ ዓመታዊ እድገትን በማስመዝገብ መሻሻል ማሳየቱን የቢቢሲና የሮይተርስ ዘገባዎች አመልክተዋል። የቻይናን ስታትስቲክስ ቢሮን መረጃ ዋቢ ያደረጉት እነዚህ ዘገባዎች የሀገሪቱ ኢኮኖሚ ቀደም ባሉት ጊዜያት የማሽቆልቆል አዝማሚያን አሳይቶ የነበረ መሆኑን አመልክተው ከተወሰኑ ጊዜያት ወዲህ ግን የተሻለ ለውጥ እየታየበት መሆኑን አመልክተዋል። የቻይና እድገት ዋነኛ ሞተር ሆኖ በማገልገል ያለው የማምረቻ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ኤክስፖርት ሲሆን ከተወሰኑ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-12-Apr-2017
ኢትዮጵያ በርካታ ሀገር በቀል የዛፍ ዓይነቶችን የያዘች ሀገር ብትሆንም፤ ሀብቱን በደን ሀብትነት ጠብቆ መልሶ ለኢንዱስትሪና ለመሳሰሉት ግብዓቶች በማዋሉ ረገድ ያላት ውጤት ግን በእጅጉ አነስተኛ ሆኖ ይታያል። ይህም በመሆኑ በተለይ በሰፊው እያደገ ካለው የኰንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ጋር በተያያዘ የጣውላና የመሳሰሉት የደን ውጤቶች ምርት እየጨመረ በመሄዱ ሀገሪቱ በርካታ የደን ምርቶችን ከውጪ ለማስገባት ተገዳለች። ከዚሁ ጋር በተያያዘ በቅርቡ በሸራተን አዲስ ሆቴል አንድ የምክክር መድረክ ተካሂዷል።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-12-Apr-2017
በዓለም አቀፍ ገበያ ከ250 ዓመታት በላይ በልዩ ጠመቃ ሲቀርብ የነበረው ጊነስ ቢራ በኢትዮጵያ ውስጥ መጠመቅ ጀመረ። ጊነስ ፎሪን ኤክስትራ ስታውት የአልኮል መጠኑ 6.5 በመቶ ሲሆን፤ የተሟላ ይዘቱን፣ መለያ ባህሪዎቹንና ጎልቶ የሚታይ ጥቁር መልኩን እንደጠበቀ ከገብስና ከጌሾ በሀገር ውስጥ ተመርቶ ለገበያ መቅረብ መጀመሩን የዲያጆ የስራ ኃላፊዎች ባሳለፍነው አርብ መጋቢት 29 ቀን 2009 ዓ.ም በሸራተን አዲስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ተናግረዋል። ምርቱን በቅርቡ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-12-Apr-2017
ከዓረብ አብዮት በኋላ በከፍተኛ ውድቀት ውስጥ የነበረው የግብፅ ቱሪዝም ኢንዱስትሪ በሀገሪቱ እየተጠናከረ የመጣውን የፅንፈኛ እስላማዊ ኃይሎች እንቅስቃሴ ተከትሎ ተመልሶ አደጋ ላይ መውደቁን መረጃዎች እያመለከቱ ነው። ታጣቂ ኃይሎቹ ከሰሞኑ ባካሄዱት የተቀነባበረ የሽብር ጥቃት በሁለት የኮፕቲክ ኦርቶዶክስ አብያተክርስቲያናት ላይ የቦምብ ጥቃትን አድርሰዋል። በአሌክሳንደሪያ እንደዚሁም ታንታ በተባለች ከተማ በደረሰው በዚሁ የአጥፍቶ መጥፋት የቦምብ ጥቃት 44 ሰዎች ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን ጥቃቱንም ተከትሎ የአልሲሲ መንግስት ለሶስት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-12-Apr-2017
የሀገራትን ወቅታዊ የኢኮኖሚ ሁኔታ እየገመገመ የተበዳሪነት አቅምን ለይተው ደረጃ ከሚሰጡት አለም አቀፍ ተቋማት መካከል አንዱ የሆነው ስታንዳርድ ኤንድ ፑር ኤጀንሲ (S&P) ቀደም ባሉት ወራት በደቡብ አፍሪካ የተከሰተውን ብጥብጥ ተከትሎ የሀገሪቱ ኢኮኖሚ ክፉኛ በመጎዳቱ የመበደር አቅሟ መውረዱን አመልክቷል። ኤጀንሲው A,A+,B,B+ C,C+ በማለት የሚያወጣው ደረጃ ሀገራት በዓለም አቀፍ ደረጃ የመበደር አቅማቸውን ይወስናል። ከዚሁ ጋር በተያያዘም ደቡብ አፍሪካ በቀጣይ ከለም አቀፍ ተቋማትና ከሀገራት ልታገኝ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-05-Apr-2017
በዶ/ር ሙሉጌታ የኢትዮጵያ መንግሥት ሁለተኛው የአምስት ዓመት የዕድገትና የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ (ከ2008- 2012) ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ ኢኮኖሚ መገንባት አማራጭ የለሽ ጉዳይ መሆኑን አስቀምጧል። ሰነዱ ጥናቶችን ጠቅሶ እንዳሰፈረው አስፈላጊ እርምጃዎች አስቀድሞ ካልተወሰዱ እ.ኤ.አ እስከ 2050 ባለው ጊዜ በኢትዮጵያ የሙቀት መጠን ከ1 ነጥብ 7 ዲግሪ ሴንቲግሬድ እስከ 2 ነጥብ 1 ዲግሪ ሴንቲግሬድ ሊያድግ እንደሚችል ተገምቷል። ይህ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Mar-2017
በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ለአርሶ አደሩ አገልግሎት የሚሰጡ ሁለት የግብርና ማዕከላት ከሰሞኑ ተመርቀዋል። እነዚህ የግብርና ማዕከላት የተለያዩ የግብርና ግብዓቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለአርሶ አደሩ ማቅረብ የሚያስችሉ ናቸው። የመጀመሪያው በአርሲ ዞን ኢትያ ከተማ የተመረቀ ሲሆን ሁለተኛው ማዕከልም በዚያው በአርሲ ዞን ሮቤ ከተማ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። ሁለቱም ማዕከላት መጋቢት 13 እና 14 ባሉት ተከታታይ ቀናት በይፋ ተመርቀዋል። ማዕከላቱ የተከፈቱት ኤፍ. ኤስ. ሲ. ፒ-ጂ....
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Mar-2017
በአፍሪካ ከፍተኛውን የህዝብ ቁጥር የያዘችው ናይጄሪያ ለግብርና አመቺ የሆነ መሬትና አየር ቢኖራትም ከፍተኛ የሆነ የምግብ ምርትን ከውጭ ስታስገባ ቆይታለች። ሀገሪቱ ኢኮኖሚዋ በነዳጅ ኤክስፖርት ላይ ጥገኛ በመሆኑ ለግብርናው ዘርፍ ብዙም ትኩረት ሳትሰጥ ቆይታለች። ይሁንና ከተወሰኑ ዓመታት በኋላ አለም አቀፉ የነዳጅ ዋጋ የሚታይበት መዋዠቅ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ክፉኛ ጎድቶታል። ይህንንም ተከትሎ መንግስት የኢኮኖሚ መሰረትና የውጭ ምንዛሪ ስብጥሩን ለማስፋት በስፋት ሲሰራ ቆይቷል። መንግስት ከያዛቸው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Mar-2017
ላለፉት ዓመታት በከፍተኛ የኤሌክትሪክ እጥረት ውስጥ የነበረችው ግብፅ ገጥሟት ከነበረው የኤሌክትሪክ ኃይል እጥረት ከመውጣት ባለፈ ትርፍ የኤሌክትሪክ ኃይልን የማመንጨት ሂደት ውስጥ እየገባች መሆኗን ዩናይትድ ፕሬስ ኢንተርናሽናል (UPI) በዘገባው አመልክቷል። ሀገሪቱ ባለፉት ዓመታት ከገጠማት የኤሌክትሪክ ሀይል እጥረት ጋር በተያያዘ መንግስት ያለውን የኃይል ስርጭት በቁጠባ ለመጠቀም ለዜጎቹ ማሳሰቢያዎችን ከመስጠት ባለፈ ወደ ፈረቃ አሰራር እስከ መግባት የደረሰበት ሁኔታ እንደነበር ይሄው ዘገባ ያመለክታል። በካይሮ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Mar-2017
በዱከም ኢንዱስተሪ ዞን ውስጥ ስራውን የጀመረውና በቀን እስከ 30 ሺህ ዲቪዲ ወይም 22 ሺህ ሲዲዎችን የማምረት አቅም ያለው ቆልያ ማኑፋክቸሪንግ በይፋ ስራ መጀመሩን አስታወቀ። የኩባንያው ዋና ስራ አስኪያጅና ሃሳብ አመንጪ የሆኑት አቶ ያሬድ አደመ ኩባንያ በይፋ ስራ መጀመሩን አስመልክተው ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት፣ “የስራው ሃሳብ ሲዲና ዲቪዲን በተፈላጊ መጠንና የጥራት ደረጃ ለተጠቃሚው ለማቅረብ በማሰብ ከሶስት ዓመት በፊት እንቅስቃሴ መጀመራቸው አመልክተዋል። የኩባንያውን ግንባታ በተመለከተ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Mar-2017
በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ባቀረቡት ሪፖርት ከዳሰሷቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ የሀገሪቱ የኤክስፖርት አፈፃፀም ነው። በዚሁ ሪፖርት እንደተዳሰሰው አሁንም ቢሆን የሀገሪቱ የኤክስፖርት ገቢ አፈፃፀም መሻሻል አይታይበትም። ሆኖም ለችግሩ ዛሬም ቢሆን የሚሰጡት ከዓመታት በፊት ሲሰጡ የነበሩት ምክንያቶች ናቸው። እ.ኤ.አ ከ2008 የአለም አቀፉ የኢኮኖሚን ቀውስ ተከትሎ ለኢትዮጵያ ኤክስፖርት መቀነስ ምክንያት ተደርገ ከሚጠቀሱት ምክንያቶች መካከል አንደኛው የሀገሪቱ የኤክስፖርት መዳረሻ የሆኑ ሀገራት ምርቶችን የመግዛት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Mar-2017
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከታላላቅ የናይጄሪያ ከተሞች መካከል አንዷ ወደሆነችው ካዱና በረራ ጀመረ። አየር መንገዱ የመጀመሪያው በረራውን በግዙፉ ቦይንግ 787 ድሪምላይነር የመንገደኞች አውሮፕላን የጀመረ ሲሆን በዚሁ የመጀመሪያ በረራ ላይ የሀገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት አቀባበል አድርገውለታል። በረራው በየቀኑ የሚካሄድ መሆኑ ታውቋል። በዕለቱ የበረራውን መጀመር አስመልክው ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም የካዱና የአየር መንገዱ የበረራ መስመር በናይጄሪያ ምድር አራተኛው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Mar-2017
በርካታ ዜጎቹ በረሃብ አደጋ ውስጥ የወደቁት የደቡብ ሱዳን መንግስት የጦር መሳሪያ ሸመታ እያካሄደ ነው በሚል ወቀሳ እየቀረበበት ነው። በጉዳዩ ላይ ወቀሳውን ያሰማው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሲሆን ይህም ጉዳይ በገለልተኛ አጣሪ ቡድን እንዲጣራ የተባበሩት መንግስታት አንድ ራሱን የቻለ ተቋም ያቋቋመ መሆኑን የሱዳን ትሪብዩን ዘገባ አመልክቷል። ይህንን የጦር መሳሪያ ግዢ ሚስጥር አሾልከው የሰጡት የራሱን የደቡብ የሱዳን መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ናቸው የሚል ጥርጣሬን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Mar-2017
በያዝነው ዓመት መስከረም 30 ቀን 2009 ዓ.ም የኢፌድሪ ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ለሁለቱ ምክር ቤቶች ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የወጣቶች ተንቀሳቃሽ ፈንድ የሚቋቋም መሆኑን ማስታወቃቸው ይታወሳል። ለፈንዱ ማቋቋሚያም 10 ቢሊዮን ብር መመደቡ በወቅቱ የተመለከተ ሲሆን ገንዘቡ በምን መልኩ ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚችል መመሪያ ከመዘጋጀት ባለፈ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ሲሰሩ ቆይተዋል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክም ይህንኑ አስር ቢሊዮን ብር ተዘዋዋሪ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Mar-2017
ኢትዮ ቴሌኮም ለዝግጅት ክፍላችን በላከው መግለጫ በ2009 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የደንበኞቹ ቁጥር 52 ነጥብ 9 ሚሊዮን መድረሱን አስታውቋል። ይህም የደንበኞች ቁጥር የሞባይል አገልግሎትን ጨምሮ የሁሉም የኩባንያው አገልግሎትን የሚያገኙ መሆኑን ኩባንያው በዚሁ መግለጫው አመልክቷል። ከአጠቃላይ የደንበኞቹ ቁጥርም የሞባይል ደንበኞቹ 51 ሚሊዮን የደረሱ መሆኑ ተመልክቷል። ይህም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ11 በመቶ እድገት የታየበት መሆኑን ይሄው ጋዜጣዊ መግለጫ ያመለክታል። ብዙም የእድገት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Mar-2017
የሱዳን የውጭ ብድር እዳ አሳሳቢ ደረጃ ላይ የደረሰ በመሆኑ አበዳሪ ድርጅቶች ከመንግስት ጋር በመነጋገር ላይ ናቸው። የሀገሪቱ የውጭ እዳ መጠን እ.ኤ.አ ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ በ27 በመቶ እያደገ መሆኑን የሱዳን ትሪብዩን ዘገባ ያመለክታል። በ2012 የሀገሪቱ የውጭ እዳ መጠን 43 ነጥብ 7 ቢሊዮን ዶላር የነበረ ሲሆን በ2013 ይህ የእዳ መጠን ወደ 45 ነጥብ 6 ቢሊዮን ዶላር አድጓል። ይህም በወቅቱ ከነበረው የሀገሪቱ አጠቃላይ አመታዊ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Mar-2017
- በደቡብ ሱዳን የረሀብ ጊዜ አዋጅ ታውጇል - በኢትዮጵያ 5 ነጥብ 6 ሚሊዮን ህዝብ እርዳታ ያስፈልገዋል - በኬኒያና ሶማሊያ ብሔራዊ አስቸኳይ የአደጋ ጊዜ አዋጅ ታውጇል ባለፉት ሁለት ዓመታት በምስራቅ አፍሪካ እየተስፋፋ የመጣው ድርቅ በዚህ ዓመት አስከፊ ደረጃ ላይ ደርሷል። ድርቁ በምስራቅ አፍሪካ ባሉት የአፍሪካ ሀገራት ብቻ ሳይሆን በናይጄሪያ እንደዚሁም በየመን በርካታ ዜጎችን ሰለባ አድርጓል። በምስራቅ አፍሪካ ካሉት ሀገራት መካከል ደቡብ ሱዳን በዩኒቲ ግዛት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Mar-2017
ከመንገድና ትራፊክ ደህንነት ጋር በተያያዘ ከሰሞኑ የፌዴራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ከክልል ባለድርሻ አካላት ጋር አንድ ውይይት አካሂዷል። በውይይቱ ላይ ከጤና ተቋማት፣ ከፖሊስ፣ ከትራንስፖርት ባለስልጣንና የኢንሹራስ ኩባንያ ኃላፊዎች ተሳታፊ ሆነዋል። በዚሁ ወይይት ላይ ለመነሻነት የቀረበ ጥናት በሀገሪቱ በትራፊክ አደጋ እየደረሰ ያለው የሰውን የንብረት ጥፋት በተለያዩ ዘርፎች ከሚታየው የአሰራር ክፍተቶች ጋር የተያያዘ መሆኑን አመልክቷል። በዚሁ የውይይት መነሻ የቀረበው የጥናት ፅሁፍ ከክልል እስከ ፌዴራል ድረስ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Mar-2017
የኢትዮጵያ መንግስት ለሶማሊላንድ ድርቅ ተጠቂዎች 16 የጭነት መኪና የምግብ እርዳታ እህል መላኩን የሶማሊላንድ መገናኛ ብዙኃን እንደዚሁም የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታውቋል። በዚሁ ዙሪያ ሰፋ ያሉ ዘገባዎች ካሰራጩት የሶማሊላንድ መገናኛ ብዙኃን መካከል አንዱ የሆነው ሶማሊላንድ ሞኒተር እንዳመለከተው ከሆነ በኢትዮጵያ መንግስት በኩል ለሶማሊላንድ ድርቅ ተጠቂዎች የተላከው የእርዳታ መጠን 72 ሺህ ቶን አካባቢ ነው። በሀርጌሳ የኢትዮጵያ ኢምባሲ የኢኮኖሚና የንግድ አታሼ ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Mar-2017
በደቡብ አፍሪካ ዘረፋ ያካሄዱ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር እየዋሉ ነው። በሀገሪቱ በሚገኙ የውጭ ስደተኞቹ ንብረት ላይ ዋነኛ ትኩረቱ ያደረገው ይህ ዘረፋ በርካታ የንግድ ተቋማትን አውድሟል። በዚሁ ዘርፍ ከሱፐር ማርኬቶች እስከ መኖርያ ቤቶቹ ከፍተኛ የዘረፋ ሰለባ ሆነዋል። በከፍተኛ ሁኔታ የተደራጁት እነዚህ ዘራፊዎች በዋነኝነት ትኩረታቸው ያደረጉት የዚምባቡዌ፣ የሶማሊያ፣ የናይጄሪያና የሌሎቹ ጥቁር አፍሪካዊያን ሴቶችንና እንደዚሁም አነስተኛ የንግድ ተቋማት መሆኑን ዘገባዎች ያመለክታሉ። ፖሊስ ጥቃቶቹን መቆጣጠር ባለመቻሉ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Feb-2017
ከዓለም አቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዘ በኢትዮጵያ የተከሰተው ድርቅ በሰፊ ቆዳ ስፋት በርካታ ዜጎቹን አጥቅቷል። ድርቁ ካጠቃቸው የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል የሚጠቀሱት የቦረና ዞን አርብቶ አደሮች ናቸው። በአካባቢው የተከሰተው የከፋ ድርቅ በከብቶቹ ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው። ከዚሁ ጋር በተያያዘ የኦሮሚያ ኢንሹራንስ ኩባንያ ከሰሞኑ በአካባቢው በመገኘት በድርቁ ጉዳት ለደረሰባቸው ደንበኞቹ የ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር የካሳ ክፍያ ፈፅሟል። ኢንሹራንሱ ክፍያውን የፈፀመው በሥራቸው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Feb-2017
የደቡብ ሱዳን መንግስት ዩኒቲ በምትባለው የሀገሪቱ ግዛት የረሃብ አዋጅ ማወጁን አስታውቋል። በደቡብ ሱዳን ካሉት ግዛቶች መካከል በከፍተኛ ደረጃ በረሃብ መጠቃቷ የተገለፀችው ዩኒቲ ግዛት ነዋሪዎቿ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ካላገኙ በስተቀር አደጋ ላይ መሆናቸውን ዘገባዎች ያመለክታሉ። ሀገሪቱ ለዚህ የረሃብ አደጋ እንድትጋለጥ ያደረጋት በአካባቢው የተከሰተው የተራዘመ ድርቅ፣ የእርስ በእርስ ጦርነቱ እና የኢኮኖሚው መድቀቅ መሆኑን የቢቢሲ ዘገባ ያሳያል። እንደ ቢቢሲ ዘገባ ከሆነ አንድ ሀገር የረሃብ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Feb-2017
በአንድ ሀገር የሚካሄዱ የልማት ስራዎች ከሚያስገኟቸው ጥቅሞች በተጨማሪ የሚያደርሷቸው የጎንዮሽ ጉዳቶችም አሉ። የማዕድን ሥራ፣ ግንባታ፣ ኢንዱስትሪም ሆነ ሌሎች የልማት ሥራዎች ከልማቱ በርካቶችን ተጠቃሚ የሚያደርጉበት ሁኔታ ቢኖርም በሌላ አቅጣጫ ደግሞ በአካባቢ ብሎም በዙሪያቸው ባለ ማህበረሰብ ላይ የሚያደርሱት ጉዳት በቀላሉ የሚታይ አይደለም። ልማቱ አስፈላጊ ሆኖ ሳለ በዚያው መጠን ጉዳቱም የከፋ መሆኑ ስለሚታወቅ እነዚህን የጎንዮሽ ችግሮች ለመከላከል የሚያስችሉ ቴክኖሎጂዎች በአለም አቀፍ ደረጃ በስራ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Feb-2017
የፈረንሳዩ ፔጆት ተሽከርካሪ በኬኒያ ምድር ተገጣጥሞ ለገበያ እንዲቀርብ ሊደረግ ነው። ከሰሞኑ የፔጆት ኩባንያ እና ዬሬዢያ በተባለ የኬኒያ ኩባንያ መካከል በተፈረመው የውል ስምምነት መሰረት ኬኒያዊው ኩባንያ የፔጆት መኪና ደረጃን መስፈርትን ባሟላ መልኩ መኪኖቹን እየገጣጠመ ለገበያ የሚያቀርብ መሆኑ ታውቋል። የሁለቱ ኩባንያዎች የመግባቢያ ስምምነትም ከሰሞኑ በናይሮቢ ተፈርሟል። ዜናውን ያሰራጨው አፍሪካን ኒውስ ድረገፅ እንዳመለከተው ከሆነ በአለም አቀፉ የተሽከርካሪ ገበያ እውቅና ካተረፉ ተሸከርካሪዎች መካከል ፔጆ መኪና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Feb-2017
የኢትዮጵያ ኩባንያዎችን ጨምሮ በርካታ ሀገራት ኩባንያዎች የተሳተፉበት በግብርና፣በምግብና መጠጥ፣ እንደዚሁም በፕላስቲክና ማሸጊያ ቴክኖሎጂዎች ዙሪያ ትኩረቱን ያደረገው የንግድ ትርዒት ከጥር 26 እስከ 28 ቀን 2009 ዓ.ም በአዲስ አበባ በሚሊኒየም አዳራሽ ተካሂዷል። ኤግዚቢሽኑ ከሁለት ሺህ በላይ በሆኑ ባለድርሻ አካላት የተጎበኘ ሲሆን በኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር መብራህቱ መለስ ተከፍቷል። በኤግዚብሽኑ ላይ ከኢትዮጵያ ኩባንያዎች በሻገር ከፈረንሳይ፣ ከጀርመን ከእንግሊዝ፣ከህንድ፣ ከኬኒያ፣ ከአሜሪካና ከመሳሰሉት ሀገራት የመጡ ኩባንዎች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Feb-2017
· አስከአሁን ድረስ በኢትዮጵያ ከ4 ቢሊዮን ዶላር በላይ መዋዕለንዋይ አፍስሰዋል በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች ለመሰማራት ብሎም የኤክስፖርት ምርቶችን ከላኪዎች ለመቀበል እንደዚሁም የእነሱን ምርቶች ተቀብለው በኢትዮጵያ እንዲያከፋፍሉላቸው የሚፈልጉ የህንድና የሲሪላንካ የባለሀብቶች ቡድን ከሰሞኑ በኢትዮጵያ ቆይታ አድርጓል። በላፈው አርብ በሂልተን ሆቴል በተካሄደው የኢትዮ-ህንድ የኢንቬስትመንት ሰሚናር በርካታ የኢትዮጵያና የህንድ ባለሀብቶች እንደዚሁም የሁለቱ ሀገራት የመንግስት ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በእለቱ ለተገኙት የህንድ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ያለውን እምቅ የኢንቬስትመንት አማራጭ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Feb-2017
ለአስራ አራት ዓመታት ያህል በስራ ላይ የቆየው የኢትዮጵያ የገቢ ግብር አዋጅ በአዲስ የገቢ ግብር አዋጅ እንዲተካ ተደርጓል። ይህ አዲሱ የገቢ ግብር አዋጅ ከዚህ ቀደም ያልተዳሰሱ በርካታ የታክስ ገቢ ምንጮችን በማካተት እስከዛሬ ድረስ የነበረውን የሀገሪቱን የታክስ ገቢ መጠን በከፍተኛ ደረጃ ከፍ ያደርጋል ተብሎ ይታሰባል። አሁን ወደ ስራ እንዲገባ የተደረገው የገቢ ግብር አዋጅ የተካው በ1994 ዓ.ም ወጥቶ ለ14 ዓመታት በስራ ላይ የነበረውን የገቢ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Jan-2017
የገንዘብ ቁጠባና ብድር የህብረት ሥራ ማህበራት በአንድ ሀገር ኢኮኖሚ ውስጥ ያላቸው ሚና ከፍተኛ ነው። ማህበራቱ ለአባሎቻው ብድርን የሚለቁት ቁጠባን መሰረት ባደረገ መልኩ ሲሆን ከዚህም ባለፈ እንደ ንግድ ባንኮች ብዙም የብድር ቢሮክራሲ የማይታይባቸው ናቸው። የኢትዮጵያ ባንኮች ዋነኛ የብድር ስርዓት የብድር ማስያዣን መሰረት ያደረገ በመሆኑ የሚበዛው የሀገሪቱ ህዝብ የባንክ ብድር ተጠቃሚ የሚሆንበት እድል ዝግ ነው። ሆኖም ዜጎች በራሳቸው እየተደራጁና የቁጠባና ብድር ማህበራትን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Jan-2017
በአሜሪካ አዲሱ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ወደ ስልጣን መምጣታቸውን ተከትሎ አሜሪካ አፍሪካን ልትረሳ ትችላለች የሚሉ ስጋቶች መነሳት ከጀመሩ ዋል አደር ብለዋል። ፕሬዝዳንቱ በምርጫ ጊዜያቸውም ሆነ ከዚያ በኋላ ስለአፍሪካ ምንም ያሉት ነገር የለም። ስለሜክሲኮ፣ አውሮፓ ህብረት፣ ቻይና፣ ኔቶና ሌሎች ሀገራት ብዙ ጉዳዮችን እያነሳሱ የመንግስታቸውን አቋም ቢገልጹም አፍሪካን የሚመለከት አጀንዳ ግን ሲያነሱ አልታየም። ይሁንና አሜሪካ ልክ እንደቀድሞ አቋሟ አፍሪካን ቸል ብላ እንዳትቀጥል የሚያደርጋት አንድ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Jan-2017
እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ድሃ ሀገራት ሰዎች ሰርተው እንዳይለወጡ ከሚያደርጉ መሰረታዊ ምክንያቶች መካከል አንደኛው የገንዘብ እጥረት ነው። ከገንዘብ እጥረት ጋር በተያያዘ እውቀት ባላቸው የምርምር ሰዎች የተሰሩ የአዕምሮ የፈጠራ ስራዎች መሬት መንካት አልቻሉም። መደበኛ ባንኮች በብድር አቅርቦት መድረስ የሚችሉት ለብድሩ በቂ ማስያዣ ማቅረብ የሚችለውን የህብረተሰብ ክፍል ብቻ በመሆኑ በኢትዮጵያ እጅግ የሚበዛው የህብረተሰብ ክፍል ከባንክ ብድር ስርዓት ውጭ መሆኑ ይታወቃል። ይህም በመሆኑ በአነስተኛ ደረጃ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Jan-2017
በአዲስ አበባ ከተማ የሚታየውን የመልካም አስተዳደር ችግር ለመፍታት በከተማዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ አማካኝነት ከሰሞኑ አንድ ሰነድ ይፋ ሆኗል። ሰነዱ “የከተማ መልካም አስተዳደር ንቅናቄ ማቀጣጠያ ሰነድ-2” የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል። ከዚህ ቀደም ብሎ መሰል ሁሉን አቀፍ ሰነድ ተዘጋጅቶ የነበረ መሆኑንም በማመልከት ይህ ሰነድም ሁለተኛው ሰነድ መሆኑን ያመለክታል። ሰነዱ በከተማዋ የሚታዩ ችግሮችን በዝርዝር ያስቀምጣል። በመሬት፣ በመኖሪያ ቤት፣ በትራንስፖርት፣ በኮንስትራክሽን፣...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Jan-2017
ናይጄሪያ በአፍሪካ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብን የያዘችና ከፍተኛ የነዳጅ ሀብት ያላት ሀገር ብትሆንም የሚበዛው ህዝቧ በኤሌክትሪክ ኃይል እጥረት ችግር ውስጥ የሚገኝ መሆኑን በኤሌክትሪክ ሀይል ዙሪያ በርካታ ዘገባዎችን የሚያሰራጨው ዋይ ኤልክትሪክሲቲ ማተርስ (Why Electricty Matters) ድረገፅ አመልክቷል። ድረገፁ 80 በመቶ የሚሆነው የናይጄሪያ የኤሌክትሪክ ኃይል ምንጭ ከተፈጥሮ ጋዝ (Natural Gas) የሚገኝ መሆኑን አመልክቷል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ “አረንጓዴ ኢኮኖሚ” በሚለው የዓለም አቀፍ አበዳሪ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Jan-2017
በቀላሉ በእጅ ሊከፈት የሚችል የቆርኪ ክዳን የደፋው አዲሱ ዘቢዳር ቢራ ባሳለፍነው አርብ ታህሳስ 27 ቀን 2009 ዓ.ም የቢራ ገበያውን በይፋ መቀላቀሉን አስታወቀ። የዘቢዳር ቢራ ፋብሪካ የሥራ ኃላፊዎች በአዲስ አበባ ጎልደን ቱሊፕ ሆቴል በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተናገሩት፤ ዘቢዳር ቢራ በቅድሚያ ለገበያ የሚቀርበው በደቡብ ክልልና በአዲስ አበባ ዙሪያ መሆኑ ታውቋል። ዘቢዳር ቢራ ከ1ሺህ 100 በላይ ባለአክሲዮናችን እንዳሉት በመግለጫው ወቅት ተጠቁሟል፡ ዘቢዳር በጉራጌ አካባቢ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Jan-2017
በሀገሪቱ ከተመሰረቱት አክስዮን ማህበራት መካከል ጃካራንዳ ኢንተግሬትድ አግሮ ኢንዱስትሪ ማህበር አንዱ ነው። ማህበሩ በ2 ሺህ ዓ.ም የተመሰረተ ሲሆን ከ2 ሺህ በላይ ባለአክስዮኖችን ያቀፈ ነው። በግብርናው ዘርፍ የተሰማራው ይህ አክስዮን ማህበር ከተመሰረተ ዓመታት የተቆጠሩ ቢሆንም በመሀል በገጠሙት በርካታ ውስብስብ ችግሮች ወደ ፊት መራመድ ሳይችል ቆይቷል። የድርጅቱን ችግር ፈትቶ ስራውን በተፈለገው አቅጣጫ ወደፊት ለማስኬድ በተደረገው ጥረትም ባለፈው እሁድ ታህሳስ 23 ቀን 2009 ዓ.ም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Jan-2017
ሱዳን ለአየር ንብረት ተጋላጭነት በከፍተኛ ደረጃ ከተመደቡት ሀገራት መካከል አንዷ ሆና መመደቧን የሲ ኤን ኤን ዘገባ አመልክቷል። ከተወሰኑ ዓመታት ወዲህ በሀገሪቱ በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ የመጣው የሙቀት መጠን የውሃ ትነቱን መጠን በፍጥነት እንዲጨምር እያደረገው መሆኑን ዘገባው ጨምሮ አመልክቷል። በሰሜን አፍሪካ ሀገራት እየተስፋፋ የሄደው በረሃማነት ሱዳንን ጭምር በማዳረስ ላይ መሆኑን የገለፀው ይሄው ዘገባ በተደረገውም ጥናት እ.ኤ.አ በ2060 አሁን በሱዳን ያለው አማካይ የሙቀት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Jan-2017
በሀገር ውስጥ በሥራ ላይ ያሉ የተንቀሳቃሽ ስልኮችን ለመቆጣጠር ላለፉት ዓመታት ስትሰራ የቆየችው ቻይና ከፈረንጆቹ አዲስ ዓመት 2017 ዕለት ጀምሮ ያልተመዘገቡ ቀፎዎች ከሥራ ውጪ ያደረገች መሆኗን ቻይና ደይሊ ከሰሞኑ ባሰራጨው ዘገባ አመልክቷል። እንደዘገባው ከሆነ መንግስት ይህንን እርምጃ ከመውሰዱ በፊት ማናቸውም በሀገሪቱ ያሉ ተንቀሳቃሽ ስልኰችን ባለቤቶች እንዲያስመዘግቡ ተደጋጋሚ ጥሪ ሲያቀርብ ቆይቷል። ጥሪው በኤሌክትሮኒክስ ሚዲያዎች በሕትመት ውጤቶችና በማኅበራዊ ሚዲያዎች ሳይቀር ሲሰራጭ የቆየ መሆኑ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Dec-2016
በኢትዮጵያ ከዋና ዋናዎቹ የኢኮኖሚ ዘርፎች መካከል አንደኛው የኮንስትራክሽኑ ኢንዱስትሪ ነው። እንደ ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር መረጃ ከሆነ ዘርፉ ከአጠቃላይ የሀገር ውስጥ ዓመታዊ ምርት እድገት ውስጥ የ 8 ነጥብ 5 በመቶ ድርሻን ይዟል። በሰው ኃይል ደረጃም እስከ 1 ነጥብ 2 ሚሊዮን የሚሆን ሰውን ያቀፈ ሲሆን፤ እንደ መረጃው ከሆነ ከሀገሪቱ አጠቃላይ ሰራተኛ የሰው ኃይል ውስጥ 12 በመቶ የሚሆነውን ድርሻ አቅፏል። ኢንዱስትሪው በአምስት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Dec-2016
ለችግረኛ ተማሪዎች የዩኒፎርም ድጋፍ በማድረግ ዓመታትን ያሳለፈው ራዕይ ለትውልድ ሀገር በቀል በጎ አድራጎት ድርጅት እስከ ዛሬ ድረስ ከኢትዮጵያውያን ገንዘብን አሰባስቦ ለችግረኛ ተማሪዎች ዩኒፎርም ገዝቶ ሲያድል የቆየ ሲሆን በቀጣይ ግን የልብስ ፋብሪካን በመገንባት ስራውን በአስተማማኝነት ለማከናወን እንቅስቃሴ የተጀመረ መሆኑን አሳታውቋል። የልብስ ፋብሪካውን ለመገንባት የታቀደው በኦሮሚያ ክልል አዲስ አበባ ዙሪያ ከመንግስት በሚገኝ አስር ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ መሆኑንየራዕይ ለትውልድ መስራችና ቦርድ ሰብሳቢአቶ ያሬድ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Dec-2016
ኢትዮጵያ ባላት የእንስሳት ሀብት በአፍሪካ አንደኛ፤ በዓለም አስረኛ ደረጃን የያዘች መሆኗ በተደጋጋሚ ሲነገር የቆየ መረጃ ነው። ሀገሪቱ ያላት እምቅ የእንስሳት ሀብት ከፍተኛ ቢሆንም ሀብቱን በመጠቀሙ ረገድ ያለችበት ደረጃ ግን እዚህ ግባ የሚባል አይደለም። እስከ አሁን ባለው ሁኔታ የኢትዮጵያ ስጋ ኤክስፖርት መዳረሻ የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ናቸው። ከእነዚህ ሀገራት መካከል ኳታር፣የተባበሩት አረብ ኤሜሬትና ሳዑዲ አረቢያ ይገኙበታል። የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ዋነኛ የስጋ ምርት አቅርቦቶቻቸውን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Dec-2016
ካስትል ወይን ጠጅ ባለሁለት ነጥብ አምስት ሊትር የካርቶን እሽግ የወይን ጠጅ ለገበያ ማቅረቡን አስታወቀ። የፋብሪካው የማርኬቲንግና ሽያጭ ኃላፊዋ ወ/ት አለምፀሐይ በቀለ ባሳለፍነው ሐሙስ (ታህሳስ 6 ቀን 2009 ዓ.ም) በራማዳ ሆቴል ምርቱን ባስተዋወቁበት ወቅት እንደተናገሩት፤ “እነዚህ የካርቶን የወይን ምርቶች ከውጪ ሀገር ይገቡ ነበር፡፤ በአሁኑ ሰዓት ግን ለምርቱ አስፈላጊ የሆነውን አዲስ ቴክኖሎጂ ተጠቅመን በማምረት ለገበያ አቅርበናል” ብለዋል። ይህ አዲሱ የካርቶን የወይን ጠጅ እስከሚያልቅ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Dec-2016
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት ለአንድ አስርት ዓመታት የሁለት አሃዝ እድገት ሲያመዘገብ የቆየ መሆኑ በተደጋጋሚ ሲገለፅ ቆይቷል። ይህ ለአንድ አስርተ ዓመት የቆየው 11 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት ወደ ነጠላ አሃዝ ከመውረድ ባለፈ በተወሰነ ደረጃ የመውጣትና የመውረድ አዝማሚያዎች እየታዩበት ነው። የኢትዮጵያን 2015/2016 ምጣኔ ሃብት እድገት በተመለከተ አምስተኛውን ግምገማዊ ሪፖርት ይፋ ያደረገው ዓለም ባንክ የተጠቀሰው በጀት ዓመት(2015/2016) የሀገሪቱ ኢኮኖሚ እድገት 8 በመቶ መሆኑን አመልክቷል። ቀደም ሲል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Dec-2016
የግብፅ ኢኮኖሚ በተፈለገው መጠን ሊያገገም ባለመቻሉ መንግስት አሁንም ተከታታይ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ነው። ከዚሁ ጋር በተያያዘ የአልሲሲ መንግስት ከሰሞኑ “የቅንጦት ሸቀጦች ናቸው” ባላቸው 364 ገቢ ሸቀጦች ላይ የታሪፍ ጭማሪ አካሂዷል። ይህ ድንገተኛ የታሪፍ ጭማሪ የተካሄደው ከፕሬዝዳንት አልሲሲ ቢሮ በወጣ ቁጥር 538/2016 መመሪያ ነው። ይህ የሸቀጦች ታሪፍ ጭማሪ ለሁለተኛ ጊዜ የተካሄደ ሲሆን የመጀመሪያው ታሪፍ ጭማሪ የተካሄደው እ.ኤ.አ በ2013 በመመሪያ ቁጥር 184 ነበር።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Dec-2016
በብዙዎች ዘንድ በዓለም አቀፍ ደረጃም ሆነ በሀገራችን የሚታወቀው የድንች ቺፕስ ነው። ሆኖም በቅርቡ በተካሄደው 4ኛው አዲስ አግሮ ፉድ ዓለምዓቀፍ የግብርናና የግብርና ማምረቻ ቁሳቁሶች፣ የምግብና የምግብ እቃዎች እንደዚሁም የማሸጊያ ቴክኖሎጂ ኤግዚብሽን ላይ የብዙዎችን ትኩረት የሳበው አንድ የቺፕስ አይነት ነበር። ይህ ቺፕስ የተሰራው ከድርቆሽ እንጀራ ነው። አምራቹ ኢትዮግሪን ምርትና ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የተባለ ኩባንያ ነው። ኩባንያው እንጀራንና የተለያዩ የጤፍ ምርቶችን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Dec-2016
የግብርና፣ የግብርና ማምረቻ ማሽነሪዎች እንደዚሁም የምግብና የምግብ ማምረቻ ቴክኖሎጂዎች እና ፓኬጂግ ላይ ትኩረቱን ያደረገ ዓለም አቀፍ ኤግዚብሽን ባሳለፍነው ሳምንት ከህዳር 23 እስከ 26 ቀን 2009 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል ተካሂዷል። ለአራተኛ ጊዜ በተከናወነው በዚሁ ኤግዚብሽን ላይ የተለያዩ የግብርና ምርት ግብዓቶች፣ በፋብሪካ የምርት ሂደት ውስጥ ያለፉ የምግብ አይነቶች እና ማሽነሪዎች ቀርበዋል። የውጭ ኩባንያዎቹ ከመጡባቸው ሀገራት መካከልም ቱርክ፣ ቻይና፣ኢንዶኔዥያና ህንድ ተጠቃሽ ናቸው። ሆኖም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-01-Dec-2016
- አቶ መኩሪያ ኃይሌ እና አቶ አሕመድ ቱሳ ከኃላፊነታቸው ተነስተዋል የቻይናው መርቸንት ግሩፕ አካል የሆነው ሲኖትራንስ ኩባንያ ከኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ አገልግሎት ድርጅት ጋር አክሲዮን በመመስረት በሽርክና ለመስራት እየተደራደሩ መሆናቸውን የሰንደቅ ምንጮች ገለፁ። ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ የዘርፉ ከፍተኛ ኃላፊ ለሰንደቅ ጋዜጣ እንደገለጹት፣ “የቻይና መርቸንት ግሩፕ አካል ከሆነው ሲኖትራንስ ጋር ለበርካታ ጊዜያት ድርድሮች ተደርገዋል። ድርድሩን የሚያካሄደው የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ አገልግሎት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Sep-2016
የከተማችንን ተመራጭ ሆቴሎች የተቀላቀለው ሰለስት ሆቴል ባሰለፍነው ቅዳሜ ነሐሴ 28 ቀን 2008 ዓ.ም በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። የህይወት ኢትዮጵያ አስጎብኚ ድርጅት እህት ኩባንያ የሆነው ይህ ሆቴል በ436 ካሬ ሜትር ላይ ተገንብቶ አጠቃላይ ካፒታሉ 48 ሚሊዮን ብር ሲሆን፤ ተገንብቶ ለመጠናቀቅም 3 ዓመት ወስዶበታል ሲሉ የሆቴሉ ስራ አስኪያጅ ወ/ት ኤደን ሙሉወርቅ ተናግረዋሰል። ባለ አራት ወለል የሆነው ይህ ሆቴል የሚገኘው ወሎሰፈር አካባቢ ሲሆን፤...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Sep-2016
በሚድሮክ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ኩባንያዎች አንዱ የሆነው ኤልፎራ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማ ከመጪው የዘመን መለወጫ በዓል ጋር ተያይዞ ለህብረተሰቡ ስለሚያቀርበው የዶሮ ምርት በተመለከተ ከዋና ሥራአስኪያጁ ከአቶ አንበሴ አሥራት እና ከዶሮ እርባታ የህክምናና ጥራት ቁጥጥር ሥራአስኪያጅ ዶ/ር ዳንኤል ፈረደ ጋር ያደረግነው አጠር ያለ የቃለምልልስ ቆይታ እንደሚከተለው ቀርቧል። ሰንደቅ፡- ኤልፎራ የተሠማራባቸውን የሥራ መስኮች ቢያስታውሱኝ? አቶ አንበሴ፡- ኤልፎራ በሶስት ዋና ዋና የሥራ ዘርፎች ላይ የተሠማራ ትልቅ ኩባንያ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-31-Aug-2016
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በብዙ ፈተናዎች ውስጥ ነው። የኤክስፖርት ምርቱ በከፍተኛ ደረጃ ወርዷል። ሀገሪቱ የውጭ ብድር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ነው። በመጀመሪው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ የታቀዱት እቅዶች በሁለተኛው ትራንስፎርሜሽን የእቅድ ዘመን እንኳን የሚሳኩ አይመስሉም። የህዝቡ ቁጥር በ25 ዓመታት ውስጥ ከሁለት እጥፍ በላይ አድጓል። በሀገሪቱ በተለያዩ አቅጣጫዎች እየተቀሰቀሱ ያሉት ግጭቶች የኢኮኖሚ እንቅስቃሴውን እየገቱት ነው። የገቢ የወጪ ንግድ ክፍተቱ በከፍተኛ ደረጃ ሰፍቷል። እነዚህንና መሰል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-31-Aug-2016
በተለያዩ የንግድ ትርኢትና ባዛር ዝግጅቶቹ የሚታወቀው ሀበሻ ዊክሊ ፕሮሞሽን በመጪው ዓመት ሊያከናውናቸው ያሰባቸውን አዳዲስ ፕሮጀክቶች ይፋ አደረገ። ይህ የተገለፀው የሀበሻ ዊክሊ የስራ ኃላፊዎች ባሳለፍነው ረቡዕ ነሐሴ 18 ቀን 2008 ዓ.ም በሳሮማሪያ ሆቴል በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት ነው። ይህ የተገለፀው ሀበሻ ዊክሊ ሊተገብራቸው የተዘጋጀባቸው አዳዲስ ፕሮጀክቶች መካከል በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚዘጋጀው “የአፍሪካ ኢንተርናሽናል ማኑፋክቸሪንግ ኤክስፓና ኮንፈረንስ”፤ የመዝናኛና የመረጃ ፕሮግራችን የያዘው “ሀበሻ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Aug-2016
የ2007 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ አጠቃላይ የኤክስፖርት መጠን 4 ነጥብ 65 ቢሊዮን ዶላር ነበር። ይህ የኤክስፖርት መጠን ከዓመት ወደ ዓመት የመሻሻልና እድገት ማሳየት ቢጠበቅበትም በሳለፍነው 2008 በጀት አጠቃላይ የኤክስፖርቱ መጠን ወደ 2 ነጥብ 856 አሽቆልቁሏል። በ2008 በጀት ዓመት ከኤክስፖርት ለማግኘት ታቅዶ የነበረው የውጭ ምንዛሪ መጠን 4 ነጥብ 2 ቢሊዮን ዶላር ነበር። ሆኖም ከተያዘው እቅድ አንፃር የተገኘው የገቢ መጠን በ1 ነጥብ 3...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Aug-2016
አህራም ኦንላይን ባሰራጨው ዘገባ በአሁኑ ሰዓት የግብፅ የውጭ ብድር 52 ነጥብ 4 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል። የግብፅን ማዕከላዊ ባንክ ምንጭ ያደረገው ይኸው ዘገባ በ2015 የሀገሪቱ የውጭ ብድር 48 ቢሊዮን ዶላር የነበረ መሆኑን አሳታውሷል። እንደ ዘገባው ከሆነ መንግስት አሁንም ቢሆን ከአለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) ተጨማሪ 12 ቢሊዮን ዶላር የሚፈልግ መሆኑ ተመልክቷል። ከአዲሱ የግብፅ የብድር ጥያቄ ጋር በተያያዘ ማብራሪያ የሰጡት የአለም አቀፉ ገንዘብ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Aug-2016
አዲስ አበባም ሆነች ሌሎች የአገሪቱ የክልል ከተሞች በታክሲ አገልግሎት በኩል የሚሰጡት አገልግሎት እጅግ ደካማና፤ አሁን አለም ከደረሰበት የዘመነ የታክሲ አገልግሎት አንፃር ሲታይ እዚህ ግባ ሊባል የሚችል አይደለም። የህዝብ አገልግሎት የሚሰጡትን ሚኒባስ ታክሲዎች ይቅርና በአሁኑ ሰዓት በተለምዶ “ላዳ” በመባል የሚጠሩት የኮንትራት ታክሲ አገልግሎቶች አዲስ አበባን የሚመጥኑ አይደሉም። ታክሲዎቹ እንደሌሎች አገራት በኩባንያ ሳይሆን በግለሰብ የሚተዳደሩ ናቸው። የሚሰጡት አገልግሎትም በግምት ላይ በተመሰረተ የዋጋ ጥሪ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Aug-2016
በይርጋ አበበ ለውጭ ገበያ ምርቶቹን በማቅረብ የውጭ ምንዛሬ ይገኝበታል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበት የቆየውና ከእቅዱ በታች ያስመዘገበው የቆዳው ኢንዱስትሪ የጨው አቅርቦት ፈተና እንደሆነበት አስታወቀ። የቆዳ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ያለፈውን ዓመት እቅድ አፈፃፀም በተመለከተ በተዘጋጀ የጋራ የውይይት መድረክ ላይ የቆዳ ኢንዱስትሪ ማህበር ዋና ፀሐፊ አቶ አብዲሳ አዱኛ የማህበራቸውን ሪፖርት ባቀረቡበት ወቅት ዘርፉ በርካታ ፈተናዎች እንደተጋረጡበት ገልጸዋል። አቶ አብዲሳ የቆዳው ኢንዱስትሪ ስኬታማ እንዳይሆን የገጠመውን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Aug-2016
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የኮሙኑኬሽን አገልግሎት ኃላፊ አቶ ደረጀ ተፈራ ከሶስት ዓመታት የግንባታ ሂደት በኋላ አዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፕሮጀክት ወደ ስራ ገብቷል። የባቡር አገልግሎቱ ወደ ስራ ቢገባም የአዲስ አበባ የትራንስፖርት ችግር በታሰበው ደረጃ ሊቃለል አልቻለም። ባቡሩ ወደ አገልግሎት ከመግባቱ በፊት ተሳፋሪን በማንሳቱ ረገድ ብዙ ሲጠበቅ ቢቆይም አሁንም ቢሆን አገልግሎቱና ፍላጎቱ ሊጣጣም አልቻለም። ከዚህና ከሌሎች ጉዳዮች ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የኮሙኒኬሽን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Aug-2016
በኢትዮጵያ የተለያዩ ከተሞችን ጨምሮ በኬኒያ፣ በሱዳንና በጅቡቲ ለህዝብ የትራንስፖርት አገልግሎት በመስጠት ተወዳዳሪና ተመራጭ እሆናለሁ ያለው ማን ባስ አክስዮን ማህበር ስራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታውቀ። በስድስት መስራች ባለአክስዮኖች አማካኝነት ወደስራ የገባው ማን ባስ የጀርመን ሀገር ምርት የሆኑና በህንደ ሀገር የተገጣጠሙ አምስት አውቶብሶችን ለሙከራ አስገብቶ በመንቀሳቀስ ላይ እንደሚገኝ፤ የአክሲዮኑ የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ብርሃኔ ዘሩ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል። በ1ነጥብ5 ሚሊዮን ብር መነሻ ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Aug-2016
አድማስ ዩኒቨርስቲ አዲስ አበባ በሚገኙ ካምፓሶቹ የዲግሪ እና የቴክኒክ ሙያ የስልጠና ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ከሶስት ሺህ በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ። ባለፈው ቅዳሜ በኤግዚብሽን ማዕከል በተካሄደው በዚሁ የምርቃት ስነስርአት አራት መቶ ሃምሳ ስምንቱ በዲግሪ ፕሮግራም በአካውንቲግ፣ በማኔጅመንት፣ በማርኬቲግ፣ በኮምፒዩተር ሳይንስ እና በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ተመርቀዋል። ከዚህም በተጨማሪ ቀሪዎቹ ምሩቃን ደግሞ በቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና መርሀ ግብር ዘርፍ ከደረጃ አንድ እስከ ደረጃ አራት ስልጠናቸውን ሲከታተሉ የቆዩ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Aug-2016
11ኛው ዙር የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ በመጪው ቅዳሜ የሚወጣ መሆኑ የተመለከተ ሲሆን ከዚሁ ጋር በተያያዘ የቤት ፕሮግራሙን በተመለከተ እስከዛሬ በነበረው ሂደት አሃዞች ምን እንደሚናገሩ ለማሳየት ያህል የሚከተሉትን አጠር አጠር ያሉ መረጃዎች አቅርበናል። አሀዛዊ መረጃው በቀጣይ ቅዳሜ የሚወጡ ቤቶችንም አብሮ ዳሷል። - ሐምሌ 30 ቀን 2008 ዓ.ም 39 ሺህ 126 ቤቶች ይወጣሉ ተብሎ ይጠበቃል። - እነዚህ ቤቶች በ10/90 እና በ20/80/ የቤት ፕሮግራም ውስጥ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Aug-2016
በኢትዮጵያ ቆይታ ያደረጉት የአሜሪካ ከቀረጥና ከኮታ ነፃ የንግድ እድል የሲቪል ሶሳይቲ ኔት ወርክ (AGOA) ፕሬዝዳንት ሚስተር ፍሬድ.ኦ. ኦላዴንዴ ኢትዮጵያ የተሰጠውን እድል በተገቢው መንገድ አስፍታ እንድትጠቀም ምክራቸውን ለግሰዋል። በኢትዮጵያ ቤተመፃህፍትና ቤተመዛግብት ኤጀንሲ ውስጥ በሚገኘው የጆን ሮቢንሰን ማዕከል ተገኝተው ባለፈው ዕረቡ ዕለት መግለጫ የሰጡት ሚስተር ኦላዴንዴ ኢትዮጵያ የአሜሪካዊያንን የምርት ጥራት ፍላጎትና አቅርቦት በማሟላት በተሰጠው እድል በስፋት መጠቀም የምትችልበት እድል ሰፊ መሆኑን አመልክተዋል። ንግድ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Aug-2016
መንግስታዊ ድርጅት ያልሆነው ፎረም ፎር ሶሻል ስተዲስ የተለያዩ ጉዳዮችን እየመዘዘ መድረክ አዘጋጅቶ ምሁራንና የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን ያወያያል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ ባለፈው አርብ ምሽት በግዮን ሆቴል ባዘጋጀው አንድ የውይይት መድረክ የአየር ንብረት ለውጥና ኢኮኖሚን በተመለከተ የሚታዩትን ፈተናዎችና እድሎችን የፈተሸ የጥናት ወረቀት ቀርቧል። “ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ፈተናዎችና የወደፊት አቅጣጫዎች” በሚል ርዕስ ጥናቱን ያቀረቡት ዶክተር ሙሉጌታ መንግስት የተባሉ ምሁር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-Jul-2016
የኢትዮ ኬኒያ የመሠረተ ልማት ትስስር ለሰሜን ኬኒያ ልማት ወሳኝ መሆኑን ሰሞኑን የኬኒያው ደይሊኔሽን ባሰራጨው ዘገባ አመለከቷል። በመሠረተ ልማት አኳያ ኬኒያና ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም ትርጉም ያለው የጋራ ልማትና ትስስር ስላልነበራቸው ሰሜን ኬኒያ እንደ ደቡብ ኬኒያ በቂ መሠረተ ልማት የለውም። የኬኒያ ዋነኛ የትራንስፖርት ኮሪደር የሞባሳ-ኡጋንዳ ትራንስፖርት ኮሪደር ሲሆን የኢትዮ-ኬኒያ የመሠረተ ልማት ትስስር በታቀደው ደረጃ የሚጠናከር ከሆነ በኬኒያ ሁለተኛው የትራንስፖርት ኮሪደር የሚሆን መሆኑን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-Jul-2016
የአዲስ አበባ ግብር ከፋይ የተቀመጠለትን የግብር መክፈያ የጊዜ ሰሌዳ ተጠቅሞ ግብሩን በጊዜ እየከፈለ አለመሆኑን ሰሞኑን ተመልክቷል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ ባለፈው አርብ ሐምሌ 15 ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የአዲስ አበባ ታክስ ፕሮግራም ልማትና ድጋፍ ሥራዎች ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ነፃነት አበራ በተለይ የደረጃ “ሐ” ግብር ከፋዮች ግብራቸውን አሳውቀውመክፈል የሚገባቸው እስከ ሐምሌ 30 ቢሆንም እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2008 ግብራቸውን የከፈሉት ነጋዴዎች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Jul-2016
የአዲስ አበባ ከንቲባ አቶ ደሪባ ኩማ ከ40 ሺህ በላይ የ20/80 እና የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ላይ በያዝነው ወር መጨረሻ እጣ የሚወጣባቸው መሆኑን አስታውቀዋል። መኖሪያ ቤቶቹ ለባለእድለኞች የሚተላለፉበት ዋጋ ከጊዜ ወደ ጊዜ በመጨመር ላይ ነው። ለዚህ ዋጋ መናር የተለያዩ ምክንያቶች ይጠቀሳሉ። ከዋነኞቹ ምክንያቶች መካከል የሰራተኛ ጉልበት፤ እንደዚሁም የግንባታ ግብአቶች ዋጋ በየጊዜው እየናረ መሄድ ይገኝበታል። እነዚህ ሁለት የዋጋ ንረት መንስኤዎች ደግሞ በቀጥታ ከግንባታ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Jul-2016
የኮንስትራክሽን ፊኒሺንግ ግብአቶችን በማቅረብ የሚታወቀው ኢትዮ-ሴራሚክስ በቦሌ አካባቢ ያስገነባውን ዘመናዊ ሾውሩም ባሳለፍነው ሐሙስ ሐምሌ 7 ቀን 2008 ዓ.ም በይፋ ከፍቶ ስራ መጀመሩን አስታወቁ። የተለያየ አይነትና መጠን ያላቸውን የሴራሚክስ ውጤቶች ከዱባይ፣ ከስፔን፣ ከጣሊያን፣ ከፈረንሳይ፣ ከጀርመን እና ከቻይና በማስመጣት ለሀገር ውስጥ ተጠቃሚዎች በማቅረብ 20 ዓመታትን አስቆጥሬያለሁ ያለው ኩባንያው፤ በቀጣይም ጥራታቸውን የጠበቁ ምርቶችን ለፈላጊዎች በአፋጣኝ በማቅረብ እንደሚሰራ ለጋዜጠኞች ተናግሯል። በይፋ ስራውን የጀመረው ዘመናዊ የሽያጭ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-14-Jul-2016
የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅትን አሰራር ዘመናዊ ለማድረግ ጥናቶች ሲካሄዱ ቆይተዋል። የድርጅቱን አሰራር አለም አቀፍ ደረጃን በጠበቀ መልኩ ማከናወን እንዲቻል ለማድረግ የውጪ አማካሪዎች የራሳቸውን ጥናት ሲያካሂዱ ቆይተው በመጨረሻም የደረሱባቸውን መፍትሄዎች በምክረ ሀሳብ መልኩ አቅርበዋል። ይህ “የአውቶሜሽን ፕሮጀክት” በመባል የሚጠራው ጥናት አንድ ዓመት ያህል የፈጀ መሆኑ ታውቋል። የጥናቱንም መገባደድ ተከትሎ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት አስተያየቶቻቸውን እንዲሰጡበት ተደርጓል። የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ቴዎድሮስ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-14-Jul-2016
ከሱዳን ጋር ያለውን ግንኙነት በማጥበቅ ላይ ያለው የሳዑዲ አረቢያ መንግስት በሱዳን የሚያፈሰውን ኢንቬስትመንት በከፍተኛ ደረጃ በመጨመር ላይ ነው። የሳዑዲ ኢንቬስትመንት በግድብ ግንባታ፣ በሰፋፊ እርሻዎች፣ በግብርና ምርት ማቀነባበሪያዎች በሌሎች የግብርና ዘርፎች ላይ ትኩረቱን ያደረገ መሆኑን የአህራም ኦንላይን ዘገባ ያመለክታል። ሱዳን በሳዑዲ የግብርና እና የአግሮ ፕሮሰሲግ ኢንቬስትመንት አይን ውስጥ እንድተገባ ያደረጓት ሁለት መሰረታዊ ምክንያቶች መሆናቸውን ዘገባዎች ያመለክታሉ። እነዚህም ምክንያቶች በሱዳን ሰፊ የሚታረስ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-14-Jul-2016
የሰበታ ከተማ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ከአበይ ፕሮሞሽን ጋር በመተባበር ያሰናዳው የንግድ ትርኢትና ባዛር ከሐምሌ 2 እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2008 ዓ.ም በሰበታ ከተማ እየተካሄደ ነው። “ወርቃማ የኢንዱስትሪ ከተማ ሰበታን በጋራ እናልማ” በሚል መሪ ቃል በተሰናዳው በዚህ የንግድ ትርኢትና ባዛር ላይ ከ80 በላይ የሚሆኑ ተቋማት ምርትና አገልግሎታቸውን ይዘው እንደሚቀርቡ አዘጋጆቹ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል። የሰበታ ከተማ አስተዳደር ከ8ሺህ በላይ የሚሆኑ ነጋዴዎችን በንግድ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-07-Jul-2016
- አዲስ አበባን ወደ ጐን ከመለጠጥ ይልቅ ወደላይ ለማሳደግ ታቅዷል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሪ ፕላን ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት የከተማዋን መሪ ፕላን አዘጋጅቶ በአፈፃፀሙ ዙሪያ የከተማዋን ነዋሪዎች በማወያየት ላይ ነው። ከዚሁ ጋር በተያያዘ ባለፈው ሰኞ ሰኔ 27 ቀን 2008 ዓ.ም ከሚዲያ ሰዎችና ከህዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች ጋርም ውይይት አድርጓል። በእለቱ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሙኒኬሽን ሚኒስትሩ አቶ ጌታቸው ረዳ ከሚዲያ ሰዎች ጋር ውይይት ማድረግ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-07-Jul-2016
የአገሪቱን የነዳጅ ሀብት በስፋት ለማልማት እየተንቀሳቀሰ ያለው የናይጄሪያ መንግስት ከሰሞኑ የ80 ቢሊዮን ዶላር የመግባቢያ ስምምነት ከቻይና ጋር ተፈራርሟል። እንደ ኦል አፍሪካ ድረገፅ ዘገባ ከሆነ የፔትሮሊየም የተፈጥሮ ሀብቶች ሚኒስትር ዶክተር ኢቤ ንግግር በምንጭነት የተጠቀመው ይሄው ዘገባ መንግስት የመግባቢያ ስምምነቱን ያደረገው ከበርካታ የቻይና ኩባንያዎች ጋር ነው። በዚህ ስምምነት መሰረት የቻይና ኩባንያዎች በርካታ ከነዳጅ ስራ ጋር የተገናኙ መሰረተ ልማቶችን መገንባት ይጠበቅባቸዋል። ከሚያኪዷቸው ግንባታቸውን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Jun-2016
የሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ እህት ኩባንያ የሆነው ዩናይትድ አውቶ ሜንተናስ ያስመጣቸውን ዘመናዊ የህዝብ ማመላሻ አውቶብሶች ለባለሀብቶች አስረከበ። ባለፈው ሀሙስ በኩባንያው ቅጥር ጊቢ በተካሄደ የርክክብ ስነስርዓት ዘመናዊ አውቶብሶቹ ለእይታ የቀረቡ ሲሆን አውቶብሶቹን ያቀረበው የቻይናው ኪንግሎንግ ኩባንያ መሆኑ ተመልክቷል። በእለቱ በኪንግ ሎንግ ኩባንያ ተወካይ ከተደረገው ገለፃ መረዳት እንደቻልነው ኩባንያው በቻይና ካሉት ሶሰት ግዙፍ ተሸከርካሪ አምራች ኩባንያዎች መካከል አንዱ ነው። እ.ኤ.አ ከ2000 ጀምሮ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Jun-2016
ዩኒቲ ዩኒቨርስቲ 15ኛውን ዓመታዊ መልቲዲሲፕለነሪ የምርምር ኮንፍረንሱን ከሰኔ16 እሰከ 18 ቀን 2008 ዓ.ም አካሂዷል። የምርምር ኮንፍረንሱ በሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ዋና መ/ቤት አዳራሽ የተካሄደ ሲሆን በተለያዩ የሙያና የትምህርት ዘርፎችም በርካታ ጥናቶች ቀርበው ውውይቶች ተካሂዶባቸዋል። ከቀረቡት ጥናቶች መካከል አየር ለውጥንና ተፅዕኖውን፣ የሚመለከቱ አኒርጂና ልማትን፣ በቀርቀሀ ላይ የሚሰሩ ፈጠራዎች ለገጠሩ ልማት የሚኖራቸውን አስተዋፅዕኦ ያሳዩ፣ ይገኙበታል። ከዚህም በተጨማሪ የብሄራዊ ባንክ ህጎች በግል ንግድ ባንኮች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Jun-2016
ኢትዮጵያና ኬኒያ የጋራ የነዳጅ ቱቦ ለመዘርጋት ስምምነት ተፈራረሙ። ሰሞኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በኬኒያ ያደረጉትን ጉብኝት ተከትሎ ሁለቱ አገራት የተለያዩ የጋራ መግባቢያ ስምምነቶችን ያደረጉ ሲሆን ከእነዚህ ስምምነቶች መካከልም አንደኛው ሁለቱን አገራት በነዳጅ ቱቦ ማገናኘት መሆኑን የሱዳን ትሪብዩን ዘገባ አመልክቷል። ደቡብ ሱዳን፣ ኬኒያና ኢትዮጵያ አዲሱን የኬኒያ ላሙ ሁለገብ የወደብ ፕሮጀክት በጋራ ለማልማትና ጥቅም ላይ ለማዋል ስምምነት ላይ ከደረሱ ዋል አደር ያሉ ሲሆን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Jun-2016
ተክለብርሃን አንባዬ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ የ2007 ዓ.ም ደረጃ አንድ የጠቅላላ ስራ ተቋራጭነት የማዕረግ ተሸላሚ መሆኑን አስታወቀ። የደርጅቱ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ጎይቶም ወ/ገብርኤል ሽልማቱን አስምልክቶ በጽ/ቤታቸው በሰጡት መግለጫ እንዳብራሩት፣ ተአኮን የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት ያዘጋጀውን ውድድር ማሸነፍ የቻለው ድርጅቱ በኮንስትራክሽን ዘርፉ የሚጠየቀውን ፍላጎት አሟልቶ በመገኘቱ ነው። ድርጅቱ ከ23 ዓመታት በፊት በደረጃ 6 የህንጻ ሥራ ተቋራጭነት ስራ የጀመረ ሲሆንም፤ በየጊዜው ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Jun-2016
አቶ ማሩ ለማ በሞሐ ለስላሳ መጠጦች አክስዮን ማህበር የማርኬቲግና ትሬድ ኦፊሰር ሞሐየለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ አክስዮን ማህበር በአገር ውስጥ በለስላሳ ምርቶቹ ባለው የገበያ ድርሻ የመጀመሪያውን ደረጃ ይዟል። ኩባንያው በተለያዩ የአገሪቱ ክልሎች በተከላቸው ማምረቻ ፋብሪካዎቹ የተለያዩ የለስላሳ መጠጥ አይነቶች አምርቶ ለተጠቃሚዎች በማቅረብ ላይ ሲሆን የገበያውንም ፍላጎት ተከትሎ የማስፋፊያ ስራዎችንም በመስራት ላይ ነው። ከምርቶቹ መካከል አንዱ ከሆነው ሚሪንዳ ለስላሳ መጠጥ ጋር በተያያዘ በማህበራዊ ድረገፅ የተለቀቀው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Jun-2016
በኢትዮጵያ የደመወዝ የግብር ማሻሻያ ረቂቅ የተዘጋጀ ሲሆን በቅርቡም ለፓርላማ ቀርቦና ፀድቆ በአዲሱ በጀት ዓመት ተግባራዊ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል። ይህ አዲሱ ማሻሻያ ረቂቅ መነሻ የደመወዝ የታክስ ማሻሻያ እርከኑን ጭምር ከፍ በማድረግ የተወሰነ የደመወዝ ግብር ቅናሽን አድርጓል። መንግስት በዚህ የደመወዝ ግብር ቅናሽ ከፍተኛ ገቢ የሚያጣ ሲሆን ይህንንም የገቢ ክፍተት የታክስ መሰረቱን በማስፋት ለማካካስ ታስቧል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ የራሳቸውን ሙያዊ አስተያየት እንዲሰጡን በዚሁ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Jun-2016
ናሽናል ኦይል ኢትዮጵያ (ኖክ) ዘመናዊ የዋና መስሪያቤቱን ህንፃ ለመስራት የሚያስችለውን የውል ስምምነት አደረገ። በሸራተን አዲስ ሆቴል በተካሄደው በዚሁ የፊርማ ስነስርአት ላይ ሲሆን በእለቱም የናሽናል ኦይል ኢትዮጵያ (የኖክ) ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ታደሰ ጥላሁንን ጨምሮ የኩባንያው የቦርድ ሊቀመንበርና የኩባንያው ከፍተኛ ባለድርሻ ተወካይ አቶ አብነት ገብረ መስቀል ተገኝተዋል። ኩባንያው የህንፃ ግንባታውን ውል የፈፀመው ቻይና ስቴት ኮንስትራክሽን ኢኒጂነሪግ ኮርፖሬሽን ከተባለ ኩባንያ ጋር ሲሆን፤...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Jun-2016
ዘጠነኛው የአይ.ሲ.ቲ ኤግዚቢሽን ከግንቦት 25 እስከ 29 ቀን 2008 ዓ.ም ድረስ በመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አዘጋጅነት በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከል ተካሂዷል። በዚህ ኤግዚብሽን ላይ ሞባይል ስልክ ሻጮች፣ አዳዲስና ያገለገሉ ኮምፒዩተሮችን የሚሸጡ የተለያዩ አዳዲስ ሶፍትዌሮችን የሚያስተዋወቁ እንደዚሁም ሞባይል ስልክን ተጠቅመው ልዩ ልዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ ድርጅቶች ራሳቸውን ለጎብኚዎች በስፋት ሲያስተዋውቁ ተመልክተናል። ኤግዚብሽኑ ለዘጠነኛ ጊዜ እንደመካሄዱ መጠን ካለፉት አመታት በብዙ መልኩ መሻሻል ቢጠበቅበትም ብዙም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Jun-2016
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ከ5 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር በላይ የሆነ የመንገድ ፕሮጀክቶች ግንባታ፣ ጥገና እና እንክብካቤ ስምምነት ከሶስት ሀገር በቀል ተቋራጮች ጋር ተፈራረመ። በዚሁ ባለፈው ረቡዕ ግንቦት 24 ቀን 2008 ዓ.ም በባለስልጣኑ መስሪያ ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ በተካሄደው የፊርማ ስነሥርዓት የኮንትራት ስምምነቱን ያደረጉት ተቋራጮች የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን፣ የአማራ መንገድ ሥራዎች ኢንተርፕራይዝ እና መከላከያ ኮንስትራክሽን ናቸው። የመንገዶች ግንባታ፣ ጥገና እና የእንክብካቤ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Jun-2016
በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና ያለው ቻይናዊው ሂውማንዊል ፋርማስቲካል ኢንዱስትሪ በኢትዮጵያ 100 ሚሊዮን ዶላር ወጪ የሚደረግበትን መድሃኒት ፋብሪካ ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ አኖረ፡፡ ኩባንያው በአማራ ብሔራዊ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን ሀገረማርያም ወረዳ ውስጥ በምትገኘው ቱሉፋ ቀበሌ ባሳለፍነው አርብ ግንቦት 26 ቀን 2008 ዓ.ም የኩባንያው ኃላፊዎችና የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር መብራቱ መለስ በተገኙበት የመሠረት ድንጋዩን አኑሯል፡፡ በሶስት ዙሮች ይጠናቀቃል የተባለለት ይህ የመድሃኒት ፋብሪካ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Jun-2016
በከፍተኛ ደረጃ አሽቆልቁሎ በበርሜል እስከ 27 ዶላር ሲሸጥ የነበረው ነዳጅ ድፍድፍ በአሁኑ ሰዓት ከ50 ዶላር በላይ ከፍ የማለት አዝማሚያ እየታየበት ነው። ባሳለፍነው ሳምንት 50 ዶላር በበርሚል የነበረው የነዳጅ ድፍድፍ ዋጋ በአሁኑ ሰዓት ዜሮ ነጥብ 19 አሜሪካን ሣንቲም ጭማሪ አሳይቷል። የፔትሮሊየም ምርት ላኪ ድርጅት አባል አገሪቱ ምርቶቻቸውን በመያዝ የነዳጅ ዋጋን ከፍ ለማድረግ የነበራቸው እቅድ ሳይሳካ ቀርቷል። እንደ ሮይተርስ ዘገባ ከሆነ ለዋጋው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Jun-2016
“ትልቁ ጥቅማችን የኮርፖሬት ማኅበራዊ ኃላፊነታችንን መወጣታችን ነው” አምባሳደር ብሩክ ደበበ የኢትዮ ሌዘር ኢንዱስትሪ ዋና ሥራ አስኪያጅ አምባሳደር ብሩክ ደበበ ባለትዳርና የሶስት ወንዶች ልጆች አባት ናቸው። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በፍልስፍና የወሰዱ ሲሆን ሁለተኛ ዲግሪያቸው በኢኮኖሚክስ አግኝተዋል። በስራ ዓለም ውስጥ በተለያዩ የመንግስት መስሪያቤቶች በመምሪያ ኃላፊነት ሰርተዋል። ከፍ ባለደረጃም በምክትል ሚኒስትር እና አምባሳደር በመሆን ሀገራቸውን አገልግለዋል። እንዲሁም የኢጋድ ልዩ መልዕክተኛ በመሆን ኃላፊነታቸውን ተወጥተዋል። በአሁን ሰዓት የኢትዮ-ሌዘር ኢንዱስትሪ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Jun-2016
· በኢትዮጵያ 18 ሚሊዮን ህዝብ በተረጂነት ይኖራል ፎረም ፎር ሶሻል ስተዲስ በየሁለት ወሩ የተለያዩ የውይይት መድረኮችን እያዘጋጀ በምሁራን በሚቀርቡ ጥናቶች ተመርኩዞ ሀሳብ እንዲሰጥባቸው ያደርጋል። ከዚሁ ጋር በተያያዘም ከሰሞኑ “የገጠር ተጋላጭነት ሁኔታ በኢትዮጵያ ልማት” በሚል ርዕስ ዙሪያ አንድ የውይይት መድረክ አዘጋጅቶ በቀረቡት ጥናቶች ዙሪያ ሰፋ ያሉ ውይይቶች ተካሂደዋል። በዕለቱ ሁለት ምሁራን በዚሁ ዙሪያ የጥናት ወረቀቶቻቸውን አቅርበዋል። በመጀመሪያ ጥናታቸውን ያቀረቡት በገጠር ልማትና በመሬት ይዞታ ጉዳዮች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Jun-2016
ለቻይና ኢኮኖሚ እድገት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ካበረከቱት የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ዘርፎች መካከል አንደኛው የብረት ምርቷ ነው። ይሁንና ቀደም ሲል በቻይና የነበረው ከፍተኛ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ እድገትና መስፋፋት የእድገት ጫፉ ላይ ደርሶ ባለበት መቆም ግድ ሀኖበታል። ከዚያም ባለፈ ኢንዱስትሪው በከፍተኛ ደረጃ የመቀዛቀዝ ሁኔታም ይታይበታል። በዚህ ረገድ ከፍተኛ የአገር ውስጥ የገበያ ፍላጎት መውረድ የታየበት የኮንስትራክሽን ዋነኛ ግብአት የሆነው የፌሮ ብረት ሲሆን ይህንንም ችግር ለመፍታት ቻይና ከፍተኛ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Jun-2016
የደቡብ አፍሪካ ፓርላማ ሰሞኑን ባስተላለፈው ወሳኔ መንግስት ከነጭ ገበሬዎች መሬት በግዴታ እንዲገዛ ወስኗል። በደቡብ አፍሪካ በርካታ ነጭ ገበሬዎች የሰፋፊ መሬት ባለቤት ሲሆኑ፤ በርካታ ጥቁሮች ግን መሬት አልባ ናቸው። ይህንን የአፓርታይድ ዘመን መድሎ ለማስተካከል የኔልሰን ማንዴላን መንግስት ጨምሮ እስከ ጃኮብ ዙማ ድረስ ይህ ነው የሚባል አመርቂ መፍትሄን ሳይዘይዱ ቆይተዋል። እስከ ዛሬ በተሄደበት እርምጃ በዕቅድ ከተያዘው ውስጥ ማሳካት የተቻለው አስር በመቶው ብቻ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-May-2016
ሰዓሊ ናይዝጊ ተወልደ “ናይዝጊ ለመሳል የተፈጠረ ሰው ነው” ይለዋል የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የስነ- ጥበብ ዲዛይን ትምህርት ቤት የስነ-ጥበብ ረዳት ፕሮፌሰሩ በቀለ መኮንን ስለወጣቱ ሰዓሊ ናይዝጊ ተወልደ በሚያትተው ፅሑፉ። ከዚህም አልፎ ከእርሱ በላይ በሆነ ምክንያት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የአለ ስነ-ጥበብ ት/ቤት ቢባረርም ትጉህ ሰራተኛ ሆኖ ራሱን በአሳር አስተምሯል ይለናል። . . . ስለስራዎቹም ምስክርነቱን ሲሰጥ፣ “የናይዝጊ አይኖች ከመልከዓምድር ፀጥታ እስከመሸታ ቤት ረብሻ፤...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-May-2016
በቡራዩ ከተማ ባለሶስት ኮከብ ሆቴል ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ባሳለፍነው ቅዳሜ ግንቦት 13 ቀን 2008 ዓ.ም የተመረቀው ዘቢደር ኢንተርናሽናል ሆቴል፤ በ2002 ዓ.ም ግንባታውን የጀመረ መሆኑንም ባለቤቱ አቶ ደሳለኝ ከርሴ ተናግረዋል። ይህ በአቶ ደሳለኝና ቤተሰቦቻቸው የተገነባው ሆቴል የቡራዩ ከተማ አስተዳደር በፈቀደው 1500 ካሬ ሜትር ላይ የቆመ ሲሆን፤ አጠቃላይ ወጪውም ከ65 ሚሊዮን ብር በላይ እንደሚደርስ የሆቴሉ ስራ አስኪያጅ አቶ ዮናስ ኃይሉ በምረቃው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-May-2016
አቶ ገብረየሱስ ኢጋታ የጊፍት ግሩፕ ኩባንያ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጊፍት ሪል እስቴት ኃላፊነቱ የግል ማህበር እያስገነባቸው ካሉት የመኖሪያ ቤት መንደሮች መካከል አንዱ የሆነውና በሲኤምሲ አካባቢ የሚገኘውን ግንባታ አጠናቆ ባለፈው ቅዳሜ ለነዋሪዎች አስረክቧል። እነዚሁ የተመረቁት ቤቶች በአጠቃላይ በ16 ሺህ 4 መቶ ስኩዌር ሜትር ላይ ያረፉና 22 ቪላዎችን ጭምር ያከተቱ ናቸው። የአሁኖቹ ቤቶቹ መጠናቀቃቸውና ለደንበኞች መተላለፋቸው ኩባንያው እስከአሁን ለደንበኞቹ ያስተላለፋቸውን ቤቶች ቁጥር ወደ 202...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-May-2016
ሰሞኑን በአዲስ በተካሄደው የኢጋድ ነጋዴ ሴቶች ስብሰባ ኢትዮጵያ በመቀመጫነት የተመረጠች ሲሆን፤ የኢትዮጵያ ነጋዴ ሴቶች ማህበር ፕሬዝዳንት ወይዘሮ እንግዳዬ እሸቴ ደግሞ የዚሁ የኢጋድ ነጋዴ ሴቶች ማህበር ፕሬዝዳንት ሆነው እንዲያፈለግሉ ተመርጠዋል። በዚሁ በአዲስ አበባው በተካሄደው የማህበሩ መስራች ስብሰባ ኬኒያ ፀሀፊ ሆና ስትመረጥ ሱዳን ደግሞ በገንዘብ ያዥነት የተመረጠች መሆኗን ወይዘሮ እንግዳዬ በሰጡን መረጃ አስታውቀዋል። እንደ ወይዘሮ እንግዳዬ ገለፃ ከኢጋድ ነጋዴ ሴቶች አባል አገራት ጋር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-May-2016
በኢትዮጵያ ከፍተኛ እድገት ከሚታይባቸው ዘርፎች መካከል የግንባር ቀደምትነቱን ስፍራ የሚይዘው የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ነው። ዘርፉ በየአመቱ ከ11 በመቶ በላይ እድገትን ያስመዘግባል። በእርግጥ በመሰረተ ልማትና በሌሎች ግንባታዎቹ የመንግስት ድርሻ ሰፊ ቢሆንም የሀገር ውስጡ ባለሀብት በተለይም በህንፃ ግንባታ እያሳየ ያለው እንቅስቃሴ በቀላሉ የሚታይ አይደለም። በእርግጥ መንግስት በኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ግድቦች ግንባታ፣ በቤቶች ልማት፣ በኢንዱስትሪ መንደሮች ግንባታ በስታዲየሞችና እስፖርት ማዘውተሪያዎች ስራና፣ በመንገድና ባቡር መሰረተ ልማቶች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-May-2016
የአንድ እቃ የጉምሩክ ዋጋ የሚወሰነው አስመጪዎች እቃውን ገዛን ባሉበት ዋጋ አማካኝነት ነው። ይሁንና የጉምሩክ የክፍያ መጠንን ለማሳነስ በማሰብ ኢትዮጵያን ጨምሮ በበርካታ ታዳጊ ሀገራት አስመጪዎች ለሚመለከተው አካል ትክክለኛ የዋጋ መረጃን የማያቀርቡበት ሁኔታ አለ። የጉምሩክ ዋጋ ስሌት የሚሰራው የገቢ እቃዎች የተገዙበትን ትክክለኛ ዋጋ ታሳቢ በማድረግ ነው። ሆኖም የገቢ እቃዎች ዋጋ ከተገዙበት በታች ወርዶ በሚቀርብበት ወቅት የጉምሩክ ዋጋውም በዚያው መጠን የሚወርዱበት ሁኔታ አለ። ይህም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-May-2016
በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኢምባሲ በብሄራዊ ቤተመፃህፍትና ቤተመዛግብት ኢጀንሲ ውስጥ በከፍተኛ ቴክኖሎጂ የተደራጀ አንድ ዘመናዊ ማዕከል ከፈተ። ይኸው ማዕከል ሰኞ ግንቦት 1 ቀን 2008 ዓ.ም በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ፓትሪሺያ ሃስላክ እና የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትሯ ኢኒጂነር አይሻ መሃመድ አማካኝነት ተመርቋል። ይህ ማዕከል ከፋሽስት ወረራ በኋላ የኢትዮጵያን ጦር በዘመናዊ መልክ ለማደራጀት በነበረው ሂደት የሀገሪቱን አየር ሀይል በማደራጀቱ ረገድ ሰፊ ሙያዊ ስልጠናና ድጋፍ ሲያደርጉ በነበሩት አሜሪካዊ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-May-2016
የናይጄሪያ መንግስት በነዳጅ የችርቻሮ ምርቶች ላይ የሚያደርገውን ቁጥጥር በማንሳት ዘርፉ በነፃ ገበያ እንዲመራ መወሰኑን አስታውቋል። ዘገባውን ያሰራጨው ኦል አፍሪካን ዶት ኮም እንዳመለከተው ከሆነ መንግስት ወደዚህ ድምዳሜ የደረሰው በሀገሪቱ በተለይ በችርቻሮ የነዳጅ ገበያ ላይ ከሚታየው ስርጭት ጋር በተያያዘ የሚታየውን ችግር ለመፍታት በማሰብ ነው። በናይጄሪያ ነዳጅ በማከፋፈሉና ስርጭት ሂደቱ ላይ ከፍተኛ የሆነ ሙስና የሚታይ መሆኑን መረጃዎች የሚያመለክቱ ሲሆን ከዚሁ ጋር በተያያዘም ነዳጅ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-May-2016
የበልጉ ዝናብ በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ መሄዱን ተከትሎ ለጎርፍ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የጎርፍ አደጋዎች እየተከሰቱ ነው። በቅርቡ በሶማሌ ክልል እንደዚሁም በድሬዳዋ ከተማ በተከሰተው ተከታታይ የጎርፍ አደጋ በሰው ህይወትና በንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል። በቀጣይም የዝናቡ ሁኔታ እየጨመረ የሚሄድ መሆኑን የብሄራዊ ሜትሮዎሎጂ ኤጀንሲ ትንበያ አመልክቷል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ የተፋሰስ ከፍተኛ ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቶ ባለድርሻ አካላትን በሰፊው አወያይቷል። የዚህ ምክርቤት አባላት ከሆኑት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-May-2016
በኬኒያ ናይሮቢ የፈረሰውን ባለስድስት ፎቅ ህንፃ ተከትሎ በርካታ ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል። እስከ አሁን ድረስ 16 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉ ታውቋል። ከዚሁ ጋር በተያያዘም የህንፃው ባለቤት የሆኑት ሁለት በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደርጎ ምርመራ ሲደረግባቸው ቆይቷል። ወንድማማቾች ንብረቱን አሁን በህይወት ከሌሉት አባታቸው የወረሱት መሆኑ ታውቋል። እንደ ደይሊ ኔሽን ዘገባ ፖሊስ የምርመራ ስራውን ያጠናቀቀ ሲሆን በቀጣይም የምርመራ ውጤቱን ወደ አቃቤ ህግ በመላክ ክሱ ለማስጀመር ዝግጅቱ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-May-2016
በግብፅ ኢኮኖሚ ውስጥ ከፍተኛ ገንዘብ እያፈሰሰች ያለችው ሳዑዲ አረቢያ በአሁኑ ሰዓት አድማሷን ወደ ሱዳን ጭምር እያሰፋች ነው። ሁለቱ ሀገራት የሚለያዩት በቀይ ባህር ወሽመጥ ሲሆን በቅርቡም በተደረሰ የሁለትዮሽ መግባባት በቀይ ባህር የሚገኘውን ሰፊ የማዕድን ክምችት በጋራ አውጥተው ለመጠቀም አንዳንድ እንቅስቃሴዎችን የጀመሩ መሆናቸውን የሱዳን ትሪብዩን ዘገባ አመልክቷል። የባህሩን ጠጣር ማዕድን ለመጠቀም ከፍተኛ የሆነው የገንዘብ ኢንቬስትመንት የሚጠበቀው ከሳዑዲ አረቢያ ነው። የሱዳን ጂኦሎጂ ጥናት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Mon-02-May-2016
የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢኒስቲትዩት በአዳማ ከተማ ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ አካሄዷል። በዚሁ ውይይት ላይ የባለድርሻ አካላት ፎረም ምሰረታ ረቂቅ ሰነድ ላይ ውይይት ተካሂዷል። ዩኒቨርስቲዎች የቴክኒክና ሙያ ተቋማት፣ የክልል የውሃ ቢሮዎች ተሳታፊዎች ነበሩ። ረቂቅ ሰነዱንም በውይይት ዳብሮ የጋራ የስምምነት ሰነድ የሚሆንበት ሁኔታ ይኖራል ተብሏል። ከዚህም በተጨማሪ በዘርፉ ባሉ ችግሮች የባለድርሻ አካላቱ ሰፋ ያለ ውይይቶችን አካሂደዋል። በውይይቱ ላይ ከተነሱት ርዕሰ ጉዳዮች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Mon-02-May-2016
ሳዑዲ አረቢያ የነዳጅ ጥገኝቷን በከፍተኛ ደረጃ የሚቀንስ አዲስ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕላን ይፋ አደረገች። ሳዑዲ የአለም አቀፉን የዳጅ ዋጋ ማሽቆልቆሉን ተከትሎ ከፍተኛ የገቢ መቀነስ ካጋጠማቸው የነዳጅ አምራች ሀገራት መካከል ግንባር ቀደሟ ስትሆን፤ ከዚሁ ጋር በተያያዘ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማካሄድ ሰፊ ጥናት ስታደርግ የቆየች መሆኗን የሮይተርስ ዘገባ ያመለክታል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ ጥናት ሲደረግበት የቆየውን አዲሱን የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፓኬጅ የንጉሳውያኑ ቤተሰብ ከፍተኛ ባለስልጣናት ሰኞ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Mon-02-May-2016
የአለማችንን የአየር ለውጥ እየከፋ መሄድ ተከትሎ ቀጣይ የመሻሻያ እርምጃዎችን ለመውሰድ ሀገራት በፓሪስ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ ቻይና ወደ ተግባራዊ ስራ ምግባቷን አስታውቃለች። እንደ ኒዮው ዮርክ ታይምስ ዘገባ ከሆነ የቻይና መንግስት በድንጋይ ከሰል በሚሰሩ የሀይል ማመንጫዎች የደህንነት ቁጥጥር ማድረግ ጀምሯል። የድንጋይ ከሰል የሀይል ማመንጫዎች ከፍተኛ የሆነ የአየር ብክለትን የሚያስከትሉ ሲሆን ቻይና ለአነስተኛ የኃይል ማመንጫዎች በብዛት የምትጠቀመው ይሄንኑ የከሰል ሀይል ማመንጫዎችን ነው። ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Apr-2016
በኢትዮጵያ ያለውን የፋይናንስ ስርዓት አለም አሁን ወደ ደረሰበት ደረጃ ከፍ ለማድረግ የተለያዩ ስራዎች በመሰራት ላይ ናቸው። በዚሁ ዙሪያ የተለያዩ አለም አቀፍ አማካሪዎች ከኢትዮጵያ መንግስትና በሀገሪቱ ካሉ የፋይናንስ ተቋማት ጋር በጋራ በመስራት ላይ ናቸው። ከእነዚህ አማካሪና አጥኚ ኩባንያዎች መካከል አንዱ የሆነው ኢንተርፕራይዝ ፓርትነርስ የተባለ አለም አቀፍ ኩባንያ ያለውን የተለያዩ አለም አቀፍ ተሞክሮዎችን በማጥናት ለኢትዮጵያ ይበጃታል ያለውን ባለፈው አርብ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Apr-2016
የፕሬዘደንት አብዱል ፈታህ አልሲሲን ወደ ስልጣን መምጣት ተከትሎ ግብፅ ከፍተኛ የጦር መሳሪያ ሸመታን እያካሄደች ሲሆን ቀደም ሲል ከአሜሪካ ስታገኘው የነበረው ከፍተኛ የሆነ የመሳሪያ አቅርቦት በተፈለገው መጠን መሄድ ባለመቻሉ ፊቷን ወደ ሌሎች ሀገራት ማዞሯን ኢጂብት ዴይሊ ኒውስ ባሰራጨው ዘገባ አመልክቷል። ግብፅ ለዚሁ መሳሪያ ግዢ ፊቷን ካዞረችባቸው ሀገራት መካከል ሩስያና ፈረንሳይ በዋነኝነት ይጠቀሳሉ። የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ፍራንሰዋ ሆላንዴ በግብፅ እያደረጉት ባለው ጉብኝት አንደኛውና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Apr-2016
የዳሽን ባንክ አክስዮን ማህበር ሚያዚያ 7 ቀን 2008 ዓ.ም በሸራተን አዲስ ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ባንኩ ከአሜሪካን ኤክስፕረስ የገንዘብ ተቋም በጋራ በመሆን ለኢትዮጵያውያን ተጠቃሚዎች የአሜሪካን ኤክስፕረስ ጎልድ ዴቢት ካርድ እና ግሪን ዴቢት ካርድ አገልግሎትን መጀመሩን አስታውቀዋል። ይህም አገልግሎት በኢትዮጵያ የመጀመሪያው መሆኑ ታውቋል። በእለቱ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተብራራው ሁለቱን የአሜሪካን ኤክስፕረስ ጎልድ እና ግሪን ካርዶች የሚገለገሉ የባንኩ ደንበኞች ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎችን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Apr-2016
የአለማችን የፍጥነት ለውጥ ከሚጠበቀው በላይ ነው። በተለይ የዘመኑን የመረጃ አብዮት ተከተሎ የሁኔታዎች ተለዋዋጭነት(Dynamism) እጅግ ከፍተኛ ሆኗል። ይህንንም እውነታ ተከተሎ ራስን ከነባራዊ ሁኔታው ጋር ለማዛመድ በየዘርፉ የሚሰሩ ስራዎች መኖር እንዳለባቸው ጥርጥር የለውም። በአሁኑ ሰዓት ከፍተኛና ፈጣን ለውጥ ከሚታይባቸው ዘርፎች መካከል አንዱ ስርዓተ ትምህርት ነው። የአለማችን የእድገት ለውጥ እጅግ ፈጣን በሆነ ተለዋዋጭነት ሂደት ውስጥ ያለ በመሆኑ የትምህርት ስርዓቱም ይሄንን ለውጥ ታሳቢ ባደረገ መልኩ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Apr-2016
ሙስሊም ብራዘርሁድ ከስልጣን ተወግዶ ፕሬዝዳንት አልሲሲ ስልጣን መያዛቸውን ተከትሎ ሳዑዲ አረቢያ ግብፅን በገንዘብ ጡንቻዋ ቁጥጥር ስር እያስገባቻት ነው።ሳዑዲ አረቢያ ለግብፅ በእርዳታና በብድር መልክ በአጭር ጊዜ ውስጥ በርካታ ቢሊዮን ዶላር ስታፈስ የቆየች ሲሆን ከሰሞኑም የሳዑዲው ንጉስ የግብፅ ጉብኝትን ተከትሎ ይሄው ለግብፅ የሚፈሰው ቢሊዮን ዶላር ተጠናክሮ ቀጥሏል። እንደ ኢጂብት ዴይሊ ኒውስ ዘገባ ከሆነሳዑዲ የሲናይ በረሃን ዘመናዊ ግብርና ልማት እንዲኖረው፣የግብፅ የኤሌክትሪክ አቅርቦት እንዲሻሻል፣ ግብፅ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-06-Apr-2016
የህዳሴው ግድብ የተጀመረበት አምስተኛ አመት ከሰሞኑ ተከብሯል።እስከ አሁን ባለው ሁኔታም ግድቡ ሃምሳ በመቶ መጠናቀቁ ተመልክቷል። በኢትዮጵያ በኩል የግድቡ ግንባታ በቀጠለበት ሁኔታ በግብፃውያን በኩል አሁንም ድረስ የሚነሱ ስጋቶች አሉ። የሀገሪቱ ሚዲያዎች እነዚህን ስጋቶች ከፖለቲካ፣ ከኢኮኖሚ፣ ከህግና ከቴክኒክ አኳያ እየፈተሹ የየራሳቸውን ትንታኔ መስጠት ከጀመሩ ዋል አደር ብለዋል። ግብፃውያኑ ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ ግድብ እንዳትሰራ ለመከላከል በተለያየ መልኩ መሰናክሎችን ሲፈጥሩ ቆይተዋል። የመጀመሪያው በሀገሪቱ የውስጥ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Mar-2016
ኢትዮ ቴሌኮም በ2008 ግማሽ የበጀት ዓመት አፈፃፀሙን ከሰሞኑ ይፋ አድርጓል። ኩባንያው በዚህ መንፈቅ ዓመት ከትርፍ ጀምሮ እስከ ተጨማሪ አገልግሎቶች ድረስ ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቡን አመልክቷል። ኩባንያው ከላከልን መግለጫ በተጨማሪ የኩባንያውን ኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ኦፊሰር አቶ አብዱራሂም አህመድን አግኝተን በአንዳንድ ጉዳዮች ላይ አነጋግረናቸው አጠቃላይ ሀሳቡን በተወሰነ ደረጃ አዳብረነዋል። ኩባንያው በዚህ ዓመት ሁለት መሰረታዊ ስራዎችን ሰርቷል። በአንድ መልኩ አዳዲስ አገልግሎቶችን ለደንበኞች ማቅረብ ሲሆን በሌላ መልኩ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Mar-2016
ሁዋዌ እና ቴክኖ ብሬይን የጋራ የስልጠና ፕሮግራምን ለማካሄድ ስምምነት አደረጉ። ስምምነቱ ባለፈው ሀሙስ በኢሊሌ ሆቴል በተካሄደ የፊርማ ስነስርዐት ይፋ የሆነ ሲሆን በዚህም መሰረት ቴክኖ ብሬን በህዋዌ የስልጠና የደረጃ መስፈርት የኩባንያውን ሰራተኞች በተለያዩ የሙያ ዘርፎች የሚያሰልጥን ይሆናል። ከዚህም በተጨማሪ በሁዋዌ የስልጠና መረጃና መስፈርት ሌሎች በግል መሰልጠን የሚፈልጉ ተማሪዎችንም የሚያሰለጥን መሆኑን በእለቱ ከተደረገው ገለፃ መረዳት ተችሏል። ቴክኖ ብሬይን ስልጠናውን የሚሰጠው በኔትወርኪንግ፣ በሰኪዩሪቲ፣ በቪዲዮ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Mar-2016
የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር ባሳለፍነው ክረምት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ባለፈው አርብ አስመረቀ። ማህበሩ በዘረፉ ያሉትን የአባላቱን አቅም ለመገንባት የተለያዩ ስራዎችን እየሰራ ሲሆን በስልጠና አቅም ግንባታ ዙሪያም በተለያዩ ዘርፎች የሰለጠኑት ተማሪዎች ባለፈው አርብ በሳሮማርያ ሆቴል በተካሄደ ስነስርአት ሰርተፍኬት አግኝተዋል። ተማሪዎቹ ስልጠና የወሰዱባቸው የሙያ ዘርፎች የኮንስትራክሽን ኩባንያ ማኔጅመንት፣ የኮንስትራክሽን ኮንትራት አስተዳደር፣ የኮንስትራክሽን ፕሮጀክትና ሳይት ማኔጅመንት፣ ሊደርሽፕና ቢዝነስ ማኔጅመነት እንደዚሁም ፕላኒግ ሶፍትዌር መሆናቸውን የማህበሩ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Mar-2016
የቱርክን ቀጥተኛ የኢንቬስትመንት በማስተናገድ ከአፍሪካ ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ደረጃ የያዘች መሆኗን ሱዳን ትሪብዩን ድረገፅ ሰሞኑን ባሰራጨው ዘገባ አመልክቷል። በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር የሆኑትን ፋቲህ ኡልኡሶይን ዋቢ ያደረገው ይኸው ዘገባ፤ ቱርካውያን በመላ አፍሪካ ካፈሰሱት አጠቃላይ ቀጥተኛ ኢንቬስትመንት ውስጥ ወደ ግማሽ የሚጠጋውን ድርሻ የያዘችው ኢትዮጵያ ናት። እንደዘገባው ከሆነ ቱርካውያን በአፍሪካ ያስመዘገቡት አጠቃላይ የኢንቬስትመንት መዋዕለ ነዋይ መጠን 6 ቢሊዮን ዶላር ሲሆን ከዚህም ውስጥ የኢትዮጵያ ድርሻ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Mar-2016
ግብፅ በሲናይ በረሃ ዘርፈ ብዙ ልማቶችን ማከናወን እንድትችል ሳዑውዲ አረቢያ የአንድ ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ፈንድ ፈቀደች። ለዚሁ ለአካባቢው ዘርፈ ብዙ ልማት የሚያገለግለውን የፈንድ ስምምነት በፊርማቸው ያፀደቁት በግብፅ የዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትሩ ሳሃር ናስር ናቸው። የሚለቀቀው ከፍተኛ ፈንድ በሲናይ በረሃ የግብርና ልማትን ለአካባቢው ነዋሪዎች የቤት ግንባታንና ሌሎች ልማቶችን ለማካሄድ ነው። የሲናይ ግዛት አይ ኤስ አይ ኤስን ጨምሮ ሌሎች እስላማዊ ታጣቂ ኃይሎች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Mar-2016
ከኤል ኒኖ የአየር ለውጥ ጋር በተያያዘ የተከሰተው ድርቅ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል። የድርቁ ሁኔታ በዜጎች ላይ የከፋ ጉዳት እንዳያደርስ መንግስት አሁንም ቢሆን የድረሱልኝ ጥሪ በማቅረብ ላይ ነው። 10 ነጥብ 2 ሚሊዮን ወይንም ከጠቅላላው ህዝብ ውስጥ አንድ አስረኛ የሚሆነው ህዝብ በከፋ የረሃብ አደጋ ውስጥ ነው። የኢትዮጵያ መንግስት የተረጂው ቁጥር አሁን ባለበት ደረጃ ባልጨመረበት ሁኔታ ለምግብ እህል አቅርቦት እስከ 380 ሚሊዮን ዶላር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Mar-2016
በዱባይ የምግብ ኤግዚብሽን ለመሳተፍ የሄዱት የኢትዮጵያ ስጋ አምራችና ላኪዎች ማህበር ተወካዮች በዚያው በዱባይ እንዳሉ በፖሊስ ፓስፖርታቸው በመነጠቁ ሃገራቸው መመለስ የማይችሉበት ሁኔታ ከተፈጠረ በርካታ ቀናት ተቆጥሯል። ኤግዚብሽኑ የካቲት 17 ቀን 2008 ዓ.ም የተጠናቀቀ ቢሆንም፤ ኢትዮጵያውኑ እስከ ዛሬም ድረስ መፍትሄ ማግኘት አልቻሉም። ከዚሁ ጋር በተያያዘ አጠቃላይ ሂደቱ ምን እንደሚመስል የስጋ አምራችና ላኪዎች ማህበር ከኢትዮጵያ ሥጋና ወተት ላኪዎች ማህበር ጋር በጋራ በመሆን ከሰሞኑ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Mar-2016
የአረብ ሊግ አሜሪካ በሱዳን ላይ የጣለችውን ማዕቀብ እንድታነሳ ግፊት እያደረገ ነው። ዘገባውን ያሰራጨው ሱዳን ትሪብዩን ድረገፅ፤በያዝነው ሳምንት መደበኛ ስብሰባውን ያካሄደው የአረብ ሊግ ምክር ቤት አሜሪካ በሱዳን ላይ የጣለችውን ማዕቀብ በተመለከተ በአጀንዳነት አንስቶ በሰፊው የተወያየ ሲሆን በማዕቀቡ የተጎዳው የሱዳን ኢኮኖሚ ማገገም እንዲችል ከአሜሪካ ማዕቀብ መነሳት ባሻገር አለም አቀፍ ድጋፍ ሰጪ አካላት ለሱዳን የገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርጉ እንደዚሁም የብድር ስረዛም እንዲያካሂዱ የተቻላቸውን ጥረት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Mar-2016
መንግስት በኢትዮጵያ መጠነ ሰፊ ድርቅ መከሰቱን ከገለፀበት ወቅት ጀምሮ የተለያዩ እርዳታ ሰጪ አካላት እገዛ እንዲያደርጉለት ጥሪ ማቅረብ ከጀመረ ዋል አደር ብሏል። ለእርዳታ ጥያቄው ምላሽ በመስጠቱ ረገድ አለም አቀፉ ማህበረሰብ የሰጠው ምላሽ ያን ያህል በመሆኑ መንግስት በግሉ የተወሰነ እርዳታ ለማቅረብ ተገዶ ቆይቷል። በመንግስት በኩል ያለው እርዳታን የማቅረብ አቅም ውስን መሆንና የችግሩ ስፋትና የእርዳታ አቅርቦት ጊዜው ሰፊ መሆን የሌሎች አካላትን የረድኤት ጣልቃ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Mar-2016
በነዳጅ ኤክስፖርት ስራ ሃብታቸውን የገነቡት ኢራናዊው ቢሊየነር ባባክ ዛናጃኒ ከፍተኛ የነዳጅ ሃብትን ለውጪ ገበያ ቢያቀርቡም የተገኘውን የውጪ ምንዛሪ የገንዘብ መጠን በዚያው በውጪ ባንክ እንዲቀር አድርዋል በሚል በቁጥጥር ስር ውለው የፍርድ ሂደታቸውን ሲከታተሉ ቆይተዋል። እሁድ እለት ያስቻለው የኢራን ችሎት በቢሊየነሩ ላይ የሞት ፍርድ ማስተላለፉን ያስታወቀ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ ተጭበረበረ የተባለው ገንዘብ ለመንግስት ገቢ እንዲሆንና የዚሁም ሲሶ የገንዘብ መጠን በቅጣት መልክ ገቢ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Mar-2016
በአለም አቀፉ የመዳብ ዋጋ መውረድ ምክንያት የዛምቢያ ኢኮኖሚ ማገገም አልቻለም። ከ2015 ጀምሮ ከፍተኛ ውጣ ውረድ የገጠመው የዛምቢያ ኢኮኖሚ በአሁኑ ሰአት የውጪ የፋይናስ ጣልቃ ገብነትን የሚጠይቅ ሆኗል። በካናዳና በሰዊዘርላንድ የሚገኙ ግዙፍ መዳብ አውጪ ኩባንያዎችን ለአመታት ያስተናገደቸው ዛምቢያ፤ በበርካታ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች እየተወቀሰች ያለችው ለረዥም አመታት የኤክስፖርት መሰረቷን በመዳብ ሃብት ላይ ብቻ አደላድላ መቀመጧ ነው። የመዳብ ምርት የዛምቢያን አጠቃላይ የኤክስፖርት መጠን ሰባ በመቶውን የያዘ መሆኑን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-02-Mar-2016
በአዲስ አበባ ታክሲ አሽከርካሪዎች የተደረገው የስራ መቆም አድማ የታክሲ እንቀስቃሴን ረገብ አድርጎት ሰንብቷል። የአሽከርካሪዎች የስራ ማቆም አድማ መንስኤ ከሰሞኑ ወደ ስራ የገባው የአዲስ አበባ ከተማ የትራፊክ ህግ ነው። ህጉ የመንገድ ትራንስፖርት ትራፊክን ለመቆጣጠር በ2003 በሚኒስትሮች ምክርቤት የወጣ ደንብ ሲሆን ቀስ በቀስም ክልሎች ወደ ትግበራው እየገቡ ይገኛሉ። እስካሁን ድረስ በአማራ፣ በትግራይና በደቡብ ክልል በስራ ላይ ዋለ ሲሆን በቅርቡ በአዲስ አበባ ለመተግበር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-02-Mar-2016
ሃምሳኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ሲያከብር የሰነበተው የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢኒሲትዩት ባለፈው እሁድ ባከሄደው የመዝጊያ በዓል ዝግጅቱን አጠናቋል። የምርምር ኢኒስቲትዩቱ የበአሉን ዝግጅት ያጠናቀቀው በኢሲኤ አዳረሽ በተካሄደው ስነ ስርዐት ሲሆን በዝግጅቱም ላይ ፕሬዝዳንት ሙላቱ ተሾመን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ተገኝተዋል። በእለቱም በድርጅቱ ታሪክ በአመራር ቦታ እንደዚሁም በምርምር ስራ ረዥም ዓመታትን ያሳለፉ ባለሙያዎች የእውቅና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። ቀደም ብሎም በርካታ ተሳታፊዎች የጎበኙት ኤግዚብሽንንም ጉርድ ሾላ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-02-Mar-2016
የግብፅን ኢኮኖሚ ለማረጋጋት ሳዑዲ ከፍተኛ የሆነ ድጋፍ እያደረገች መሆኗን የተለያዩ ዘገባዎች አመልክተዋል። የአረብ አብዮትን ተከትሎ ኢኮኖሚዋ በተፈለገው መጠን መረጋጋት ያልቻለው ግብፅ፤ በተለይ የውጪ ቀጥተኛ ኢንቬስትመንትን በመሳቡ ረገድ ብዙ ስትሰራ ብትቆይም ያን ያህል በቂ ምላሽ ሊገኝበት አልቻለም። የሳዑዲ ፕሬስ እንደዘገበው በግብፅ የሳዑዲ ባለሃብቶች የመዋዕለ ነዋይ ፍሰት ከ30 ቢሊዮን የሳዑዲ ሪያል በላይ ከፍ እንዲል በሃገሪቱ ንጉስ ቀጥተኛ ትዕዛዝ ተሰጥቶበታል። ይህም የገንዘብ መጠን 8...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Feb-2016
በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው በኢኮኖሚው ውስጥ ያለው ድርሻ ከፍተኛ ነው። በመንግስት በኩል ከሚከናወኑት የመንገዶች፣ የግድቦች፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ግንባታ በተጨማሪ በግሉ ዘርፍ እየተካሄደ ያለው የህንፃ ግንባታም በቀላሉ የሚታይ አይደለም። ዘርፉ እያሳየው ያለው እድገት እንደተጠበቀ ሆኖ በበርካታ ችግሮችም የተበተበ ነው። የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ከሰሞኑ 5 መቶ የሚሆኑ ተቋራጮችንና ሌሎች በዘርፉ የተሰማሩ ኩባንያዎችን ፈቃድ አግዷል። ቀደም ብሎ ሲደረግ በነበረው ማጣራት በርካታ ፈቃድ አውጥተው በግንባታ ስራ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Feb-2016
በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው በኢኮኖሚው ውስጥ ያለው ድርሻ ከፍተኛ ነው። በመንግስት በኩል ከሚከናወኑት የመንገዶች፣ የግድቦች፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ግንባታ በተጨማሪ በግሉ ዘርፍ እየተካሄደ ያለው የህንፃ ግንባታም በቀላሉ የሚታይ አይደለም። ዘርፉ እያሳየው ያለው እድገት እንደተጠበቀ ሆኖ በበርካታ ችግሮችም የተበተበ ነው። የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ከሰሞኑ 5 መቶ የሚሆኑ ተቋራጮችንና ሌሎች በዘርፉ የተሰማሩ ኩባንያዎችን ፈቃድ አግዷል። ቀደም ብሎ ሲደረግ በነበረው ማጣራት በርካታ ፈቃድ አውጥተው በግንባታ ስራ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Feb-2016
ኢትዮጵያ የአለም አቀፉን የእቃ ማስተላለፍና የመርከብ ወኪሎችን ኮንፍረንስ ልታስተናግድ መሆኑን የኢትዮጵያ ፍሬት ፎርዋርዲን ኤንድ ሺፒግ ኤጀንትስ ማህበር አስታወቀ፡፡ኮንፍረንሱ ከግንቦት 11 እስከ 14 ድረስ በአዲስ አበባ የሚካሄድ መሆኑ ታውቋል፡፡ የማህበሩ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሳላሃዲን ከሊፋ በሰጡን ማብራሪያ ኢትዮጵያ ይሄንን ኮንፍንስ ለማዘጋጀት ጠንከር ያለ ውድድር ያደረገች ሲሆን ከስድስት ወር በፊት በተሰጠው ውሳኔ ኢትዮጵያ በአለም አቀፉ የእቃ አስተላላፊዎች ማህበር የአፍሪካ ክልልና የመካከለኛው ምስራቅን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Feb-2016
በኢትዮጵያ ገቢያ ውስጥ በስፋት ያልተለመደውን የሰሊጥ ቅቤ (ጣሂና ቅቤ) ማምረት መጀመሩን የሻዛ የዘይትና የቅባት ምግቦች ፋብሪካ ባለቤትና ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሁሴን ሰይድ ተቋማቸውን ለጋዜጠኞች ባስጎበኙበት ወቅት ተናገሩ። በአራት ሚሊዮን ብር የተቋቋመውና ለአካባቢው ወጣቶች የስራ ዕድል ፈጥሯል የተባለለት ይህ ፋብሪካ በዱከም ከተማ አካባቢ ተገንብቷል። በውስጡ የእህል ማከማቻና የምግብ ዘይት ማቀነባበሪያ ማሽኖች ያሉት ፋብሪካው በውጪ ምንዛሬ ይገባ የነበረውን የተቀነባበረ የሰሊጥ ምርት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Feb-2016
የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንሲቲትዩት የተመሰረተበትን የወርቅ ኢዩቤልዩ በዓሉን በማክበር ላይ ነው። ከዚሁ ጋር በተያያዘ ባለፈው አርብ ዕለት በሂልተን ሆቴል መግለጫ የሰጡት የኢንሲቲትዩቱ አመራሮችና ባለሙያዎች የምርምር ኢንሲቲትዩቱ ባለፉት ሃምሳ ዓመታትን ለሀገሪቱ ምርታማነት ያበረከታቸውን አስተዋፅዖዎች በዝርዝር አስረድተዋል። ባለፉት ተከታታይ ዓመታት ሀገሪቱ ምርታማነት በከፍተኛ ደረጃ ማደጉን ያመለከቱት ባለሙያዎቹ፤ ለእዚህም የምርት እድገት በዋነኛነት የተጠቀሱት ምክንያቶች የግብርና ቴክኖሎጂን ተግባራዊ ማድረግና የምርት ግብዓትን ማሳደግ ነው። ለምርታማነቱ እድገት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Feb-2016
ብዙም ወደፊት ያልገፋ የሁለትዮሽ የንግድ ያላቸው ኢትዮጵያና ኬኒያ የንግድ ግንኙነታቸውን ለማሻሻል በ2012 የመግባቢያ ስምምነት የተፈራረሙ ሲሆን፤ ስምምነቱንም ተግባራዊ ለማድረግ ከሰሞኑ አንዳንድ እንቅስቃሴዎች መጀመራቸውን የኬኒያው ዘ ስታር ገዜጣ አመልክቷል። የሁለቱ ሀገራት ተወካዮች ባለፈው ማክሰኞ በናይሮቢ የተገናኙ መሆኑን ያመለከተው ይሄው ዘገባ፤ ሁለቱ ሀገራት ቀደም ሲል የደረሱበትን ስምምነት ተግባራዊ የማድረጉን ጉዳይ የኬኒያ አምራች ኩባንያዎች በጉጉት እየጠበቁት መሆኑን ዘገባው ጨምሮ አመልክቷል። የኢትዮጵያን ገበያ ለመጠቀም ከፍተኛ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Feb-2016
የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጮች ማህበር ነገ የካቲት 10 ቀን 2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 2 ጀምሮ በሸራተን አዲስ ጠቅላላ ጉባኤውን የሚያካሂድ መሆኑን ማህበሩ ለዝግጅት ክፍላችን ባደረሰን ጥቆማ አመልክቷል። በጉባኤው ይቀርባሉ ተብለው ከሚጠበቁት አጀንዳዎች መካከልም የማህበሩን ዓመታዊ ሪፖርት ማድመጥ.፣ በተሻሻለው የማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ ላይ ተወያይቶ ማፅደቅ፣ የስነ ምግባር መመሪያውን ተወያይቶ ማፅደቅና የሚሉት ይገኙበታል።
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Feb-2016
በኢትዮጵያ በተለያዩ ጊዜያት ከፍተኛ የምርት መቀነስ ከሚያጋጥማቸው የምግብ አትክልቶች ውስጥ አንዱ ቲማቲም ነው። ይህም በመሆኑ ቲማቲም የተረጋጋ የገበያ ሁኔታ አይታይበትም። ቲማቲም ደርሶ ወደ ገበያ ከመግባቱ በፊት በተለያዩ በሽታዎች በሚጠቃበት ወቅት በቂ የሆነ የምርት አቅርቦት ስለማይኖር የዋጋው ሁኔታ በከፍተኛ ደረጃ ሲንር ይታያል። ይህ ሁኔታ በርካታ ገበሬዎችና ነጋዴዎች ከቲማቲም የእርሻ ስራና ንግድ እንዲወጡ ያደረገባቸው የተለያዩ አጋጣሚዎች አሉ። ከሰሞኑ በዚሁ ዙሪያ ውጤታማ የምርምር ደረጃ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Feb-2016
በዓለም አቀፉ የነዳጅ ዋጋ መውረድ ክፉኛ የተጎዳው የደች ኩባንያው ሼል አስር ሺህ ሰራተኞችን ሊቀነስ መሆኑን ኦል አፍሪካን ዶት ኮም ሰሞኑን ባሰራጨው ዘገባ አመልክቷል። በዚሁ ዙሪያ ማብራሪያ የሰጡት የኩባንያው ሲኢኦ ቤን ቫን ቢዩርዴን ኩባንያው የመዋቅር ለውጥ ሲያደርግ የቆየ መሆኑን አመልክተው አሁን በሰራተኛ ቅነሳ ረገድ ሊወሰድ የታቀደው እርምጃም የዚሁ የመዋቅር ማስተካከከያ አካል መሆኑን አመልክተዋል። ሼል በአሁኑ ሰዓት እየወሰዳቸው ያሉት የማስተካከያ እርምጃዎች 12...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Feb-2016
· ሰባት ሚሊዮን አህዮች አሉ ዶንኪ ሳንኩቻሪ ይባላል። በአለም አቀፍ ደረጃ በአህዮችና በቅሎዎች ደህንነት ላይ የሚሰራ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ሲሆን በኢትዮጵያም በስራ ላይ ይገኛል። በቅርቡ በእንሰሳትና በእነስሳት ተዋፅኦ ዙሪያ በሚሊኒየም አዳራሽ በተካሄደው ኤግዚብሺን ላይ ድርጅቱ አንዱ ተሳታፊ ስለነበር ትኩረታችንን ስቦት ስለሁኔታው የህዝብ ግንኙነት ሀላፊውን አቶ አንተነህ ተሾመን አነጋግረናቸዋል። ይህ በአህያ ዙሪያ የሚሰራ ድርጅት ኤልሳቤት ሴቪድሰን በተባለች ግለሰብ በእንግሊዝ በ1945 ዓ.ም የተቋቋመ መሆኑን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Feb-2016
የውጪ ባንኮች ኢትዮጵያ ውስጥ ቢገቡ በርካታ ጥቅሞች የሚገኙ መሆኑን የሚገልፁ ወገኖች የመኖራቸውን ያህል በሌላ አቅጣጫ ደግሞ የውጪ ባንክ ኢንቬስትመንት የራሱ የሆነ ጉዳቶች የሚኖሩት መሆኑን የሚያመለክቱ ወገኖችም አሉ። ድጋፋቸውን ከሚገልፁት ወገኖች መካከል የአንዳንዶቹ ሃሳቦች የውጪ ባንኮች ሀገር ውስጥ ገብተው እንዲሰሩ ቢደረግ የራሳቸውን የውጪ ካፒታል ሀገር ውስጥ ይዘው የሚገቡበት ሁኔታ ስለሚኖር በሀገር ውስጥ አዲስ ካፒታል እንዲፈጠር ያደርጋሉ የሚል ነው። ኢትዮጵያ በከፍተኛ ድህነት ውስጥ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Feb-2016
በዓለም አቀፉ የነዳጅ ዋጋ ማሽቆልቆል ኢኮኖሚዋ ክፉኛ የተጎዳው ናይጄሪያ ለበጀት ጉድለት ድጎማ የሚያገለግላትን 3 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ብድር እያፈላለገች መሆኗን ብሉምበርግ ድረገፅ ባሰራጨው ዘገባ አመልክቷል። እንደ ብሉምበርግ ዘገባ ከሆነ የሀገሪቱ መንግስት ብድሩን ለማገኘት አቅዶ እየተንቀሳቀሰ ያለው ከአለም ባንክና ከአፍሪካ ልማት ባንክ ነው። የሀገሪቱ መንግስት ሁለት ሶስተኛ ወጪ በነዳጅ ገቢ ላይ የተመሰረተ ሲሆን ይሁንና በአለም አቀፍ ደረጃ የነዳጅ ዋጋ ክፉኛ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Feb-2016
ከአንድ ወር በኋላ የሚከፈተውንና የአፍሪካን የኢንቬስትመንት እድሎች በሰፋት ለማሳየት እድልን ይፈጥራል ተብሎ የሚጠበቀውን የአፍሪካ ኢንቬስትመንት ፎረም ለማስተናገድ ግብፅ ዝግጅቶቿን እያጠናቀቀች መሆኑን ዘገባውን ያሰራጨው አፍሪካን ቢዝነስ አመልክቷል። በዚህ ስብሰባ የበርካታ ሀገራት መሪዎች፣ታላላቅ ባለሀብቶችና የተለያዩ ሀገራት ከፍተኛ ባለስልጣናት የሚገኙ መሆኑን ያመለከተው ይሄው ዘገባ፤ መክፈቻውም የሚደረገው በግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ መሆኑን ዘገባው ጨምሮ አመልክቷል። የፎረሙ ዋነኛ አላማም አፍሪካን እምቅ የኢንቬስትመንትና የሀብት አቅም መሳየት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-Jan-2016
ኢንጂነር አበራ በቀለ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር ፕሬዝዳንት በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽኑ ዘርፍ በኢኮኖሚው ውስጥ ያለው ድርሻ ሰፊ ነው። የእድገት ፍጥነቱም በዚያው መጠን እየሰፋ በመሄዱ በአሁኑ ሰዓት ዘርፉ ራሱን ችሎ በሚኒሰቴር ደረጃ እንዲደራጅ ተደርጓል። የዘርፉን አጠቃላይ ሁኔታ በተመለከተ ማብራሪያ እንዲሰጡን ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር ፕሬዝዳንት፤ ኢንጂነር አበራ በቀለ ጋር ቆይታ አድርገን ላነሳልናቸው ጥያቄዎች የሰጡንን ምላሾች እንደሚከተለው አዘጋጅተን አቅርበነዋል። ሰንደቅ፡- የመጀመሪያው የእድገትና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-22-Jan-2016
ዳሸን ባንክ ሃያኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በልዩ ልዩ ዝግጅቶች በማክበር ላይ ነው። ባንኩ የተመሰረተው እ.ኤ.አ በ1995 ዓ.ም መስከረም ወር ሲሆን ዝግጅቱን አጠናቆ ወደ ስራ የገባው ደግሞ በዚያው ዓመት ጥር ወር ላይ ነበር። ከዚሁ ጋር በተያያዘ ባንኩ ባለፈው ሀሙስ የደንበኞችን ቀን በሸራተን ሆቴል ያከበረ ሲሆን በእለቱም የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ አስፋው አለሙ ከጋዜጠኞች ጋር ቆይታ አድርገዋል። ፕሬዝዳንቱ በዚሁ ጋዜጣዊ መግለጫቸው የባንኩን ያለፉት የሃያ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-22-Jan-2016
ከነዳጅ ማስተላለፊያ ቱቦ ኪራይ ክፍያ ጋር በተያያዘ በሁለቱ ሱዳኖች መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት ተከትሎ ደቡብ ሱዳን ነዳጅ ማስተላለፊያ ቱቦን መጠቀም ልታቆም ነው። የደቡብ ሱዳንን የፔትሮሊየምና የማዕድን ሚኒስትርን ዋቢ አድርጎ ዜናውን ያሰራጨው ሱዳን ትሪብዩን ድረ ገፅ፤የሱዳንን ግዛት አቋርጦ በፖርት ሱዳን በኩል የሚያልፈው ቱቦ ኪራይ ከነዳጅ ዋጋ ጋር እየተቀራረበ በመሄዱ ነው። ሁለቱ ሱዳኖች አንድ በነበሩበት ዘመን የነዳጅ ምርቱ ለውጪ ገበያ የሚቀርበው በአብዛኛው የሱዳንን ግዛት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-22-Jan-2016
ከፍተኛ የሆነ ብሄራዊ የመጠባበቂያ ገንዘብ የማሽቆልቆል ችግር የገጠማት ግብፅ ከቻይና የ1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ብድር ልታገኝ መሆኑን አልማስሪ አልዮም ባሰራጨው ዘገባ አመልክቷል። የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢቺ ፒንኒግ በቀጣዩ ሳምንት ግብፅን የሚጎበኙ መሆኑን ያመለከተው ይሄው ዘገባ፤ በሁለቱ ሀገራት መሪዎች ዋነኛ የውይይት አጀንዳ ከሚሆኑት ጉዳዮች መካከልም አንዱ የብድሩ ጉዳይ መሆኑን ገልጿል። ከዚህም በተጨማሪ ቻይና፣ ለግብፅ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች በብድር መልኩ የሚቀርብ ገንዘብን ለግብፅ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-22-Jan-2016
በኢትዮጵያ በእንስሳትና በእንስሳት ተዋፅኦ ዘርፍ ያለውን እምቅ የኢንቬስትመንት አቅም ለማሳደግ አፍሪካን ላይቭ ስቶክ በሚል ርዕስ አለም አቀፍ የእንስሳትና የእንስሳት ተዋፅኦ ኤግዚብሽንና ኮንፍረንስ ሊካሄድ ነው፡፡ ኤግዚብሽኑ የሚካሂደው በሚሊኒየም አዳራሽ ከጥር 13 እስከ 15 ነው፡፡ ኤግዚብሽኑ ለሰባተኛ ጊዜ የሚካሄድ ሲሆን በዘርፉ ያሉ በርካታ ባለሀብቶችና ባለሙያዎች የሚሳተፉ መሆኑ ታውቋል፡፡ በሚሊኒኒየም አዳራሽ በሚካሄደው በዚሁ ኤግዚብሽን በስጋ ማቀነባበር የተሰማሩ ባለሀብቶች ፣በዶሮ እርባታና ማቀነባበር፣በወተት ማቀነባበር ስራና እንደዚሁም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Jan-2016
በሸቀጦች ማጓጓዝና አቅርቦት በኩል በኢትዮጵያ ያለው ስርዓት ብዙ ለውጥ የሚያስፈልገው ነው። ይህንን ጉዳይ በተመለከተ ባለፈው ማክሰኞ በግዮን ሆቴል አንድ ውይይት ተካሂዷል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ የትራንስፖርት ባለስልጣንና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ሰፋ ያለ ውይይት ተካሂዷል። አንድን ምርት ከውጪ አስገብቶ ለተጠቃሚው ለማድረስም ሆነ የውጪ ምንዛሪ የሚያስገኙ ወጪ ምርቶችን ወደ ውጪ ለመላክ በርካታ ባለድርሻ አካላት ተሳታፊዎች ናቸው። በዚህ ዙሪያ ተሳታፊ ከሆኑት አካላት መካከል የጭነት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Jan-2016
በልደታ ክፍለ ከተማ መልሶ ማልማት አካባቢ የተገነባው ጥራር ሆቴል ባለፈው ቅዳሜ ተመርቋል። ሆቴሉ 40 የመኝታ ክፍሎችን የያዘ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ የስብሰባ አዳራሾችን፣ ባርና ሬስቶራንቶችን፣ ስቲምና ሳውናን እንደዚሁም የማሳጅ አገልግሎትንም ያካተተ መሆኑ ታውቋል። የሆቴሉ ባለቤት ምትኩ ግባኔ እና ቤተሰቡ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መሆኑ በእለቱ ተመልክቷል። ሆቴሉን በቦታው በክብር እንግድነት ተገኝተው የመረቁት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ታደለች ዳሊቾ ናቸው። ሚኒስትር ደኤታዋ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Jan-2016
ከመካከለኛው ምስራቅ ጠንካራ ኢኮኖሚ አላቸው ከሚባሉት ሀገራት መካከል አንዷ የሆነችው ሳዑዲ አረብያ በ2016 በጀት ዓመት ከፍተኛ የሆነ የበጀት ጉድለት የገጠማት መሆኑን የኦሶሼትድ ፕሬስ ዘገባ አመልክቷል። አንደዘገባው ከሆነ የበጀት ጉድለቱ መጠን 98 ቢሊዮን ዶላር ነው። ይህም በሀገሪቱ ታሪክ ከፍተኛ የበጀት ጉድለት መሆኑን ዘገባዎች ያመለክታሉ። ሳዑዲ ይህ የበጀት ጉድለት የገጠማት ከአለም አቀፉ የነዳጅ ዋጋ መውደቅ ጋር በተያያዘ ነው። ከነዳጅ ምርት ጋር በተያያዘ እጅግ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-08-Jan-2016
ሚድሮክ ኢትዮጵያ፤ በኢትዮጵያ ከተሰማራባቸው የኢኮኖሚ ዘርፎች መካከል አንዱ ግብርና ነው። ኩባንያው በበርካታ የግብርና ዘርፎች የተሰማራ ሲሆን በዚህ ሰፊ ኢንቨስትመንቱ ለሀገር ውስጥ ገበያ ምርቶቹን ከማቅረብ ባለፈ ምርቶቹን ወደ ውጪ በመላክ ከፍተኛ የውጪ ምንዛሪን በማስገኘት ላይ ነው። በዚህ ዘርፍ ከተሰማሩት ኩባንያዎች መካከል ሆራይዘን ፕላንቴሽን፣ ኢትዮ አግሪ ሴፍት፣ ጂቱ ሆርቲካልቸርና ኤልፎራ አግሮ ኢንዱስትሪ ይገኙበታል። ሆራይዘን ፕላንቴሽን በሀገሪቱ ካሉት ታላላቅ የግብርና ኩባንያዎች መካከል አንዱ ሲሆን፤...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-08-Jan-2016
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በዋነኝነት የተመሰረተው በግብርናው ክፍለ ኢኮኖሚ ነው። ግብርናው ብቻውን ከሀገሪቱ ጠቅላላ ዓመታዊ ምርት(GDP) ውስጥ ወደ 42 በመቶ የሚሆነውን ይዟል። 80 በመቶ የሚሆነውን የሰው ኃይልንም የያዘው ይሄው የግብርናው ዘርፍ ነው። ይህ ብቻ ሳይሆን የሀገሪቱ ዋነኛ የኤክስፖርት ገቢም የተንጠለጠለው በግብርናው ላይ ነው። የኢትዮጵያ ግብርና ይህ ብቻ ሳይሆን መሰረቱን ያደረገው አነስተኛ የመሬት ይዞታ ባላቸው ግለሰብ አርሶ አደሮች ላይ ነው። አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Dec-2015
ዶ/ር ቆስጠንጢኖስ በርሄ የኢኮኖሚ ባለሙያ በፀጋው መላኩ የመጀመሪያው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን የእቅድ ዘመን ተጠናቆ ወደ ሁለተኛው የአምስት አመት የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ተገብቷል። ሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ቀደም ባሉት ወራት በየደረጃው ህዝቡ እንዲወያይበት ሲደረግ ከቆየ በኋላ ባለፈው ሐሙስ በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀድቋል። የመጀመሪያው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ፤ ከተያዙት እቅዶች አንፃር ሲገመገም በብዙ መልኩ ያልተሳካበት ሁኔታ አለ። ከስኳር ፕሮጀክት እስከ ኤሌክትሪክ ኃይል መሰረተ ልማት ድረስ የተጓተቱት ፕሮጀክቶች ተንከባለው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Dec-2015
የግብፅ የተፈጥሮ ጋዝ አምራች ኩባንያዎች ለእስራኤል የ1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ዶላር የካሳ ክፍያ የሚፈፅሙ መሆኑን የእስራኤል ኤሌክትሪክ ኮርፖሬሽን አስታወቀ። ለካሳ ክፍያው ዋነኛ ምክንያት ተደርጎ የተጠቀሰው በሁለቱ ሀገራት ስምምነት መሰረት ግብፅ ለእስራኤል ለሃያ ዓመታት ያህል ለእስራኤል ነዳጅ ለመሸጥ የደረሰችበትን ስምምነት ማክበር ካለመቻሏ ጋር በተያያዘ ነው። የነዳጅ አቅርቦቱ ይከናወን የነበረው በነዳጅ ማስተላፊያ ቱቦ ሲሆን መስመሩ በተዘረጋበት የሲናይ በረሃ በታጣቂ ሀይሎች አማካኝነት በቱቦው የደረሰው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Dec-2015
የናይጄሪያው ፕሬዝዳንት ሙሃሙዱ ቡሃሪ ከአለም አቀፉ ነዳጅ ዋጋ መውረድ ጋር በተያያዘ የሀገራቸው ኢኮኖሚ መጎዳቱን ገለፁ። በ2016 በጀት ዓመት የናይጄሪያ ረቂቅን በጀትን አስመልከተው ለሀገሪቱ ህግ መወሰኛ ምክር ቤት ንግግር ያደረጉት ፕሬዝዳንቱ፤ በዚሁ ንግግራቸው በ2014 አለም አቀፉ አንድ በርሚል ነዳጅ ድፍድፍ ዋጋ 112 ዶላር እንደነበር አስታውሰው፤ ይህ የዋጋ መጠን በ2015 ወደ 39 ዶላር ማሽቆልቆሉ የሀገሪቱን የኤክስፖርት ገቢ ክፉኛ የጎዳው መሆኑን ገልፀዋል። ይህም ከፍተኛ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-24-Dec-2015
በ2015 ከታዩት ወሳኝ ኢኮኖሚያዊ ክስተቶች መካከል አንዱ አለም አቀፉ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ መውደቅ ነው። ነዳጅ ድፍድፍ ባለፈው የፈረንጆች 2014 ዓመት ሰኔ ወር ላይ በበርሚል 115 ዶላር የነበረ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት ከ40 ዶላር በታች ወርዷል። የነዳጅ ዋጋ እያሻቀበ መሄድ ነዳጅ አምራች ባለልሆኑ አገራት ኢኮኖሚ ላይ የራሱን የሆነ አሉታዊ ተፅዕኖን የሚያሳድር መሆኑን ቀደም ባሉት ዓመታት የታየ እውነታ ነው። ነዳጅ ዘይት ከኢነርጂ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Dec-2015
አለም አቀፉ የነዳጅ ዋጋ አሁንም ማሽቆለቆሉን አላቆመም። አንድ በርሜል ነዳጅ ድፍድፍ ዋጋ ከ40 ዶላር በታች መውረድ ግድ ሆኖበታል። ለዋጋው ክፉኛ እያሽቆለቆለ መሄድ የተለያዩ ምክንያቶች ይጠቀሳሉ። እስከዛሬ ድርስ የአቅርቦትን መጠን ካለው አለም አቀፍ ፍላት ጋር በማመጣጠን ነዳጅን ወደ አለም አቀፉ ገበያ የሚያስገቡት የኦፔክ አባል ሀገራት በአቅርቦት ቅነሳው ጉዳይ ላይ መግባባት ላይ መድረስ አለመቻላቸው አንዱ ምክንያት ተደርጎ ይጠቀሳል። በአለም አቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ሁኔታ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Dec-2015
ኢትዮ ቴሌኮም በሞሪቨየስ ሀገር በተካሄደው አምስተኛው የአፍሪካ ቴሌኮም ሊደርሺፕ ሽልማት ሥነሥርዓት ላይ በአራት ዘርፎች አሸናፊ በመሆን ተሸላሚ ሆነ። ሽልማቱን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አንዷለም አድማሴ ህዳር 29 ቀን 2008 ዓ.ም በሞሪሸየስ ሀገር በተካሄደው ጉባኤ ላይ ተገኝተው መቀበላቸውን ከኩባንያው የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዲፓርትመንት የተገኘ ዜና አመለከተ። ኢትዮቴሌኮም በዚህ በሞሪሽየስ በተከናወነው የ2015 የአፍሪካ ቴሌኮም ሊደርሺፕ ሽልማት ላይ ተሸላሚ የሆነባቸው አራት ዘርፎች፡- የዓመቱ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Dec-2015
· ከግል ኢንሹራንስ ኩባንያዎች የገበያ መሪነቱን በድጋሚ አረጋገጠ አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ. በተጠናቀቀው በጀት ዓመት (ጁን 30፣ 2015 ዓ.ም.) ከታክስ በኋላ የተጣራ ብር 64.33 ሚሊዮን አተረፈ፡፡ ካለፈው ዓመት ትርፍ ጋር ሲነጻጸርም የ10.5 በመቶ እድገት ማስመዝገቡን ድርጅቱ በላከልን መግለጫ አስታወቋል፡፡ ኩባንያው በጠቅላላ መድን ሥራ /General Insurance/ ብር 404.3 ሚሊዮን አረቦን ገቢ ሲሰበስብ በሕይወት መድን /Life Assurance/ ደግሞ ብር 40 ሚሊዮን አረቦን በመሠብሠብ ከፍተኛ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Dec-2015
አስረኛው ብሔር ብሔረሰቦች ቀን (በዓል) በጋምቤላ ከተማ ባለፈው ህዳር 29 ተከብሯል። ጋምቤላ ከዘጠኙ ክልሎች አንዷ ስትሆን የክልሉ ዋና ከተማ ጋምቤላ፤ ከአዲስ አበባ በደቡብ ምዕራብ አቅጣጫ በ766 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ትገኛለች። በጋምቤላ ክልል በአጠቃላይ ይኖራል ተብሎ የሚገመተው ህዝብ ወደ 307 ሺህ አካባቢ ነው። በክልሉ ነባር ብሔረሰቦች እንደዚሁም ሌሎች ብሔር ብሔረሰቦችም ይኖራሉ። በክልሉ ያሉት ነባር ብሔረሰቦች ኑዌር፣ አኙዋክ፣ ማጃንግ ኦፖ እና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Dec-2015
በጥበቡ በለጠ በሐገሪቱ ውስጥ ያሉትን ከ1,500 በላይ ኮንትራክተሮችን በአባልነት ያቀፈው አንጋፋው የኢትዮጵያ የኮንሥትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማሕበር ባሣለፍነው ሣምንት መገባደጃ ላይ ከጀርመኑ የኮንሥትራክሽን ማሕበራት ጥምረት ማለትም ከBGV ጋር በትብብር ለመስራት የቀጣይ ሦስት አመታት ውል እዚህ አዲስ አበባ ውስጥ ተፈራረሙ። የውል ስምምነቱ አጠቃላይ ገፅታ እንደሚያመለክተው በአለማችን ላይ ከበለፀጉት ሀገራት መካከል ከግንባር ቀደምቶቹ አንዷ ሆና የምትጠራው ጀርመን በኮንሥትራክሽኑ መስክ በተለይም ከምስራቅ አፍሪካ ሐገራት ጋር በጋራና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Dec-2015
በአሁኑ ሰዓት ቀላል የማይባል የኢትዮጵያ አካባቢ ለድርቅ ተጋልጧል። በርካቶች የእርዳታ እህልን ለመጠበቅ ተገደዋል። የድርቁ መከሰት ሳይሆን ድርቅን ሊቋቋም የሚችል አርሶ አደርንና አርብቶ አደርን መፍጠር አለመቻሉ በራሱ አነጋጋሪ ነው። ድርቅ ኢትዮጵያን ሲያጠቃ ይህ የመጀመሪያው አይደለም። በየአስር አመቱ በድርቅ የምትጠቃ አገር ዛሬም ድርቅ ሲመጣ እጁን ለምፅዋት የሚዘረጋ ህዝብን ይዛለች። የኢትዮጵያ ገበሬ በድርቅ ምክንያት የረሀብ ተጋላጭነት እድሉ የሰፋ የሆነው ከመጀመሪያውም ኑሮው ከእጅ ወደ አፍ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-02-Dec-2015
የቦሌ አለም አቀፍ ኢንተርናሽናል ኤርፖርት ማስፋፊያ በግንባታ ላይ ነው። አለም አቀፍ ኤርፖርቱ ከአስር ዓመት በፊት በየዓመቱ 9 መቶ ሺ መንገደኞችን የሚያስተናግድበት ሁኔታ ነበር። የመንገደኞች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ ሄዶ በአሁኑ ሰዓት ኤርፖርቱን በዓመት የሚጠቀሙ የመንገደኞችን ቁጥር ወደ 7 ነጥብ 5 ሚሊዮን አካባቢ ደርሷል። ይህ ቁጥር ኤርፖርቱ ቀደም ሲል ማስፋፊያ ሲደረግለት ያስተናግዳል ተብሎ ከተያዘው የዲዛይን መጠን በላይ ነው።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-02-Dec-2015
የኢትዮጵያ ባህላዊ ወርቅ አውጪዎች ቀደም ሲል ወርቅ ማዕድንን ለማውጣትና ለማምረት የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች ኋላ ቀሮች ከመሆናቸውም ባሻገር ጊዜንና ጉልበትን ይወስዱ የነበሩ ሲሆን ይህንን አሰራር የሚቀይር አዳዲስ መሳሪያዎች ሀገር ውስጥ እንዲገቡ ተደርጓል። እነዚህ መሳሪያዎች በኢትዮጵያውያንና በኢራቃውያን ባለሀብቶች አማካኝነት በተቋቋመውና ኤስ ኬ ማይኒግ በተባለ ኩባንያ አገር ውስጥ ገብቶ ለባህላዊ ወርቅ አቅራቢዎች በሽያጭ የሚቀርብ ነው። ኩባንያው የወርቅ መፈለጊያ መሳሪያዎችንና ወርቅን ከአለት ስብርባሪዎች ለመለየት የሚያገለግሉ ማጠቢያዎችንም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-02-Dec-2015
ግብፅ 28 ሺህ ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይልን የምታመነጭ ሲሆን ይህ የኤሌክትሪክ መጠን በቂ ሆኖ ባለመገኘቱ የኑኩሌር የኃይል ማመንጫን በመገንባት ላይ ናት። የኑኩሌር ኃይል ማመንጫው ኤል-ዳባኑ ኑኩሌር ጣቢያ በመባል የሚታወቅ ሲሆን በዚሁ ኑኩሌር ጣቢያ ስር እያንዳንዳቸው አንድ ሺ ሁለት መቶ ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይልን ማመንጨት የሚችሉ የኑኩሌር ማብላያዎች ወደ ስራ ይገባሉ ተብሎ የሚጠበቅ መሆኑን የኢጂብት ደይሊ ዘገባ ያመለክታል። ግንባታውን በማከናወኑ ረገድ ሮሳቶም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-02-Dec-2015
የሱዳን መንግስት በሀገሪቱ የተለያዩ አከባቢዎች የወርቅ ማዕድን ቁፋሮን ከሚያካሂዱ ኩባንያዎች ጋር ስምምነት ላይ ደረሰ። በሀገሪቱ የወርቅ ማዕድን ቁፋሮ ለማካሄድ ከመንግስት ጋር ስምምነት ላይ በመድረስ ወደ ስራ ለመግባት በዝግጅት ላይ ካሉት ኩባንያዎች መካከል ኮቤ ኢንተርናሽናል የተባለው የጣሊያን ኩባንያና አንድ የብራዚል ኩባንያ ይገኝበታል። ሱዳን ከፍተኛ የነዳጅ ሀብትን የያዘችው ደቡብ ሱዳን በህዝበ ውሳኔ መገንጠሏን ተከትሎ ቀደም ሲል ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ታገኝበት የነበረው የነዳጅ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Nov-2015
ዋው ፕራይም ሀውስ በአይነቱና በይዘቱ ልዩ ነው የተባለለትን የቤትና የቢሮ እቃዎች የመገበያያ ማዕከል በቅርቡ በቦሌ መድሃኒአለም አካባቢ ሊከፍት መሆኑን አስታወቀ። በ2001 ዓ.ም ተመስርቶ ስራውን የጀመረው ዋው ፕራይም ሀውስ በይበልጥ በሚታወቅበት የቤትና የቢሮ እቃዎች አቅርቦቱ ላይ እየሰራ የሚገኝ ሲሆን፤ በአሁኑ ወቅትም ዘመናዊ ነው በተባለው የንግድ ማዕከሉ ውስጥ የኮንስትራክሽን እና ፊኒሺንግ ዕቃዎች፣ ለሆቴልና ለመዝናኛ ተቋማት የሚያገለግሉ ቁሳቁሶች፣ የግድግዳና የወለል ንጣፎችን ጨምሮ በምርጫ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Nov-2015
አሁን በስራ ላይ ያለው የአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት ንብረትነቱ የከተማዋ አስተዳደር ሲሆን በኮንትራት ማኔጅመንት መልኩ የዛሬ አስር ዓመት ለአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ተሰጥቷል። ማዕከሉ ከዛሬ 30 ዓመት በፊት የተገነባ በመሆኑ በአሁኑ ሰዓት የከተማዋን እድገት በጠበቀ መልኩ አገልግሎት መስጠት የማይችልበት ደረጃ ላይ ደርሷል። ይህም በመሆኑ በቅርቡ የማስፋፊያ ስራዎችን ለመስራት እንቅስቃሴዎች ተጀምረዋል። ከዚህና መሰል ጉዳዮ ጋር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Nov-2015
ደሸን ቢራ ፋብሪካ በደብረ ብርሃን የሚገኘውን ፋብሪካ ባለፈው እሁድ አስመረቀ። ፋብሪካውን በቦታው በመገኘት የመረቁት ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለ ማርያም ደሳለኝ ሲሆኑ፤ ከዚህም በተጨማሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር አቶ ገዱ አንዳርጋቸውና ሌሎች የመንግስት ባለስልጣናት ተገኝተዋል። ዳሸን ቢራ፤ በ3 ቢሊዮን ብር በደብረ ብርሃን ከተማ ባስገነባው በዚሁ አዲሱ ፋብሪካው 2 ሚሊዮን ሄክቶ ሊትር ቢራን የሚያመርት መሆኑ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Nov-2015
ኤስ.ቢ.ጂ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር፤ ከባህር ጠለል በላይ ከ2,620 ሜትር ከፍታ ላይ በምትገኘው የሱሉልታ ከተማ አካባቢ፤ በ34 ሺህ ካሬ ሜትር ላይ ተገንብቶ ስራውን የጀመረው አርኪ የታሸገ ውሃ ማምረቻ ፋብሪካ ባሳለፍነው ቅዳሜ ሕዳር 04 ቀን 2008 ዓ.ም በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ተመርቋል። ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ካፒታል የተቋቋመው አርኪ ውሃ ማምረቻ ፋብሪካ በሀገራችን የመጀመሪያ ነው የተባለለትን ኖኖ ፊልትሬሽን ቴክኖሎጂ በስራ ላይ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Nov-2015
አምስተኛው ዓለም አቀፍ የጥራጥሬ ቅባት እህሎች እና ቅመማቅመም ኮንፍረንስ በሸራተን አዲስ እየተካሄደ ነው። “ስትራቴጂካዊ መድረክ ቀጣይነት ላለው ገበያ” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ያለው ይሄው አለም ኮንፍረንስ፣ አምራቾችን፣ ላኪዎችን፣የምርቶችን ገዢዎችንና ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊዎችን በማሳተፍ ላይ ነው። ከተሳታፊዎቹ መካከልም ከሃያ አገራት የተውጣጡ አንድ መቶ የምርቶቹ ገዢዎች ይገኙበታል። ኮንፍረንሱ የተዘጋጀው የኢትዮጵያ ጥራጥሬ ቅባት እህሎችና ቅመማ ቅመም ምርቶች አዘጋጅቶ ላኪዎች ማህበር ከንግድ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Nov-2015
በኢትዮጵያ በተለያዩ የቴሌኮም ቴክኖሎጂ ስራዎች የተሰማራው ዜድቲኢ ኩባንያ ለአማራ ልማት ማህበር(አልማ) የአንድ መቶ ሺ ብር ድጋፍ አደረገ። ባለፈው አርብ በዜድቲኢ ኩባንያ በተካሄደው ስነስርአት የኩባንያው የኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ሚሰተር ሊ ጓንዦዮንግ የተዘጋጀውን የገንዘብ መጠን በቼክ አስረክበዋል። በእለቱ የተለገሰውን የገንዘብ መጠን የተረከቡት የአማራ ልማት ማህበር ሌሎች ክልሎችና ዲያስፖራ ማህበር ፅህፈት ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ደግ አረገ ስዩም ናቸው። በዚሁ የልገሳ ስነስርአት ላይ ንግግር ያደረጉት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Nov-2015
የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በዋነኝነት ሁለት ኃላፊነቶችን ከመንግሥት ተረክቦ በመስራት ላይ ይገኛል። የመጀመሪያው ንፁህ የመጠጥ ውሃን ለህብረተሰቡ ማቅረብ ሰው ሲሆን በሌላ መልኩ ደግሞ የከተማዋን ፍሳሽ ቆሻሻ በልዩ ልዩ መንገድ በማሰባሰብ ማስወገድ ነው። እስከ አሁን ባለው ሁኔታ የከተማዋን የውሃ ፍላጎት መጠን ሙሉ በሙሉ ማሟላት የተቻለበት ሁኔታ የለም። ከባለስልጣን መስሪያቤቱ ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው ከተማዋ በአሁኑ ሰዓት የቀን የውሃ ፍላጎት መጠን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Nov-2015
የሱዳን መንግሥት ሽብርተኝነትን ይደግፋል እንደዚሁም በዜጎቹ ላይ ከፍተኛ የሆነ የሰብዓዊ መብት ረገጣን ያካሄዳል በሚል በአሜሪካ የኢኮኖሚ ማዕቀብ ከተጣለበት 18 ዓመታት የተቆጠሩ ሲሆን ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ግን የሱዳን መንግሥት ማዕቀቡ እንዲነሳላት በመወትወት ላይ ነው። ማዕቀቡን ተከትሎ የሀገሪቱ ኢኮኖሚ ደረጃ በከፍተኛ ደረጃ ከመጎዳቱ ባለፈ በራሱ መቆም ወደማይችልበት ደረጃ መድረሱን ከዚያው ከሱዳን የሚወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ። በማዕቀቡ ሀገሪቱ ክፉኛ እየተጎዳች መሆኗን ከሰሞኑ የገለፁት የሱዳን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Nov-2015
በኢትዮጵያ በትምህርቱ ዘርፍ የአቅም ግንባታ እገዛን ከሚያደርጉ መንግስታዊ ካልሆኑ አካላት መካከል አንዱ የኢትዮጵያ እውቀትና ቴክኖሎጂ ሽግግር ማህበር ይገኝበታል። ማህበሩ የዛሬ አስራ አራት ዓመት ገደማ የተቋቋመ ሲሆን ከመማር ማስተማሩ ጋር በተያያዘ የትምህርት ጥራቱን ሊያግዙ የሚችሉ መፃሀፍትንና ኮምፒዩተሮችን ለተለያዩ የግልና የመንግስት ትምህርት ተቋማት በእርዳታ መልክ በማቅረብ ላይ ይገኛል። ማሀበሩ መፃህፍቱንም ሆነ ኮምዩተሮችን በእርዳታ መልክ እያቀረበ ያለው በተለያዩ ሀገራት ከሚገኙ ለጋሽ ድርጅቶች እያሰባሰበ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Nov-2015
ከተወሰኑ ወራት ወዲህ የቻይና ኢኮኖሚ ከፍተኛ መቀዛቀዝ የታየበት ሲሆን፤ በሀገሪቱ እየታየ ያለው የኢኮኖሚ መውረድ ሌሎች ሀገራትንም ጭምር እየነካ ነው። በቻይና የተፈጠረውን የኢኮኖሚ መቀዛቀዝ ተከትሎ በሩቅ ምስራቅ ያሉ የአክስዮን ገበያዎች መረጋጋት ተስኗቸዋል። ከዚህም በተጨማሪ የቻይና የነዳጅ ፍላጎት ጭምር የወረደ ሲሆን ይህንንም ተከትሎ ቀደም ሲልም ክፉኛ እያሽቆለቆለ ያለው የነዳጅ ዋጋም እንዳያግግም አድርጎታል። ዓለም አቀፉን የነዳጅ ዋጋ ትንታኔ በስፋት የሚሰራው ET MARKETS ድረገፅ እንደዘገበው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Oct-2015
ከኤልኒኖ የአየር ለውጥ ጋር በተያያዘ በኢትዮጵያ ሰፊ ቦታ በተከሰተው ድርቅ ከ 8 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ለድርቅ የተጋለጡ መሆናቸውን የኢትየጵያ መንግስት አስታውቋል። ለድርቅ ለተጋለጡ ወገኖች እርዳታ ለማቅረብ ለውጪ እርዳታ አቅራቢ አካላት ጥያቄ የቀረበ ሲሆን ከዚህ ውጪ ችግሩ እየተባባሰ ከሄደ በመንግስት በኩል ቀደም ሲል የተያዙ የልማት ፕሮግራሞች ሳይቀሩ የሚታጠፉበት ሁኔታ እንደሚኖር በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ እንደዚሁም በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ቴዎድሮስ አድሃኖም ተመልክቷል።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Oct-2015
. ሳሊኒ የህዳሴውን ግድብ ግንባታ ስራውን አቋርጦ እንዲወጣ ጫና ሲፈጠርበት ቆይቷል፣ . የደበቅነው የግንባታ ሂደት ደረጃ የለም፣ . በአሜሪካ የጀመርነው ገንዘብ የማሰባሰብ ሂደት የተቋረጠው የሀገሪቱ ህግ የማይፈቅድ በመሆኑ ነው፣ . ሁለቱ ግዙፍ የግድቡ ተርባይኖች ሀገር ውስጥ ገብተዋል፣ የህዳሴው ግድብን አጠቃላይ የግንባታ ሂደት በተመከለተ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የፋይናስና ኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪና የግድቡ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ስራ አስፈፃሚ፤ ኮሚቴ አባል የሆኑት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Oct-2015
የአለም ባንክ በበርካታ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በጋራ ይሰራል። ባንኩ በጋራ ከሚሰራባቸው ዘርፎች መካከል አንዱ የከተሞችን ልማት ይመለከታል። ለከተሞች እድገት ባንኩን ጨምሮ የተለያዩ አለም አቀፍ ተቋማት ልዩ ልዩ ድጋፎችን የሚያደርጉ ሲሆን ድጋፎቹ መሰረት የሚያደርጉት የሚጠኑ ጥናቶችን ነው። በዚህም መሰረት የአለም ባንክ በኢትዮጵያ ከተሞች ላይ አጠቃላይ ጥናቶችን በማድረግ “Ethiopia Urbanization Review” አንድ የጥናት ሰነድን ከሰሞኑ ይፋ አድርጓል። ጥናቱ በኢትዮጵያ ያሉ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Oct-2015
የግብፅ የውጪ ምንዛሪ ክምችት ለሶስት ተከታታይ ወራት መውረዱን የሰሞኑ የብሉምበርግ ዘገባ አመልክቷል። የሀገሪቱ የውጪ ምንዛሪ ክምችት መጠን በነሃሴ ወር 18 ነጥብ 1 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር የነበረ ሲሆን ይህ የገንዘብ መጠን በመስከረም ወር ወደ 16 ነጥብ 3 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር የወረደ መሆኑን ይሄው የብሉምበርግ ዘገባ ያመለክታል። ሀገሪቱ ከዚህ ቀደም የገጠማትን የውጪ ምንዛሪ ክምችት መውረድ ለመቋቋም ለአውሮፓ ገበያ ቦንድ በመሸጥ 1 ነጥብ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Oct-2015
ሁለተኛው የአምስት አመት የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ማጠናቀቂያ የሚሆነው በኢትየጵያ አቆጣጠጠር 2012 ነው። ይህም በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር 2017 ሲሆን በዚሁ በ2017 ማለትም በሁተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ማጠናቀቂያ የሚመዘገበው የኢኮኖሚ እድገት ሀገሪቱን መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት ማስመደብ መቻል አለበት። ይህ በተደገጋሚ የተመለከተና የመጀመሪያው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ አካል ሆኖም ሲሰራበት የነበረ ነው። ከመጀመሪያው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ አፈፃፀም አኳያ ሲታይ ሁለተኛው የእቅድ ዘመን አፈፃፀም በዚያው ሁኔታ የሚቀጥል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Oct-2015
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ ከማርች 6 እሰከ 11 ቀን 2016 የሚካሄደውን አራተኛውን አለም አቀፍ የቡና ኮንፈረንስ ልታዘጋጅ ነው። አለም አቀፉ የቡና ኮንፈረንስ በየአራት ወይም በየአምስት አመቱ አንድ ጊዜ የሚካሄድ ሲሆን ሶስቱ ቀደም ያሉት ኮንፈረንሶች የተካሄዱት በአውሮፓና በደቡብ አሜሪካ ነው። የመጀመሪያው ኮንፈረንስ በለንደን የተካሄደ ሲሆን ሁለተኛው ኮንፈረንስ የተካሄደው በብራዚል ነው። ሦስተኛው ኮንፈረንስ በጓቲማላ ተካሂዷል። የኮንፍረንሱ ዋና አላማ በቡና ምርት፣ በግብይት በፋይናንስና በአካባቢ ጥበቃ ምክክር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Oct-2015
ዩኒቲ ዩኒቨርስቲ ከመስከረም 19 እስከ 20 ቀን 2008 ዓ.ም በብሄራዊ ቴአትር አርት ጋለሪ አዳራሽ ውስጥ የኪነ-ህንፃ አውደርዕይ አካሂዷል። በዚሁ ኤግዚብሽን የዩኒቨርስቲው ስኩል ኦፍ አርክቴክቸር ኤንድ ኡርባን ፕላኒግ ዲፓርትመንት ተማሪዎች የተለያዩ የኪነ ህንፃ የአርክቴክቸር ስራዎችን አቅርበዋል። የመጀመሪያ ዓመት እንደዚሁም ተመራቂ ተማሪዎችም የተለያዩ ስራዎቻቸውን ለጎብኚዎች ያቀረቡ ሲሆን የቀረቡት የህንፃ የአርክቴክት ስራዎች የበርካታ ጎብኚዎችን ትኩረት ስበዋል። የኪነ ህንፃ ስራዎቹ ከህንፃነት በሻገር ችግሮችን አጥንቶ በመለየት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Oct-2015
በናይጀሪያዊው ቢሊየነር አሊኮ ዳንጎቴ ባለቤትነት ተይዞ በአፍሪካ አድማሱን እያሰፋ ያለው ዳንጎቴ ሲሚንቶ የአፍሪካ የአመቱ ቢዝነስ በሚል በአፍሪካ ቢዝነስ መጋዚን የተዘጋጀውን ሽልማት አግኝቷል። ኩባንያው ሽልማቱን ሊያገኝ የበቃው በተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ትኩረቱን አድርጎ የሲሚንቶ ፋብሪካንና ምርትን እያስፋፋ ነው በሚል ነው። ባለሀብቱ በአፍሪካ በስኳርና በስሚንቶ ምርቶች ላይ ትኩረት አድርገው እየሰሩ ሲሆን አፍሪካ በተለይ በመሰረተ ልማቱ ዘርፍ ከሚያስፈልጋት ከፍተኛ የስሚንቶ ምርት ጋር በተያያዘ በበርካታ የአፍሪካ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-Oct-2015
ለስድስተኛ ጊዜ የሚካሄደውና በኮንስትራክሽን መሳሪያዎች ላይ ትኩረቱን የሚያደርገው አዲስ ቢዩልድ አለም አቀፍ ኤግዚብሽን በመጪው አርብ በኤግዚብሽን ማዕከል የሚከፈት መሆኑን የኤግዚብሽኑ አዘጋጆች አስታውቀዋል። ኤግዚብሽኑ ከመስከረም 28 እስከ ጥቅምት 1 ቀን 2008 ዓ.ም ይካሄዳል። በኤግዚብሽኑ ላይ 115 የሚሆኑ ኩባንያዎች የሚሳተፉ መሆኑን የኤግዚብሽኑ አዘጋጅ ኢቴል አድቨርታይዚግና ኮሙኑኬሽን ስራ አስኪያጅ ወይዘሪት ሀይማኖት ተስፋዪ አመልክተዋል። በኤግዚብሽኑ ላይ ከሚሳተፉት የተለያዩ ሀገራት ኩባንያዎች መካከል ከቱርክ፣ከህንድ፣ ከቻይና ከስፔን፣ ከጣሊያን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Sep-2015
በኢትዮጵያ የመስቀል በዓል በደመቀ ሁኔታ ከሚያከበሩት ብሄረሰቦች መካከል አንዱ የጎፋ ብሄረሰብ ነው። ብሄረሰቡ ከሚኖርባቸው ወረዳዎች መካከል አንዱ የደምባ ጎፋ ወረዳ ነው። ከበአሉ አከባበር ጋር በተያያዘ በደምባ ጎፋ ወረዳ በሳውላ ከተማ በርካታ የመገናኛ ብዙሃን አባላት በመገኘት የዝግጅቱ ተካፋይ ሆነዋል። ወረዳዋ በደቡብ ክልል በጋሞ ጎፋ ዞን ከአዲስ አበባ በደቡብ ምዕራብ አቅጣጫ 516 ኪሎ ሜትር ላይ ትገኛለች። አካባቢው ካሉት ዕምቅ የተፈጥሮ ሀብቶች በተጨማሪ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Sep-2015
አዲስ አበባ ከተማ ከፍተኛ የትራንስፖርት ችግር ላይ ናት። የከተማዋ የትራንስፖርት ፍላጎትና አቅርቦት መጣጣም ባለመቻሉ በእያንዳንዱ እንቅስቃሴ የትራንስፖርት ሰልፍን መጠበቅ ግድ ሆኗል። የከተማዋን የትራንስፖርት ችግር በመሰረታዊነት ለመፍታት በተለያዩ ጊዜያት የተወሰዱ እርምጃዎች ያን ያህል ለውጥን ሲያመጡ አልታየም። ከተወሰዱት እርምጃዎች መካከል አምስት መቶ የአንበሳ ከተማ አውቶቡሶች በሀገር ውስጥ ተገጣጥመው ወደ ስራ እንዲገቡ ማድረግ አንዱ ነበር። ከዚህም በተጨማሪ ቀደም ሲል በየትኛውም መስመር ሲሰሩ የነበሩ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Sep-2015
በኮንስትራክሽን ዘርፉ ላይ የሚያተኩረውና በየዓመቱ የሚካሄደው ኢትዮ-ኮን ኤግዚብሽን ከመስከረም 6 እስከ 11 ቀን 2008 ዓ.ም ድረስ በኤግዚብሽን ማዕከል ተካሂዷል። “ከፊታችን የተሻለ ጐዳና” በሚል መርህ የተካሄደው ይኸው ኤግዚቢሽን የተካሄደው ለ12ኛ ጊዜ ነው። በኤግዚቢሽኑ ላይ ሥራ ተቋራጮች፣ ግብዓት አቅራቢዎች፣ የሪል ስቴት አልሚዎች፣ አስመጪዎች፣ አከፋፋዮችና የተለያዩ ከዘርፉ ጋር ግንኙነት ያላቸው ተሳታፊ ሆነዋል። በዚሁ ኤግዚብሽን ላይ ከሀገር ውስጥ 120 ድርጅቶች የተሳተፉበት ሲሆን፤ 60 የውጪ ድርጅቶችም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Sep-2015
ግብፅ ሜድትራኒያንና ቀይባህርን የሚያገናኘውን ሰው ሰራሽ የመርከቦች መተላለፊያ ቦይ ማስፋፊያ ግንባታ አጠናቃ ባለፈው ነሃሴ ወር ማስመረቋ ይታወሳል። ለዚህ ግዙፍ ቦይ ማስፋፊያ ወጪ የተደረገው አጠቃላይ የገንዘብ መጠን 8 ቢሊዮን ዶላር መሆኑን የግብፅ መንግስት አመልክቷል። በቦዩ ላይ ከተደረጉት የማስፋፊያ ስራዎች መካከል አንደኛው የቦዩን መተላለፊያ ማስፋት ሲሆን በዚህም በአንድ ጊዜ በርካታ መርከቦችን ማስተላለፍ የሚችልበትን አቅም አግኝቷል። ይህም ቀደም ሲል በቦዩ የነበረውን የመርከቦች የትራፊክ ፍሰት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Sep-2015
ከተመሰረተ ሁለት ዓመት ከመንፈቅ የሞላው እናት ባንክ አክሲዮን ማህበር ባሳለፍነው ቅዳሜ መስከረም 8 ቀን 2008 ዓ.ም አስራ ሁለተኛ ቅርንጫፉን በአዳማ ከተማ ከፈተ። በባንኩ ምርቃት ስነ-ስርዓት ላይ የተገኙት የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ ወንድወሰን ተሾመ ባደረጉት ንግግር ባንኩ ከሚያቀርበው ዘርፍ ብዙ የፋይናንስ አገልግሎ በተጨማሪ የገንዘብ አያያዝ ስልጠናም ለመስጠት መዘጋጀቱን አስታውቀዋል። እናት ባንክ የደንበኞቹ ፍላጎት ላይ ተመስርቶ ተደራሽነቱን ለማስፋት በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ስፍራዎች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Sep-2015
በፋኑኤልክንፉ /ከረጂሻኪሶ/ የማዕድን ሥራዎች በየትም ዓለም አልጋ በአልጋ የሆነ የሥራ ከባቢያዊ ሁኔታዎች አይገጥሟቸውም። በተለይ ማዕድን በሚገኝበት ዙሪያ ገጠም ምህዳር ውስጥ የሚኖሩ የማሕበረሰብ ክፍሎች አካባቢውን ለማልማት ከሚመጡ ኢንቨሰተሮች ጋር በአንድም በሌላ መንገድ ቅራኔዎች ውስጥ ይገባሉ። በእነዚህ ሁለት ባለድርሻ አካለት መካከል የሚፈጠረውን ልዩነት ለመጠቀም በየትኛውም ዓለም የሶስተኛ ወገኖች ሩጫ መኖሩ የሚጠበቅም ነው። በአብዛኛው በማኅበረሰቡና በኢንቨሰተሮች መካከል የሚነሳው የልዩነት መስመር በሁለት መልኩ እንደሆነ ብዙ ማጣቀሻዎች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Sep-2015
የአዲሱን ዓመት መግቢያ አስመልክቶ የቤቶች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ ካለፈው ዓመት አፈፃፀምና ከያዝነው ዓመት እቅድ ጋር በተያያዘ ባለፈው ሳምንት ሀሙስ ዕለት መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት የኤጀንሲው ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ መስፍን መንግስቱ ናቸው። ኤጀንሲው በአስረኛው ዙር የነባር የጋራ መኖሪያ ቤት ተመዝጋቢዎች ከወራት በፊት የ35 ሺ ቤቶችን እጣ ማውጣቱ ይታወሳል። እንደ አቶ መስፍን ገለፃ እጣ ከወጣባቸው ቤቶች ውስጥ 8422 የሚሆኑት ቤቶች ከአንደኛ እስከ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Sep-2015
የመጀመሪያው የአምስት አመት የእድገትና የትራንስፎርሜሽን እቅድ ሲጠናቀቅ በጣት የሚቆጠሩ ቀናት በቀሩት 2007 በጀት ዓመት ተጠናቋል። የሁለተኛው አምስት ዓመት የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ባለፉት ወራት የተለያዩ ውይይቶች የተደረጉበት ሲሆን በአዲሱ ዓመት ፀድቆ ወደ ስራ ይገባል ተብሎ ይጠበቃል። ያለፈውና የመጀመሪያው የትራንስፎርሜሽን ውጤት በዋና በዋና ዘርፎች የነበረው አፈፃፀም ከተያዘው እቅድ አንፃር ተገምግሞ ጠቅለል ባለ መልኩ ለህዝብ የቀረበበት ሁኔታ ባይኖርም የሚወጡት የአፈፃፀም ሪፖርቶች ግን በብዙ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-02-Sep-2015
በአለም የሁለተኝነትን ደረጃ የያዘው የቻይና ኢኮኖሚ ፈተና ውስጥ ገብቷል። ቀደም ሲል ሀገሪቱ የምትታወቅበት ርካሽ ሸቀጦች የኤክስፖርት መር አካሄድ ከመሰረቱ መቀየር ጀምሯል። ቻይናውያን ከዚያ ይልቅ ወደ ሀገር ውስጥ ገበያ ማተኮርን መርጠዋል። የቻይና ባለሀብቶች ከሚታወቁበት የኤክስፖርት ገበያ ይልቅ ሀገር ውስጥ ገበያ ላይ የማተኮራቸው ጉዳይ በርካቶች እንደሚሉት የቻይናውያን የሀገር ውስጥ ፍላጎት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየናረ ከመሄዱ ጋር በተያያዘ ነው። ይህ መሆኑ የቻይናን የተለመደ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Aug-2015
በአዲስ አበባ በልዩ ልዩ ዘርፎች በርካታ ሙያዊ ስልጠናዎችን የሚሰጡ ተቋማት አሉ። ከእነዚህ በርካታ ተቋማት መካከል አንድ ማሰልጠኛ ተቋም ለየት ባለ መልኩ ትኩረታችንን ሰቦታል። ይህ ተቋም እሹሩሩ የሞግዚቶች ማሰልጠኛ ተቋም በመባል ይታወቃል። ተቋሙ ሞግዚቶችን በማሰልጠን ለግለሰብ ፈላጊዎች፣ ለህፃናት ማቆያዎች (Day Care Centers) እና ለህፃናት መዋያዎች በማቅረብ ላይ ይገኛል። ድረገፅንም ከፍቶ ራሱን በማስተዋወቅ ላይ ሲሆን ለአጭር ጊዜ ቆይታ ልጆችን ይዘው ወደ ኢትዮጵያ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Aug-2015
አሜሪካ በሱዳን ላይ ማዕቀብ ከጣለች 18 ዓመታት ተቆጠሩ። እ.ኤ.አ በ1997 ዓ.ም አሜሪካ በሱዳን ላይ ማዕቀብ ስትጥል ሀገሪቱ በዋነኝነት ሽብርተኝነትን ትደግፋለች በማለት ነበር። በጊዜው በሱዳን እ.ኤ.አ ከ1991 እስከ 1996 ዓ.ም ድረስ የቀድሞው የአልቃይዳ መሪ ኦሳማ ቢላደን ነዋሪነቱ በዚያው በሱዳን ነበር። ከዚህም ባለፈ ሱዳን በግብፅ ይንቀሳቀሱ የነበሩ እስላማዊ ታጣቂ ሀይሎችንም በስልጠና እና በትጥቅ ከመደገፍ ባለፈ በመጠለያነትም እያገለገለ ነው በሚል ተጨማሪ ክስ ሲሰማበት ቆይቷል።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-12-Aug-2015
በኢትዮጵያ የሆቴሎች የኮከብ ደረጃ ለበርካታ ዓመታት ስራ ላይ ሳይውል ቆይቷል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሆቴሎች ከተገነቡ በኋላ ባለቤቶቹ በራሳቸው ለየሆቴሎቻቸው የኮከብ ስያሜ ሲሰጡ ቆይቷል። ይህ ሂደት ለበርካታ ዓመታት ከቆየ በኋላ ይህንን አሰራር በዓለም አቀፍ ደረጃ ለመቀየር በርካታ ስራዎች ሲሰሩ ቆይተዋል። በዚሁ ስራ ውስጥ የኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከተባበሩት መንግስታት የአለም ቱሪዝም ድርጅት ጋር በመተባበር ባካሄደው የመጀመሪያ ዙር የአዲስ አበባ ሆቴሎች የኮከብ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-12-Aug-2015
የከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር በተባበሩት መንግስታት የኢኮኖሚክ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ተቋም አማካኝነት አዳዲስ ሃሳብ አመንጭተው ፕሮጀክቶችን በመቅረፅ የዜጎችን ህይወት ለመለወጥ ያስቻሉ ተሞክሮዎችንና ፈጠራዎችን አወዳድሮ እውቅና በመስጠት ይሸልማል። በዚህም መሰረት የዘንድሮው ሽልማት በተለያዩ ዘርፎች ተከፋፈፍሎ ተካሂዷል። ከዘርፎቹ መካከል የመንግስት አገልግሎቶችን ማሻሻል፣ አሳታፊ የፖሊሲ ዝግጅት እንደዚሁም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ በተደገፈ መልኩ የመንግስት አሰራርን መደገፍ የሚሉት ይገኙበታል። እነዚህን ምድቦች መሰረት በማድረግ አባል ሀገራት ተቋሞቻቸውን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-05-Aug-2015
የሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ አባል ድርጅት የሆነው ዩኒቲ ዩኒቨርስቲ በልዩ ልዩ የትምህርት ዘርፎች ያስተማራቸውን ተማሪዎች ባሳለፍነው ቅዳሜ እና እሁድ በአዲስ አበባ እንደዚሁም በአዳማ ልዩ ካምፓሱ ለ32ኛ ጊዜ አስመርቋል። የምርቃት ስነስርአቱ በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ እንደዚሁም በአዳማ ከረዩ ሪዞርት ሆቴል ተከናውኗል። በአዲስ አበባ በሁለተኛ ዲግሪ፣ በመጀመሪያ ዲግሪና በሰርተፊኬት በአጠቃላይ 995 ተማሪዎች የተመረቁ ሲሆን እነዚህም ተማሪዎች በመደበኛው፣ በማታው እንደዚሁም በርቀትና ተከታታይ መርሀ ግብሮች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-05-Aug-2015
በ2003 ዓ.ም የመሰረት ድንጋዩን በመጣል ግንባታውን የጀመረውና ዘንድሮ የተጠናቀቀው ዮቤክ የገበያ ማዕከል ባሳለፍነው ቅዳሜ ሐምሌ 24 ቀን 2007 ዓ.ም በይፋ ተመርቆ ስራውን ጀመረ። በምረቃ ሥነ-ስርዓቱ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት አቶ መኩሪያ ኃይሌ የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር ሚኒስትር ሲሆኑ፣ የገበያ ማዕከሉ መገንባትና ስራ መጀመር ለበርካታ ዜጎች የስራ እድልን ይፈጥራል ብለዋል። ዮቤክ የገበያ ማዕከል በ360 ሚሊዮን ብር ካፒታል በገበያነቱ በሚታወቀው ሰንጋ ተራ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-05-Aug-2015
የሱዳን መንግስት በኤሌክትሪክ ኃይል ታሪፍ ላይ የመቶ ፐርሰንት ጭማሪ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን ተከትሎ በሀገሪቱ በሱዳን ውጥረት መፈጠሩን ሱዳን ትሪብዩን ባሰራጨው ዘገባ አመልክቷል። ከዚህ ቀደም የሸቀጦች ዋጋ መናርን ተከትሎ እ.ኤ.አ በ2013 በካርቱም ህዝባዊ አመፅ ተቀስቅሶ የነበረ ሲሆን የአሁኑ የመንግስት ውሳኔ በሀገሪቱ ህዝባዊ አመፅን እንዳይቀሰቅስ አስግቷል። ዘገባው ሱዳን ከሀገሪቱ የኤሌክትሪክ ፍላጎት አንፃር የአርባ በመቶ እጥረት ያለባት መሆኑን ያመለክታል። ሀገሪቱ አሁን ያለባትን የኤሌክትሪክ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Jul-2015
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ባለፈው ሀሙስ ከከፍተኛ ግብር ከፋዮች ጋር ባደረገው ስብሰባ ለግብር አከፋፈሉ ሂደት ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርገዋል ያላቸውን የተለያዩ የመንግስትና የግል ድርጅቶችን የሸለመ ሲሆን ከእነዚህም ተሸላሚዎች መካከል በሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ስር የሚገኙ ሁለት ድርጅቶችም ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። የተሸለሙት ድርጅቶች በሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ስር የሚገኙት ሚድሮክ ጎልድ እና ሞደርን ቢዩሊዲንግ ኢንዱስትሪስ ናቸው። በተለያዩ ዘርፎች የተለያዩ ድርጅቶች ተመርጠው በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Jul-2015
ኮርቤት ጂኦተርማል የተባለ የአይስላንድ ኩባንያ የጂኦተርማል የኤሌክትሪክ ኃይልን አመንጭቶ መሸጥ የሚያስችለውን ስምምነትን ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ጋር ባለፈው ሰኞ አድርጓል። ኩባንያው በጂኦተርማል ዘርፍ ለዓመታት የካበተ ከፍተኛ ልምድ ያለው መሆኑ በእለቱ የተመለከተ ሲሆን በዚህም አንድ ሺ ሜጋ ዋት የጂኦተርማል የኤሌክትሪክ ኃይልን የሚያመነጭ ይሆናል። ከዚሁ አንድ ሺ ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ውስጥ ሰኞ እለት የተደረሰው የሽያጭ ስምምነት አምስት መቶ ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል መጠን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Jul-2015
የዳሸን ባንክ ሠራተኞችና አመራሮች ባለፈው እሁድ ስታዲየም አካባቢ በሚገኘው የቀይ መስቀል መስሪያ ቤት በመገኘት የደም ልገሳ አደረጉ። ከተለያዩ የባንኩ ቅርንጫፎች የተውጣጡና ደም ለመገስ ፈቃደኛ የሆኑ ከመቶ በላይ ሠራተኞች በቦታው በመገኘት ደም ልገሳ ያደረጉ ሲሆን በእለቱም የፕሮግራሙ አካል በመሆን የዳሸን ባንክ አክስዮን ማህበር ፕሬዝደንት አቶ አስፋው አለሙ ተገኝተው ንግግር አድርገዋል። በቀጣይም ይሄው ተመሳሳይ የደም ልገሳ ሂደት በሌላ ፕሮግራም የሚቀጥል መሆኑ ታውቋል።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Jul-2015
በአዲስ አበባ ለአራት ቀናት ሲካሄድ የቆየው ሶስተኛው የፋይናስ ለልማት አለም አቀፍ ጉባኤ ባለፈው አርብ ተጠናቋል። በዚህ ጉባኤ ላይ 193 ሀገራት ተወካዮች፣ የፋይናስ ተቋማት ኃላፊዎች፣ የተፈጥሮ ጥበቃ ተቆርቋሪዎችና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተወካዮች ተሳታፊ ሆነዋል። ጉባኤው ከዚህ ቀደም በሌሎች ሁለት ሀገራት ማለትም በሜክሲኮ እና በኳታር ተካሄዷል። በሜክሲኮ ሞንትሪ የተካሄደው እ.ኤ.አ በ2002 ሲሆን በኳታር ዶሃ የተካሄደው ደግሞ በ2008 ነበር። የጉባኤው ዋነኛ አላማ በዝቅተኛ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Jul-2015
ወልድያ ከተማ የተመሰረተችው በ1777 ዓ.ም በታላቁ ራስ አሊ አማካኝነት ነው። ይህም ጊዜ ሲሰላ ከተማዋ የተቆረቆረችው ከዛሬ 230 ዓመት በፊት ነው ማለት ነው። ወልድያ ከተማ በአጠቃላይ ወደ 74 ሺ የሚጠጋ የህዝብ ብዛትን ይዛለች። ከተማዋ ከአዲስ አበባ በስተሰሜን በ520 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ትገኛለች። ወልድያ ከተማ ከተለያዩ አቅጣጫዎች የሚነሱ መንገዶች መገናኛ ከተማም ናት። የስሟ ስያሜም ከዚሁ ጋር የተገናኘ መሆኑ ነው የሚነገረው። ከተማዋ በወረታ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Jul-2015
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋረጮች ማህበር ለአባላቱ የሙያ ማዳበሪያ ስልጠና እየሰጠ ነው። ስልጠናው ባለፈው ሰኞ በይፋ የተጀመረ ሲሆን ለቀጣዮቹ ሁለት ወራትም ይቀጥላል ተብሏል። የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር ሥራ አሰኪያጅ አቶ ሰለሞን ግዛው እንደገለፁት የስልጠናው ዋነኛ አላማ በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ዘርፍ የሚታየውን የሰለጠነ የሰው ሀይል ችግር ለመቅርፍ ነው። በዘርፉ የሚታየውን የሰለጠነ የሰው ሀይል ተግዳሮት በተመለከተ በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ፖሊሲም ላይ በግልፅ የተቀመጠ መሆኑን የገለፁት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Jul-2015
በሀገራችን በግንባታ ላይ ካሉት ስታዲየሞች መካከል አንዱ በወልድያ ከተማ በመገንባት ላይ ያለው የክብር ዶ/ር ሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ ስታዲየም ነው። የስታዲየሙ በርካታ ስራዎች ተጠናቀው በአሁኑ ሰአት ጣራ የማልበሱ ስራ ተጀምሯል። እሰካሁን ያለውን የግንባታ ሂደት በተመለከተ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የፖሊሲ ጥናትና ምርምር አማካሪና አቶ በረከት ስምኦን እና የአማራ ክልል ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ከሰሞኑ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Jul-2015
አቶ ሀዲስ ታደሰ የቢልና ሚሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን የኢትዮጵያና የአፍሪካ ህብረት አገናኝ ቢሮ ተወካይ ናቸው። ቢልና ሚሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን በአለማችን ካሉት ታላላቅ ግንባር በኒሊየነሮች መካከል አንዱ በሆነው ቢልጌትስና ባለቤቱ ሚሊንዳ አማካኝነት የተመሰረተ ድርጅት ነው። የቢል ጌት ፋውንዴሽን በኢትዮጵያና በተለያዩ ታዳጊ ሀገራት በልዩ ልዩ የበጎ አድራጎትና የልማት ድጋፍ ስራዎች ተሰማርቶ ይገኛል። ቢልና ሚሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን በታዳጊ ሀገራት በቀጥታ ለኢኮኖሚው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Jun-2015
በየዓመቱ የጥናትና ምርምር ጉባኤ የሚያካሂደው ዩኒቲ ዩኒቨርስቲ የዚህ ዓመቱን የጥናትና ምርምር ጉባኤ ባለፈው ሰኔ 12 እና 13 ቀን 2007 ዓ.ም በአዲስ አበባ መቻሬ ሜዳ አካሂዷል። በሁለቱ ቀናት የጥናትና ምርመር ጉባኤ በተለያዩ ዘርፎች የምርምር ወረቀቶች ቀርበዋል። በዚሁ ዙሪያ ማብራሪያ የሰጡን የዩኒቲ ዩኒቨርስቲ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ብርሀኑ ሲሳይ በጉባኤው ላይ የሚቀርቡት የጥናት ምርምር ወረቀቶች በአይነትም ሆነ በብዛት ከጊዜ ወደ ጊዜ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Jun-2015
ኢትዮጵያ ለኬኒያ የኤሌክትሪክ ኃይል ማቅረብ የሚያስችላትን የኃይል ማሰራጫና ማከፋፈያ የግንባታ ስምምነት ባለፈው ሀሙስ ሰኔ 12 ቀን 2007 ዓ.ም ቻይና ኤሌክትሪክ ፓዎር ኢኪዩፕመንት ኤንድ ቴክኖሎጂ ከተባለ ኩባንያ ጋር ተፈራርማለች። በስምምነቱ ሰነዱ ላይ ፊርማቸውን ያኖሩት በኢትዮጵያ በኩል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢኒጂነር አዜብ አስናቀ ሲሆኑ ኩባንያውን በመወከል ደግሞ የድርጅቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ሚስተር ቼን ዊ ናቸው። በተደረሰው ስምምነት መሰረት ውሉን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Jun-2015
ባለፈው አርብ ግንቦት 28 ቀን 2007 ዓ.ም “የከተማ ድህነት ከስርዓተ ፆታ አንፃር” በሚል ርእስ በፎረም ፎር ሶሻል ስተዲስ አዘጋጅነት በጊዮን ሆቴል አንድ ውይይት ተካሂዶ ነበር። በውይይቱ ላይ የጥናት ወረቀት ያቀረቡት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ዶክተር ትዝታ ሙሉጌታ ናቸው። ዶክተር ትዝታ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የልማት ጥናት ኮሌጅ የስነ-ፆታ ረዳት ፕሮፌሰር፣ የስነፆታ ኢኒስቲትዩት ከፍተኛ መምህርና የድህረ ምረቃ መርሃ ግብሩ አስተባባሪ ናቸው። ዶክተር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Jun-2015
በኑኩሌር የሀይል ማመንጫ ግንባታ ከፍተኛ ልምድ ካካበቱት ሀገራት መካከል አንዷ የሆነችው ሩስያ የግብፅን የኑኩሌር ሀይል ማመንጫ ለመገንባት እንቅስቃሴ ጀምራለች። ግብፅ እየገጠማት ላለው የኤሌክትሪክ ሀይል እጥረት መፍትሄ ለመስጠት የኑኩሌር ሀይልን በአማራጭነት ወስዳ አለም አቀፍ ጨረታ ካወጣች ስንበትበት ያለች ሲሆን ሩስያም ባለፈው ሰኞ የግንባታ እቅዷን ለግብፅ አቅርባለች። የግንባታ እቅዱን ካይሮ ድረስ በመሄድ ለፕሬዝዳንት አልሲሲ ያቀረቡት የሩስያ አቶሚክ ኢነርጂ ሊቀመንበር የሆኑት ሚስተር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Jun-2015
በየዓመቱ በመገናኛና ኤንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አዘጋጅነት በኤግዚብሽን ማዕከል የሚካሄደው የአይሲቲ ባዛርና ኮንፍረንስ ከግንቦት 27 እስከ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2007 ዓ.ም ቆይታ አድርጓል። ኤግዚብሽኑ በየአመቱ መሻሻሎች እየታዩበት ነው። ቀደም ባሉት ዓመታት ያገለጉ ኮምፒዩተሮች በብዛት ይቀርቡበት የነበረ ሲሆን በዚህ አመት ብዙም አልታየም። ከዚህ ቀደም ከነበሩት የአይሲቲ ኤግዚብሽኖች በተለየ ሁኔታ በኢንተርኔትና በልዩ የስልክ መስመሮች የንግድ ስራን የሚሰሩ ኩባንያዎች ብቅ ብለው ተመልክተናል።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Jun-2015
በናይጄሪያዊው ቢሊየነር አሊኮ ዳንጎቴ ባለቤትነት የሚመራው ዳንጎቴ ግሩፕ በኢትዮጵያ የሲሚንቶ ፋብሪካ ግንባታ መመረቁን ተከትሎ ለኢንቬስትመንቱ በርካታ የውጪ ሚዲያዎች ሰፊ ሽፋን ሰጥተውታል። በዚህ ዙሪያ ዘገባቸውን ካሰራጩት የውጪ ሚዲያዎች መካከል አንዱ የሆነው ዘ አፍሪካ ሪፖርት አጠቃላይ የኢንቬስትመንቱ መጠን 480 ሚሊዮን ዶላር መሆኑን ገልፆ፤ የፋብሪካው ዓመታዊ የማምረት አቅምም 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ቶን መሆኑን አመልክቷል። ዘገባው በአሁኑ ሰአት ያለው የሀገሪቱ አጠቃላይ የሲሚንቶ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Jun-2015
ሰሞኑን በይፋ አለማችንን ከተቀላቀሉት አስደናቂ የፈጠራ ቴክኖሎጂዎች መካከል አንዱ ሶልጂ በተባለ አንድ የእስራኤል ኩባንያ አማካኝነት ምርምር ይፋ የሆነው ሰው ሰራሽ ዛፍ ነው። ይህ ዛፍ ኢ-ትሪ (e-tree) የሚል ስያሜ የተሰጠው ሲሆን ወደ ስራ ሲገባ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ የሚኖረው መሆኑ ተመልክቷል። ዛፉ ሰው ሰራሽ ሲሆን በላዩ ላይ የፀሀይ ብርሀንን ሰብስበው ወደ ኤሌክትሪክ ኃይል ሊቀይሩ የሚችሉ በርካታ ሶላር ፓኔሎች በላዩ ላይ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Jun-2015
የአዲስ አበባ ኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ልማት ኤጀንሲ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ትኩረት ያደረገውን ሁለተኛ ኤግዚብሽንና ኮንፍረንስ ከግንቦት 21 እስከ 23 አካሂዷል። ኤጀንሲው ከዚህ ቀደም የመጀመሪያውን ኤግዚብሽን ያካሄደው ስድስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ የባህል ማዕከል ሲሆን በዚህ ዓመት ግን ስታዲየም አካባቢ በተገነባው የኦሮሞ የባህል አካሂዷል። በዚህ ዙሪያ ማብራሪያ የሰጡን በአዲስ አበባ አይሲቲ ልማት ኤጀንሲ የሶፍትዌር ኬዝ ቲም አስተባባሪ አቶ መብራቱ ኪዳነማሪያም በዚህ ዓመት ኤግዚብሽኑን በኦሮሞ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Jun-2015
ግብፅ ባለፉት ዓመታት በነዳጅ ሀብት ከበለፀጉት የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በብድርና በእርዳታ መልኩ ከፍተኛ ገንዘብ ስታገኝ የቆየች ብትሆንም በውጪ ምንዛሪ ገቢዋና ወጪዋ መካከል ያለው ክፍተት፤ አሁንም ሊቃለል ባለመቻሉ ፊቷን ወደ አም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ልትመልስ እንድምትችል የሰሞኑ የብሉምበርግ ዘገባ አመልክቷል። ዘገባው ሀገሪቱ ባለፉት ዓመታት በህዝባዊ አመፅና ብጥብጥ ውስጥ መግባቷ ኢኮኖሚዋን ክፉኛ የጎዳው መሆኑን አስታውሶ፤ ይህም ጣጣ ያመጣው ችግር እስካሁንም ድረስ ሙሉ በሙሉ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-May-2015
ባለፈው ዓመት የተዋጣለት ኩባንያ በሚል ኒውዮርክ ከሚገኘው በአይዲ ድርጅት ሽልማትን ያገኘው ተክለብርሃን አምባዪ ኮንስትራክሽን ኩባንያ በዚህ አመትም ለሁለተኛ ጊዜ ሽልማት ያገኘ መሆኑን የኩባንያው ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሰይፉ አምባዬ ሰሞኑን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል። እንደ አቶ ሰይፉ ገለፃ ኩባንያው ሽልማቱን ያገኘው ግሎባል ትሬድ ሊደርስ ክለብ ከተሰኘ ኩባንያ የሽልማት ድርጅት ነው። ሽልማቱ ኢንተርናሽናል ኮንስትራክሽን አዋርድ የሚል መጠሪያ ያለው ሲሆን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-May-2015
ጂቡቲ በኢኮኖሚና በወታደራዊ ቤዝነት የበርካታ ሀገራትን ትኩረት እየሳበች መሆኗን ግሎባል ኢንሳይደር ሰሞኑን ባሰራጨው ዘገባ አመልክቷል። ዘገባው ፈረንሳይ በጂቡቲ በአፍሪካ ትልቁ ወታደራዊ ቤዝ ያላት መሆኑን ያመለክታል። ሀገሪቱ ከዚህም በተጨማሪ የአሜሪካ ቋሚ ወታደራዊ ቤዝ ጭምርም ናት። ሊሞኒየር የተባለው የአፍሪኮም ወታደራዊ ቤዝ አራት ሺ የአሜሪካ ወታደሮችን ይዟል። የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ በዚሁ በያዝነው ወር ወደ ጂቡቲ በመጓዝ ከጅቡቲው ፕሬዝዳንት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-May-2015
ከግራ ወደ ቀኝ አቶ አብነት ገ/መስቀል የሚድሮክ ኮንስትራክሽን ዋና ስራ አስኪያጅ፣ አቶ አስፋው አለሙ የዳሸን ባንክ ፕሬዝዳንት፣ አቶ ተካ አስፋው የዳሸን ባንክ የቦርድ ሊቀመንበር ዳሽን ባንክ የዋና መስሪያቤቱን የህንፃ ግንባታ ለማጠናቀቅ ከሚድሮክ ኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማ ጋር የ593 ሚሊዮን ብር የኮንትራት ውል ፈጸመ። በሸራተን አዲስ ሆቴል ግንቦት 13 ቀን 2007 ዓ.ም በዳሸን ባንክ ፕሬዝደንት በአቶ አስፋው ዓለሙ እና በሚድሮክ ኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማ ዋና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-May-2015
አቶ አብነት ገ/መስቀል የሚድሮክ ኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማ ዋና ሥራአስኪያጅ የምጣኔ ሃብት ባለሙያ ናቸው። በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ በስፕሪንግ ሃርቨርድ ኢንዱስትሪ ውስጥ ለሁለት ዓመታት ሰርተዋል። ባለፉት ሃያ ዓመታት በተለያዩ የሥራ ዘርፎች የፕሮጀክት ማኔጅመንት ኃላፊ እና አስፈፃሚ በመሆን ሰርተዋል። በተለይ የፋርማኪውል መድሃኒት ፋብሪካ ሲገነባ ከዲዛይን ጀምሮ እስከ ፋብሪካው ግንባታ ድረስ አርባ በመቶ የሚሆነው ድርሻ በአቶ አብነት ገ/መስቀል የተከናወነ ነው። የክብር ዶ/ር ሼክ መሐመድ ሁሴን አሊ አል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-May-2015
ቀደም ሲል በስራ ላይ የነበረውና በመጨረሻ በክስረት ከስራ ውጪ የሆነው የሆላንድ ካር ድርጅት ባለቤት ኢንጂነር ታደሰ ተሰማ ከሁለት ዓመታት ተኩል የስደት ቆይታ በኋላ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን ባለፈው ሐሙስ አስታውቀዋል። ከኩባንያው መዘጋት ባለፈ ዋነኛ አነጋጋሪ ጉዳይ የነበረው ባለቤቱ ኢንጂነር ታደሰ ከሀገር በወጡበት ወቅት በኩባንያቸው በኩል የተገጣጠሙ መኪኖችን ለመግዛት ክፍያ ፈፅመው ነገር ግን ንብረቶቹን ያልተረከቡ ደንበኞች መኖራቸው ነበር። ኢንጂነር ታደሰ ከሀገር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-May-2015
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ንግድ ተወዳዳሪነት ድጋፍ ማዕከል እና የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት በጋራ በመሆን የሀገር ውስጥ ኩባንያዎች በኤክስፖርት ስራቸው ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ለማድረግና የፈጠራ ብቃታቸውንም ለማሳደግ የሚያስችላቸውን ሽልማት አወዳድረው ይሸልማሉ። በዚህም በተለያየዩ ጊዜያት በነበሩት የሽልማት ስነስርዓቶች የተለያዩ ኩባንያዎች ተወዳድረው ለሽልማት የበቁ ሲሆን ውድድሩ የሚካሄደው በተለያዩ ዘርፎች ነው። ኩባንያዎች ለዚህ ውድድር ከተመረጡ በኋላ በመጀመሪያ የሚደረገው በየዘርፉ ልምድ ባላቸው የጥራት ሥራ አመራር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-May-2015
መሠረቱን ፈረንሳይ ያደረገው ካስቴል ግሩፕ በአለም አቀፍ ደረጃ በወይን ጠጅ ምርት፤ እንደዚሁም በቢራና በተለያዩ ለስላሳ ምርቶቹ ይታወቃል። ኩባንያው በወይን ጠጅ አምራችነቱ በዓለም ደረጃ የሶስተኝነትን ደረጃ ይዟል። በኢትዮጵያም መዋዕለ ነዋዩን በማፍሰስ ከአዲስ አበባ በስተደቡብ 165 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ዝዋይ ከተማ አቅራቢያ የወይን እርሻ ስራን በማከናወን መጥመቂያ ፋብሪካን ገንብቶ ምርቶቹን ለገበያ ማቅረብ ጀምሯል። ካስቴል ግሩፕ በኢትዮጵያ በወይን ጠጅ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-07-May-2015
በመተከል የወርቅ ማዕድን ላይ የተከናወነው የእውንነት ማጣሪያ ጥናት /Feasibility Study/ መተከልን በቀጣይነት ወደ ወርቅ ማዕድን ልማት ማሸጋገር ኤኮኖሚያዊ አዋጭነት እንዳለው ያረጋገጠ መሆኑን የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን የሥራ አመራር በታላቅ ደስታ ያበስራል፡፡ ሚድሮክ ወርቅ ማዕድን በሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ አመራር ሥር ከተዋቀሩት ኩባንያዎች አንደኛው አካል ነው፡፡ እንደ አሠራር ሥልጣን ተዋረዱ እርከን ኩባንያው በባለሀብቱ ሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ ባለንብረትነና ሊቀመንበርነት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-07-May-2015
የሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ኩባንያዎች አባል የሆነው ኤልፎራ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር በዓይነቱ ልዩና የመጀመሪያ የሆነውን በዘመናዊ የመሥኖ ልማት የተደገፉ የእንስሳት መኖ (አልፋ አልፋ) ማምረት መጀመሩን በታላቅ ደስታ ይገልፃል። አጠቃቀሙን ውጤታማ ለማድረግ ከመኖ (አልፋ አልፋ) ልማቱ ጋር በተቀናጀ መልኩ የወተትና የሥጋ ፕሮጀክቶችን በተጓዳኝ ለማልማት የሙከራ ሥራዎችን ጀምሯል። የኩባንያው ባለሀብት የክብር ዶ/ር ሼክ መሐመድ ሁሴን ዓሊ አል-አሙዲ፣ የሚድሮክ ኢትዮጵያ ባለቤትና ሊቀመንበር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-07-May-2015
ኤልፎራ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ያከናወነው አዲስ የዶሮ ዕርባታ ፊዚቪሊቲ ጥናት አዋጭ ሆኖ በመገኘቱ፣ ዘመናዊ የተቀናጀ የዶሮ ልማት ፕሮጀክት መጀመሩን ሲያበስር በታላቅ ደስታ ነው። ኤልፎራ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በሜድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ውስጥ ካሉት ኩባንያዎች አንዱ ነው። ቴክኖሎጂ ግሩፑ በክብር ዶ/ር ሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አል አሙዲ ባለቤትነትና ሊቀመንበርነት እንዲሁም በዶ/ር አረጋ ይርዳው ቺፍ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-07-May-2015
ሄኒከን ቢራ፤ በልክ፣ በአግባብና በሃላፊነት በሚል ርእስ በኃላፊነት መጠጥን መጠቀምን የሚመለከት ዘመቻን ጀመረ። ፕሮግራሙ ለመጀመሪያ ጊዜ ይፋ የሆነው ካለፈው ቅዳሜ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቅጥር ጊቢ ውስጥ ነው። በቀጣይም ይሄንን ፕሮግራም ለማስፋት እቅድ የተያዘ መሆኑ ታውቋል። ይሄንኑ ዘመቻ በተመለከተ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲና ሄኒከን ኩባንያ ቀደም ሲል ስምምነት የተፈራረሙ ሲሆን ስምምነቱን ተግባራዊ በማድረጉ ረገድ ይፋዊ ስራው መጀመሩ የተበሰረው ባለፈው ቅዳሜ በዩኒቨርስቲው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-30-Apr-2015
በደቡብ አፍሪካና በሊቢያ ባሉ ኢትዮጵያኖች የደረሱትን ጥቃቶች ተከትሎ ለስደተኞችና ለቤተሰቦቻቸው መረጃን በመስጠት ረገድ ማህበራዊ ድረ-ገፆች ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርገዋል። በዚህ ረገድ ከፍተኛውን ሚና የተጫወተው ፌስቡክ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጪ ሀገራት ያሉ ዜጎች ሰፊ መረጃን እርስ በእርሳቸው እንዲለዋወጡ አድርጓል። በደቡብ አፍሪካ በመጀመሪያ በጥቁር አፍሪካውያን ላይ ጥቃት ማድረስ በተጀመረበት ወቅት በደርባን ያሉ አፍሪካውያን ሊደርስ ከሚችለው ሰፊ ጥቃት ራሳቸውን መከላከል የቻሉት በማህበራዊ ድረ-ገፆች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-30-Apr-2015
የኬኒያው ደይሊ ኔሽን ጋዜጣ በዚሁ ሳምንት ባሰራጨው ዘገባ በታይላንድ ታኢ ወደብ መነሻውን ኬኒያ ያደረገ ሶስት ሺ ኪሎግራም የዝሆን ጥርስ በታላንድ ጉምሩክ ተይዟል። ይህም የዝሆን ጥርስ ሲያዝ በሳምንት ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑን መረጃው ጨምሮ ያመለክታል። የዝሆን ጥርሱ የተያዘው የታኢ ወደብን መሸጋገሪያ በማድረግ ወደ ላኦስ ለማሻገር ሲሞከር ነው። በዝሆን ጥርሶቹ ላይ ምርመራ ያደረገው የታይላንድ ፖሊስ ጥርሶቹ በቁጥር 5መቶ፣ በክብደት ሶስት ሺ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-30-Apr-2015
ኃይሌ ገብረ ስላሴ የኩባንያውን ምርት ለማስተዋወቅ ተፈራረመ ዜድቲኢ ኩባንያ ባለፈው ረቡዕ የተለያዩ የ4ጂ ምርቶቹን በሸራተን አዲስ አስተዋውቋል። በእለቱ ንግግር ያደረጉት የኩባንያው የምስራቅ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሚሰተር ጂያ ቺን የዜድቲኢ የተለያዩ ተንቀሳቃሽ የቴክኖሎጂ ምርቶቹን ለአለም አቀፉ ገበያ ማቅረብ ከጀመረ 17 ዓመታት የተቆጠሩ መሆኑን አመልክተዋል። ከዚሁ ጋር በተያያዘም በአለማችን ላይ ካሉት ግዙፍ ሶስት የ4ጂ ቴክኖሎጂ አቅራቢ ኩባንያዎች መካከል ዜድቲኢ አንዱ ከመሆን ባሻገር በ2014...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-30-Apr-2015
ኃይሌ ገብረ ስላሴ የኩባንያውን ምርት ለማስተዋወቅ ተፈራረመ ዜድቲኢ ኩባንያ ባለፈው ረቡዕ የተለያዩ የ4ጂ ምርቶቹን በሸራተን አዲስ አስተዋውቋል። በእለቱ ንግግር ያደረጉት የኩባንያው የምስራቅ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሚሰተር ጂያ ቺን የዜድቲኢ የተለያዩ ተንቀሳቃሽ የቴክኖሎጂ ምርቶቹን ለአለም አቀፉ ገበያ ማቅረብ ከጀመረ 17 ዓመታት የተቆጠሩ መሆኑን አመልክተዋል። ከዚሁ ጋር በተያያዘም በአለማችን ላይ ካሉት ግዙፍ ሶስት የ4ጂ ቴክኖሎጂ አቅራቢ ኩባንያዎች መካከል ዜድቲኢ አንዱ ከመሆን ባሻገር በ2014...
ተጨማሪ ያንብቡ...Fri-24-Apr-2015
ሕብር ስኳር አክስዮን ማህበር ባለፈው ቅዳሜ አራተኛ መደበኛና ሶስተኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤው ለማካሄድ በተግባረዕድ አዳራሽ ስበሰባ ጠርቶ ነበር። ሆኖም ጉባኤው በስተመጨረሻ ኃይል በቀላቀለበት አኳኋን ያለምንም ውጤት ተበትኗል። ስብሰባው ከመጀመሩ ቀደም ብሎ ምልዓተ ጉባኤው መሟላቱን ለማረጋገጥ የአባላት ምዝገባ መካሄድ ነበረበት። ሆኖም ስብሰባው ከመጀመሩ ቀደም ብሎ የአባላት የምዝገባ ሂደት የፈጀው ሰዓት ቀላል አልነበረም። በዚህ መካከል በርካቶች ስብሰባው እንዲጀመር በጭብጨባና በጩኸት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-15-Apr-2015
- የካ አባዶ ሳይት እንደማሳያ አስረኛው ዙር የኮንደሚኒየም ዕጣ ከወጣ ሳምንታት ተቆጠሩ። ቀደም ባሉት ጊዜያት በኮንደሚኒየም ቤቶች ላይ ዕጣ ከወጣ በኋላ ቤቶቹን ለባለእድለኞች በማስተላለፉ በኩል እሰከ ሁለት ዓመት የሚፈጅበት ሁኔታ ነበር። ለዚህ ዋነኛ ምክንያት ተደርጎ ሲጠቀስ የነበረው ቤቶቹ ዕጣ ይወጣባቸው የነበረው ሙሉ በሙሉ ተጠናቀው ሳይሆን የግንባታቸው ሰማንያ በመቶ ብቻ ከደረሱ በኋላ ስለነበርና ቀሪውን ሃያ በመቶው ለማጠናቀቅ ተጨማሪ ጊዜን የሚጠይቅ በመሆኑ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Apr-2015
በላይ ከአዳማ - የቁጠባ ትርጉምና ፍቺ ከተራው እስከ ባለሙያዎች፣ - የቁጠባ ማደግ እና ማነስ ዋነኞቹ ምክንያቶች፣ - እውን ቁጠባ በራሱ ብቻውን የኢኮኖሚ ዕድገት ምንጭ ይሆናል? - የቁጠባ ሂደት በኢትዮጵያ፣ - በዓለም ላይ የቁጠባ አዝማሚያ፣ ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው በሰላም አደረሳችሁ የሚለውን ላስቀድም ወደድሁ። የምንገኘው በበዓል ዋዜማ ነውና የዛሬውን የጽሁፍ ትኩረት በቁጠባ ዙሪያ ማድረጌ ወቅታዊነት ይኖረዋል የሚል እምነት አለኝ። ለፅሑፉ መንደርደሪያነት ደግሞ በጉዳዩ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Apr-2015
የህዳሴው ግድብ መሰረት ድንጋይ የተጣለበት አራተኛ ዓመት ባለፈው መጋቢት 24 ቀን 2004 ዓ.ም ተከብሯል። ግድቡ መሰረት ከተጣለበት ጊዜ ጀምሮ እስካሁን ባለው ሂደት 42 በመቶ ያህል መጠናቀቁን ከተደረገው ገለፃ መረዳት ችለናል። የህዳሴው ግድብ የሚገኘው በቤኒሻንጉል ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጉባ ከተባለች ከተማ በ30 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ነው። ወደ ህዳሴው ግድብ ፕሮጀክት ለመጓዝ ሁለት አማራጭ መንገዶች አሉ። በአንድ አቅጣጫ የአዲስ አበባን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Apr-2015
የህዳሴው ግድብን በተመለከተ የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን መሪዎች ሰምምነት ተፈራርመዋል። የሶስትዮሽ ስምምነቱ በግብፅ መገናኛ ብዙኋን እንደዚሁም በተለያዩ ታላላቅ አለም አቀፍ ሚዲያዎች ሰፊ ሽፋንን አግኝቷል። ስምምነቱን በዘገባቸው ካካተቱት መገናኛ ብዙኋን መካከል የግብፆውያኑ አህራም ኦንላይን፣ አህራም ዊክሊ ፣ደይሊ ኢጂብት፣ ሚድል ኢስት ኒውስ ኤጀንሲ፣ ከዚህ በተጨማሪም አሶሼትድ ፕሬስ፣ ቢቢሲ፣ አልጀዚራ፣ ዘጋርዲያንና ሌሎችም በርካታ መገናኛ ብዙኋን ይገኙበታል። አንዳንዶቹ ከዜና ዘገባ ባለፈ የተለያዩ ባለሙያዎችን በማነጋገር፤...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Apr-2015
በላይ ከአዳማ ስለተፈጥሮ ጋዝ በዓለም ዙሪያ በተፈጥሮ ጋዝ ሀብት እነማን ይመራሉ፣ ዘርፉ ለዓለም ኢኮኖሚ እያበረከተ የሚገኘው ድርሻስ እንዴት ይታያል? የተፈጥሮ ጋዝ ከነዳጅ ዘይት እና ከከሰል የኃይል ምንጮች ጋር ሲነፃፀር በአካባቢ ላይ ያለው አሉታዊ ተፅዕኖ ምን ያህል ነው? ኢትዮጵያ ተገኘ ከተባለው የተፈጥሮ በረከት በአግባቡ ለመጠቀም ከወዲሁ ምን ቅድመ ሁኔታዎች ይጠበቃሉ፣ በዓለማችን የተፈጥሮ ጋዝ በኃይል ምንጮች ከነዳጅ ዘይት በመቀጠል በከፍተኛ ሁኔታ ጥቅም ላይ የዋለ ነው።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Mar-2015
- ራሱን የቢዝነስ ተቋም ብሎ የሚጠራው የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) ከየት ወደየት? - የሀገራት ከታላላቅ ውድድሮች ተጠቃሚ መሆን፣ - በቅርቡ ከስፖንሰር ሺፕ የ56 ሚሊየን ብር ስምምነት የተፈራረመው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ለተሻለ ስኬት ምን ይጠበቅበታል? በበላይ ከአዳማ ከአምስቱም የዓለም ሀገራት 204 አባላትን በስሩ ያቀፈው ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) በስሩ የተለያዩ ውድድሮችን ያካሂዳል። ከእነዚህ ውድድሮች መካከል ደግሞ አንዱና በዓለም ዙሪያ በናፍቆት እና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Mar-2015
አቶ አብዱራሂም አህመድ ኢትዮቴሌኮም የአራተኛውን ትውልድ (4G) ኤል.ቲ.ኢ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ባለፈው ቅዳሜ በሂልተን ሆቴል ባካሄደው የምረቃ ስነስርዓት ላይ አስታውቋል። ይህ የ4ጂ አገልግሎት ደንበኞች ከምንጊዜውም በላይ በተሻለ ፍጥነትና የአገልግሎት ጥራት መጠናቸው ከፍተኛ የሆኑ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን እና ዳታዎችን በቀጥታ ለመመልከትም ሆነ ከኢንተርኔት በቀላሉ ለማውረድ ብሎም ለመጫን ያስችላል ተብሏል። ከዚህም በተጨማሪ ተጠቃሚዎች ከፍተኛ ጥራት ያለው ይህ አገልግሎት የኩባንያው ደንበኞች ፈጣን የሆነ የብሮድባንድ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Mar-2015
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለፈው እሁድ የገነባቸውን የጋራ የመኖሪያ ቤቶች ለዕድለኞች ለማስተላለፍ ባካሄደው የዕጣ አወጣጥ ስነስርአት የ32 ሺ 500 ገደማ ቤቶችን ዕጣ አውጥቷል። በ2005 በተካሄደው ዳግም ምዝገባ በሁሉም የቤት የምዝገባ ፕሮግራሞች 994ሺ ተመዝጋቢዎች የተመዘገቡ መሆኑን የቤቶች አስተዳደር ኤጀንሲ ዋና ስራ እኪያጅ አቶ መስፍን መንግስቱ ሰሞኑን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አመልክተዋል። ቀደም ሲል በ1997 ዓ.ም የመጀመሪያው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ምዝገባ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Mar-2015
በኢትዮጵያ የቢራው ኢንዱስትሪ ዘርፍ የበርካታ የውጪ ባለሃብቶችን ፍላጎት ስቧል። ቀደም ባሉት ጊዜያት በሀገሪቱ የነበሩት ቢራ ፋብሪካዎች በመንግስት ይዞታ ስር የነበሩ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት ግን አንድም ቢራ ፋብሪካ በመንግስት እጅ የለም። በ1991 ዓ.ም የጊዮርጊስ ቢራን ለቢ ጂ አይ ኢትዮጵያ በ74 ሚሊዮን ብር የተጀመረው ሽያጭ በ2003 ሜታ ቢራን፣ በደሌንና ሀረር ቢራን በመቶ ፐርሰንት የውጪ ምንዛሪ ክፍያ ፋብሪካዎቹን ወደ ግል እንዲዞሩ ተደርጓል። ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Mar-2015
የአራቱ ቀናት ሂደት ከፖለቲካ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አንድምታዎች አንፃር እንዴት ይታያል? በላይ ከአዳማ ስፖርት ዛሬ ላይ በዓለም ዙሪያ ያለው ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስተጋብሮች ከመቼውም በላይ ጎልቶ ይታያል። ስፖርት ፖለቲካ፣ ስፖርት የማህበራዊ አውድ ማዕከልና የኢኮኖሚ ምንጭ እየሆነ ነው ማለት ይቻላል። ለስፖርት ሁለንተናዊ በጎ አስተዋጽኦዎች ደግሞ በተለይ የመገናኛ ብዙሃን ሚና ያበረከቱት እና እያበረከቱት የሚገኘው ድርሻ ቀላል የማይባል ነው። ለአብነት የእንግሊዝ ፕሮምየር ሊግ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Mar-2015
በላይ ከአዳማ - ወጣቶቹን ጨምሮ ሪከርድ የሆነ የቢሊየነሮች ቁጥር የተመዘገበበት የ2015 የፎርብስ መፅሔትና ዘገባ፣ - ከ24 ዓመት ወጣት እስከ 99 ዓመት አዛውንት የዓለማችን ቢሊየነር ሀብት ያፈሩ ሆነዋል፣ ታዋቂው የአሜሪካ የቢዝነስ መጽሔት ፎርብስ በየዓመቱ የዓለማችን ረብጣ ዶላሮች ያፈሩ ሀብታሞችን ስም ዝርዝር ይፋ ያደርጋል። ይኸው የዓለም ባለጸጎች የሀብት መጠንና ደረጃ በመፅሔቱ መዘገብ የጀመረው እ.ኤ.አ ከ1987 ጀምሮ ሲሆን ከሰሞኑም ለ29ኛ ጊዜ ይህንኑ አስነብቧል። መጽሄቱ የሀብታሞቹን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Mar-2015
በውይይቱ ላይ የተገኙ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናትና ተወያዮች በኮንስትራክሽኑ ዘርፍ የሚታዩትን ችግሮች በመፍታት ለዘርፉ ዘላቂ እድገትን ለማምጣት ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 1 ቀን 2007 ዓ.ም ድረስ ሀገር አቀፍ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ኮንፍረንስ በሚሊኒየም አዳራሽ ተካሂዷል። በዚሁ ኮንፍረንስ ላይ ከሶስት ሺ በላይ ተሳተፊዎች የተገኙ ሲሆን ኮንትራክተሮች፣ አማካሪዎች የኮንስትራክሽን ማሽነሪ አከራዮችና አስመጪዎች እንደዚሁም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራንና ፖሊሲ አውጪዎች ተሳታፊ ሆነዋል። የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ልማት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Mar-2015
የህዳሴውን ግድብ አስመልከቶ በታችኞቹ ተፋሰስ ሀገራት በኩል ያሉትን ስጋቶች ለመቅረፍ በተከታታይ የሶስትዮሽ ውይይቶች እየተካሄዱ ሲሆን ሶስተኛው በሶስቱ ሀገራት የውሃ ሀብት ሚኒስትሮች የሚመራው ድርድር በካርቱም እየተካሄደ ነው። ግብፅ የህዳሴው ግድብ ውሃ የመያዝ አቅም መጠን ካልቀነሰ በሀገሪቱ የውሃ ደህንነት ላይ ስጋትን ያሳድራል የሚል አቋምን እስከዛሬም ድረስ እንደያዘች ሲሆን ይህንንም አቋሟን ኢትዮጵያ በፊርማዋ የምታረጋግጥበት ዋስትና እንድትሰጣት ፅኑ ፍላጎት ያላት መሆኑን በተደጋጋሚ ስትገልፅ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Mar-2015
በዲያጆ ኩባንያ ባለቤትነት የሚተዳደረው ሜታ አቦ ቢራ ፋብሪካ የአንድ መቶ አስራ ዘጠኝ ሚሊዮን ዶላር ማስፋፊያ በማካሄድ አስመረቀ። የተካሄደው ማስፋፊያ የኩባንያውን አመታዊ የማምረት አቅም ወደ አንድ ነጥብ ሰባት ሚሊዮን ሄክቶ ሊትር ከፍ ያደርገዋል ተብሏል። ሜታ አቦ ቢራ ፋብሪካ የተመሰረተው በ1959 ዓ.ም ሲሆን የዚያን ጊዜም አመታዊ የማምረት አቅሙ በአመት ሃምሳ ሺ ሄክቶ ሊትር ብቻ ነበር። ዲያጆ ከፕራይቬታይዜሽንና የመንግሥት ልማት ድርጅቶችና ተቆጣጣሪ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Mar-2015
በያዝነው የፈረንጆች ዓመት ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ያስመዘግባሉ የተባሉ ሀገራት ዝርዝር በብሉምበርግ አማካኝነት ጥናት ተደርጎ ይፋ የተደረገ ሲሆን ይህም ጥናት ከተደረገባቸው ሀምሳ ሰባት ሀገራት ውስጥ ኬኒያን በሶስተኝነት ደረጃ አስቀምጧል። ጥናቱ የኬኒያን የ2015 ዓመታዊ የእድገት ምጣኔ ስድስት በመቶው እንደሚሆን በትንበያው አስቀምጧል። ጥናቱ በዘንድሮው የፈረንጆች ዓመት ይመዘገባል በተባለው የኢኮኖሚ እድገት ቻይና ቀዳሚውን ስፍራ የምትይዝ መሆኗን ጠቁሟል። የዚህ ዓመት የአለም ኢኮኖሚ አጠቃላይ የእድገት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Mar-2015
በበላይ ከአዳማ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ግብርና እንዲመራው የተደረገበት አግባብና የታዩ ለውጦች፣ የግብርና እና የኢንዱስትሪ ዘርፎች ትስስር አስፈላጊነትና የሚገኝበት ደረጃ፣ ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ የሚደረገውን መዋቅራዊ ሽግግር ለማሳለጥ ሊተኮርባቸው የሚገቡ ቀሪ ሥራዎች ምንድን ናቸው? ታዋቂው ኢኮኖሚስት ሳሙኤል ማርደን እርሻን መሠረት ባደረገ የኢንዱስትሪ ልማት ዙሪያ ጠለቅ ያለ ጥናት ካደረጉ ባለሙያዎች ቀዳሚው ነው። የሳሙኤል የጥናት መነሻ ደግሞ እ.ኤ.አ. በ1980ዎቹ በቻይና የተተገበረው የተሻሻለው የግብርና ልማት ፖሊሲ ሲሆን፤ የፖሊሲው ግብ የግብርና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Feb-2015
ገደብ እንዲደረግበትም ጥረቶች እየተደረጉ ነው ጫት በኢትየጵያ ያለው የገበያ ድርሻም ሆነ ማህበራዊ ተፅዕኖው ከፍተኛ ነው። በወጪ ንግድ ያለው የገቢ መጠን፤ እንደዚሁም ምርቱ ካለው ሰፊ የገበያ ዝውውር አኳያ ለኢኮኖሚው ያለው ድጋፍ በቀላሉ የሚታይ አይደለም የሚሉ እንዳሉ ሁሉ፤ በዚያው መጠን ምርቱ በዜጎችን ላይ በብዙ መልኩ ጉዳትን በማድረስ እየፈጠረ ያለው አሉታዊ ተፅዕኖም በዝርዝር መታየት አለበት የሚሉ ወገኖችም በሌላ አቅጣጫ ድምፃችን ይሰማ ማለት ጀምረዋል።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Feb-2015
በበላይ ከአዳማ - በሁለት ምዕራፍ ተከፋፍሎ እየተገነባ ያለው የባቡር መስመር የእስካሁኑ ሂደት ምን ይመስላል? - በሁለተኛው ምዕራፍ የሚገነቡና ከመጀመሪያው ሂደት መወሰድ ያለባቸው ልምዶችስ? - የባቡር ትራንስፖርት ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና አካባቢያዊ ጥቅሙና አዋጭነቱ ሲፈተሽ፣ በምዕራብ አውሮፓ ከ6ኛው መቶ ክ/ዘመን እስከ ዳግም ውልደት ወይም መካከለኛው ክ/ዘመን ከፍተኛ የሆነ ኢኮኖሚያዊ እና ባህላዊ ቀውሶች ተስተውለዋል። ይኸው የታላቋንና የስመገናናዋን የሮማ አይሆኑ አወዳደቅ ተከትሎ የተከሰተው ቀውስ በምዕራባውያኑ ዘነድ ባስከተለው አስከፊ ተፅዕኖ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Feb-2015
በበላይ ከአዳማ · በሀገራቱ ከ200 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በደሳሳና በተፋፈጉ አካባቢዎች ይኖራሉ፣ · አቅምን ያገናዘቡ ቤቶች በበቂ ሁኔታ አለመገንባት በዜጎች እና በሀገር ላይ የሚያደርሱት አሉታዊ ተፅዕኖዎች ምንድን ናቸው? · በሀገራችን ካለፉት 10 ዓመታት ወዲህ 800ሺ ቤተሰቦችን ተጠቃሚ ያደረጉ ቤቶች ተገንብተዋል፣ · የቤት ችግርን ለመፍታት በሀገራችንና በዓለም ዙሪያ የተወሰዱና እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎች፣ መጠለያ ከሰው ልጅ ዋነኞቹ መሠረታዊ ፍላጎቶች አንዱ ቢሆንም በዓለም ዙሪያ በተለይ በድሃ ሀገራት ዜጎች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Feb-2015
· ለሥራ ፈላጊዎችም ክፍት የሥራ ቦታን ያሳውቃል መሠረታዊ በሆኑ የፍጆታ ምርቶች ላይ የሚከሰተውን ዋጋ ንረት ለማረጋጋትና ዘላቂ አቅርቦት እንዲኖር ለማስቻል እንደዚሁም ዘመናዊ የጅምላና የችርቻሮ የንግድ አሰራርን ለማስፋፋት እገዛ እንዲያደርግ ታስቦ የተቋቋመው “አለ” የጅምላ ማከፋፈያ ድረ-ገፁን ከፈተ። ባለፈው ሐሙስ ዕለት በሀርመኒ ሆቴል የተመረቀው ይሄው ድረ-ገፅ ከደንበኞች፣ ከአቅራቢዎች እንደዚሁም በድርጅቱ መቀጠር ከሚፈልጉ አመልካቾች፣ ከመገናኛ ብዙኋንና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በቀላሉ ለመገናኘት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Feb-2015
ቀደም ሲል በቀድሞዋ ሶቭየት ህብረት በኋላም በአሜሪካ የጦር መሳሪያ አቅራቢነት ሙሉ ጥገኛ የነበረችው ግብፅ፤ የአልሲሲን ወደ ስልጣን መምጣት ተከትሎ የጦር መሳሪያ አቅራቢዎቿን ሀገራት ቁጥር ለመጨመር በሰፊው እየሰራች መሆኗን ሰሞኑን ደይሊ ኒውስ ኢጂብት ጋዜጣ ባሰራጨው ዘገባ አመልክቷል። የግብፅ ከፍተኛ ሚሊተሪ ኤክስፐርቶችን ዋቢ ያደረገው ይሄው ዘገባ፤ ግብፅ ወደዚህ ውሳኔ ለመድረስ የበቃችበት ዋነኛ ምክንያት አሜሪካ ቀደም ሲል ለግብፅ በነበራት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-18-Feb-2015
የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት በሀገር አቀፍ ደረጃ በርካታ ስራዎችን በመሥራት ላይ ይገኛል። በአሁኑ ሰአት እየሰራቸው ካሉት በርካታ ስራዎች መካከል አንዱ በቦሌ ኤርፖርት የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል ይጠቀሳል። ኤርፖርቱ በአሁኑ ሰአት ሁለት ተርሚናሎች አሉት። ተርሚናል አንድ በአፄ ሃይለ ስላሴ ዘመነ መንግስት የተገነባ ነው። ተርሚናል ሁለት ደግሞ የተገነባው በ1995 ዓ.ም ነበር። በወቅቱ ተርሚናል ሁለት ሲገነባ ታሳቢ ተደርጎ የነበረው ሃያ አመት ያገለግላል በሚል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Feb-2015
በበላይ ከአዳማ - አነስተኛና ጥቃቅን እንዴት ተመራጭ የድህነት ቅነሳ ስታራቴጂ ይሆናል? - ከስኬት ጎን ችግሮች ያልተለዩት የአነስተኛና ጥቃቅን ዘርፍ በኢትዮጵያ፣ - ትኩረት ለሙያ ስልጠናና ድጋፍ ማዕከላት፣ በተባበሩት መንግስታት ድህነትን በተመለከተ ባለሙያው ባለሙያ የሆነው ጆናታን ሞርዱች በማይክሮ ፋይናንስ የሚደገፈው የአነስተኛና ጥቃቅን ኢንዱስትሪ ልማት ዘርፍ በዓለም ላይ ተመራጭና ውጤታማ የድህነት ቅነሳ ስትራቴጂነው ይላል። ጆናታን ለአባባሉ ማረጋገጫዎች ሲያክል፣ ዘርፉ በተወሰነ ካፒታል ለብዙ ወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠር ማስቻሉ፣...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Feb-2015
- ቂርቆስ ክፍለ ከተማ እንደማሳያ በአዲስ አበባ ከተማ የመልሶ ማልማት ሥራ ከተጀመረ ረዘም ያሉ ዓመታት ተቆጥረዋል፡ በመልሶ ማልማቱ ሥራ በርካታ የቆዩና ያረጁ የከተማዋ አካባቢዎች እየተነሱ የመልሶ ልማት ሥራ እየተከናወነባቸው ይገኛል። በዚህ ረገድ ቀደም ሲል በሰንጋተራና ልደታ ፍርድ ቤት አካባቢዎች በ26 ሄክታር መሬት ላይ የመልሶ ማልማት ሥራ ሲከናወን ቆይቷል። በሸራተን አዲስ ማስፋፊያ 42 ሄክታር፣ በመስቀል አደባባይ በኢሲኤ ጀርባ 3 ነጥብ 6 ሄክታር፣...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-05-Feb-2015
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፈው እሁድ በቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት አስራአንደኛውን የቦይንግ 787 ድሪም ላይነር አውሮፕላን ተረክቧል። አየር መንገዱ በአጠቃላይ ከቦይንግ ኩባንያ አስራሶስት ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ያዘዘ ሲሆን ከዚህ በኋላም በቀጣይ ሁለት የሚረከባቸው አውሮፕላኖች ይኖሩታል። የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም እንደገለፁት በአሁኑ ሰአት አየር መንገዱ በአጠቃላይ የሰማንያ አውሮፕላኖች ባለቤት ነው። በአምስት አህጉራት 84 መዳረሻዎችም አሉት። አሁን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-05-Feb-2015
በበላይ ከአዳማ ቱሪዝም በዓለም ኢኮኖሚ ውስጥ ድርሻው ከአንድ ትሪሊዮን ዶላር በላይ ደርሷል፣ ኢትዮጵያን እናስጎብኛችሁ፤ የጎደላትንም እንንገራችሁ፣ መንግሥት በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ኢትዮጵያን ከአፍሪካ ዋንኞቹ መዳረሻዎች አንዷ ለማድረግ ምን እየሰራ ነው? ምንስ ይቀረዋል? በዓለም ላይ በአንድ ዓመት ብቻ የጎብኚዎች ቁጥር ስንት የደረሰ ይመስላችኋል? አዎን የተባበሩት መንግሥታት የቱሪዝም ድርጅት አጠናቅሮ ይፋ ያደረገው መረጃ እ.ኤ.አ. በ2014 አንድ ዓመት ብቻ በዓለም የተለያዩ መዳረሻዎች በመዘዋወር ጉብኝት ያደረጉት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Jan-2015
በአዲስ አበባ ከተማ በእህል ግብይት ከሚታወቁት ውስን ቦታዎች መካከል ቀዳሚውን ስፍራ የሚይዘው በተለምዶ መሳለሚያ እህል በረንዳ በመባል የሚታወቀው ገበያ ነው። በዚህ የግብይት ቦታ ሁሉም የእህል አይነቶች አሉ ማለት ይቻላል። በአሁኑ ሰዓት በሀገራችን ሰብሎች ተመርተው የሚጠናቀቁበት ወቅት በመሆኑ ከምንጊዜውም በላይ አዳዲስ የእህል ምርቶች ወደገበያ ይገባሉ። ግለሰብ ነጋዴዎችም ሆኑ መንግሰት የእህል ግዢን በስፋት የሚያከናውኑት በዚህ ወቅት ነው። መንግሰት አምራቹ ገበሬ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-Jan-2015
በበላይ ከአዳማ -የኢትዮጵያ የእንስሳት ሀብትና ከሀብቱ ከአቅም በታች የመጠቀም ምክንያቶች፣ ከዘርፉ የተሻለ ተጠቃሚ ለመሆን ያሉ ዕድሎች፣ የዘርፉ ተግዳሮቶች እና የመፍትሄ አቅጣጫዎች ምንድን ናቸው፣ የቤት እንስሳት እርባታ በዓለማችን የዛሬ 10ሺ ዓመት ገደማ በአፍሪካ እንደተጀመረ መረጃዎች ይጠቁማሉ። ዘርፉ በአሁኑ ወቅት በኢኮኖሚና ማህበራዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ከፍተኛ ቦታ ይዞ ይገኛል። በተለይ ሀገራችንን ጨምሮ ታዳጊ በሚባሉት ሀገራት በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች ህይወታቸው የተመሰረተው በዚሁ የእርሻ ሥራ ላይ በመሆኑ በእነዚህ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Jan-2015
በሀገራችን በርካታ አክስዮኖች ተመስርተዋል። ሆኖም ከመነሻው ያለሙትን አላማ አሳክተው ውጤታማ የሆኑ እንዳሉ ሁሉ በተለያዩ ምክንያቶች ተሰነካክለው መሀል መንገድ ላይ የቀሩም አሉ። በዚህ ረገድ በበረካታ ውጣ ውረዶች ወስጥ ከሚገኙት አክስዮን ማህበራት መካከል አንዱ ህብር ስኳር አክስዮን ማህበር ነው። ህብር ስኳር ከመነሻው ለባንክ ብድር የሚያበቃውን የሰላሳ በመቶ መነሻ ካፒታል አክስዮን መሸጥ ያልቻለ ሲሆን ከዚያም በኋላ በአክስዮን ማህበራቱ አባላት መካከል በተነሳ አለመግባባት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-Jan-2015
በበላይ ከአዳማ የከተማ እርሻ አስፈላጊነት. . . በዓለም ላይ በከተማ እርሻ እነማን ጥሩ ተጉዘዋል? እንዴት? የዘርፉ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና አካባቢያዊ መስተጋብሮች የዘርፉ ፈተናዎችና ዕድሎች በአሁኑ ወቅት ከዓለም አጠቃላይ ህዝብ ግማሽ ያህሉ የሚኖረው ከተማ ውስጥ ነው። ይኸው ቁጥር በቀጣዮቹ ሶስት አስርት ዓመታት መጨረሻ ላይ በከፍተኛ ሆኔታ አድጎ 90 በመቶ ይደርሳል ይላል የዓለም ባንክ መረጃ። ይህም ለሰው ልጅ መሠረታዊ ከሚባሉት ፍላጎቶች አንዱና ዋነኛው ለሆነው ለምግብ ዋስትና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Jan-2015
የግብፅ የፔትሮሊየም ሚኒስትር ሸሪፍ ኢስማኤል የዓለም አቀፉን የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ መውረድ አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ ሀገራቸው ለድጎማ ከምታወጣው ገንዘብ ውስጥ 35 በመቶውን ማዳን ያስችላታል ተብሎ የሚጠበቅ መሆኑን ገልጸዋል። ሚኒስትሩ በማብራሪያቸው በ2013/2014 በጀት ዓመት ሀገሪቱ ለዜጎቿ የነዳጅ ድጎማ 126 ቢሊዮን የግብፅ ፓውንድ መድባ የነበረ መሆኑን ገልጸው ይህ የወጪ መጠን በ2014/2015 በጀት ዓመት ወደ 65 ቢሊዮን የግብፅ ፓውንድ ይወርዳል ተብሎ የሚጠበቅ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Jan-2015
- ኢትዮጵያ ከቬትናም መማር የሚገባት መልካም ተሞክሮ፣ - የቡና አምራች አርሶ አደሮችና ሀገራት ተገቢውን ጥቅም የሚያገኙባቸው ምክንያቶች ምንድን ናቸው? - ስለመፍትሄውስ ባለሙያዎች ምን ይመክራሉ በላይ - ከአዳማ ቡና በዓለም ዙሪያ በ50 ሀገራት ይመረታል። አምራቾቹም ሁሉም ማለት ይቻላል፤ ታዳጊ ሀገራት ናቸው። በእነዚሁ ሀገራት ከ20 እስከ 25 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች በቡና ምርት ላይ ተሰማርተው ህይወታቸውን ይመራሉ። ምርቱ ለሃገራቱ ያለው የኢኮኖሚ ድርሻም ከፍተኛ ቦታ አለው ይላል። የዓለም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-Jan-2015
የአዲስ አበባ ባቡሮች በአምስቱ ዓመት የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ከተካተቱት በርካታ የግንባታ ፕሮጀክቶች መካከል አንደኛው የ2 ሺህ 300 ኪሎ ሜትር የባቡር መስመር ዝርጋታ ይገኝበታል። በዚሁ ዕቅድ ወስጥ ከተካተቱት የግንባታ ፕሮጀክቶች መካከል በያዝነው በጀት ዓመትና በቀጣዩ ዓመት ይጠናቀቃሉ ተብለው የሚጠበቁት የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር እንደዚሁም የአዲስ አበባ፣ ሰበታ፣ መኤሶ፣ ደወሌ፣ ጂቡቲ የባቡር፣ ፕሮጀክት ግንባታዎች ይገኙበታል። ከአዲስ አበባ ጂቡቲ የሚገነባው የባቡር መስመር ፕሮጀክት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-08-Jan-2015
በቦሌ ክፍለ ከተማ ገርጂ ቁጥር አንድ የኮንደሚኒየም ሳይት በብሎክ ሃያ አንድ ህንፃ ላይ በደረሰው መሰነጣጠቅ ከአርባ በላይ አባወራዎች ህይወት አደጋ ላይ መውደቁን ባለፈው ሳምንት እትማችን በስፋት መዘገባቸን ይታወሳል። በወቅቱ የነዋሪዎቹን አስተያየትና የሳይቱን ማህበር ኃላፊ ሃሳብ ያካተትን ሲሆን፤ ጉዳዩ በቀጥታ ይመለከታቸዋል የተባሉትን የመንግስት አካላትም በማነጋገር ሃሳባቸውን ለማካተት ሙከራ አድርገናል። በዚህ ዙሪያ ካነጋገርናቸው የመንግስት ኃላፊዎች መካከል በከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-31-Dec-2014
በበላይ ከአዳማ ዓለም አቀፍ የቦንድ ገበያ ለመቀላቀል መስፈርቱ ምንድን ነው? በአሁኑ ወቅት በአለም ላይ የቦንድ ገበያ መጠኑ ከ100 ትሪሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ሆኗል፣ ከዚህ በፊት በዚሁ አምድ ሥር ስለ ቦንድ ምንነትና መገለጫው ቀንጭበን ያስነበብናችሁ መረጃ እንደነበር አስታውሳለሁ። እነሆ በድጋሚ፣ ቦንድ አንድ መንግሥት ወይም ተቋም ለብድር መተማመኛ ዋስትና የሚሆን ሕጋዊ ዶክመንት አዘጋጅቶ ብድሩን ለሚሰጠው ወገን የሚያቀርበው ሰነድ ሲሆን በሰነዱ ውስጥ የብድርና የወለድ መጠን እንዲሁም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-31-Dec-2014
ኢትዮቴሌኮም በበርካታ ዘርፈ ብዙ ችግሮች ውስጥ ያለ ኩባንያ ነው። ኩባንያው ዘመኑ ከደረሰበት ቴክኖሎጂ አኳያ ለተጠቃሚው ተገቢውንና ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት አይሰጥም በሚል በርካታ ወቀሳዎች ይደርሱበታል። የኔትወርክ መቆራረጥ፣ የክፍያ ካርዶችን መሙላት አለመቻል፣ የሞሉትን ሂሳብ ለማወቅ መቸገር፣ ሂሳቡን ሳይጠቀሙበት መጥፋትና የመሳሰሉት በሞባይል ተጠቃሚዎች ላይ እየደረሱ ያሉ ችግሮች ሲሆኑ ከዚህም በተጨማሪ በተቋማት ደረጃ ባንኮች፣ ኢንሹራንሶችና ግብር ሰብሳቢ ተቋማት ሳይቀሩ በኢንተርኔት ኔትወርክ ችግር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-31-Dec-2014
የዲያጂዮ ድርጅት የሆነው ሜታ አቦ ቢራ፤ ዘመን የተሰኘ ቢራን ለገበያ አቀረበ። ባለፈው ሃሙስ በካፒታል ሆቴል በተካሄደው ስነስራት አዲሱን ዘመን ቢራ በይፋ ወደ ገበያ መግባቱን የኩባንያው ኃላፊዎች አስተውቀዋል። ቢራው 4 ነጥብ 5 የአልኮል መጠን ያለውና 330 ሚሊ በሚይዝ ጠርሙስ ለገበያ የቀረበ ሲሆን የችርቻሮ ዋጋውም አስር ብር መሆኑ ታውቋል። በዕለቱ ቢራው ወደ ገበያ መግባቱን አስመልክተው ማብራሪያ የሰጡት የሜታ ቢራ አክስዮን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-25-Dec-2014
በበላይ ከአዳማ - ስለምግብ ዋስትና በአጭሩ. . . - ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ የምግብና እርሻ ድርጅት /ፋኦ/ በምን መስፈርት ተመርጣ ተሸለመች? - በቀጣይ ዓለም በምግብ ዋስትና የሚፈተንባቸው ዋና ዋና ምክንያቶች፣ የእርሻ ሥራ የዛሬ 10ሺ ዓመት እንደተጀመረ መረጃዎች ይጠቁማሉ። በወቅቱ ጥንታዊ የስልጣኔ ሀገራት የሆኑት የግብጽና የቻይና ህዝቦች የዕለት ጉርሳቸውን ለማግኘት ይታትሩ ነበር። ይሁንና መሬት አንድ ጊዜ የሰጧትን ዛቅ አድርጎ የተትረፈረፈ ምርት እንደምትሰጠው ሁላ ባዶ እጅ የምታስቀርበትም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-25-Dec-2014
ኢትዮጵያ በወይን ጠጅ ምርት ረዘም ያሉ ዓመታትን ብታሰቆጥርም አገሪቱ ካላት ተፈጥሯዊ እምቅ አቅም አኳያ ግን ብዙም ርቀት የተጓዘችበት ሁኔታ የለም። ቀደም ሲል በግለሰብ ባለሀብቶች እጅ የነበሩት የወይን ጠጅ አምራች ኩባንያዎች በደርግ መንግሥት ከተወረሱ በኋላ በዘርፉ ደፍሮ የገባ የግል ባለሃብት አልነበረም። ይሁንና በኢትዮጵያ በቢራ ማምረት ሥራ የተሰማራው የፈረንሳዩ ካስትል ኩባንያ ደፍሮ በመግባት ከአዲሰ አበባ 160 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ዝዋይ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Dec-2014
በቅርቡ ፓን አፍሪካን ቼምበር ኦፍ ኮሜርስ እና ኢንዱስትሪ “Building Smart Eco-Product” በሚል መርህ በአዲስ አበባ በሚገኘው ጉለሌ ቦተኒካል ጋርደን ኮንፍረንስና አውደ ርዕይ አዘጋጅተው ነበር። የኮንፍረንሱ ዋነኛ ጭብጥ የአካባቢ ደህንነትን በጠበቀ መልኩ ልማትን በምን ማከናወን ይቻላል የሚለው ጉዳይ ነው። በዚሁ ኮንፍረንስ ላይ የንግድ ተቋማት፣ የተለያዩ ዓለም አቀፍ ድርጅቶችና የንግድ ተቋማት ተወካዮች ተገኝተዋል። በዚሁ ዙሪያ ከተነሱት ርዕሰ ጉዳዮች መካከል አንደኛው አረንጓዴ ኢንዱስትሪ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Dec-2014
በአገራችን በስራ ላይ ካሉት የሲሚንቶ ፋብሪካዎች መካከል አንዱ የድሬዳዋ ሲሚንቶ ፋብሪካ ነው። ድሬዳዋ ሲሚንቶ ፋብሪካ ቱሬ ሲሚንቶ ፋብሪካ ቀጥሎ በድሬዳዋ ከተማ የሚገኝ ፋብሪካ ነው። ፋብሪካው በአሁኑ ሰዓት ክሊነከር የተባለውንና በከፊል ያለቀለትን የሲሚንቶ ግብዓት በማምረት ወደ ጂቡቲና ሶማሌላንድ እንደዚሁም በቅርቡ በኩባንያው ወደ ተገዛውና ቆቃ ወደሚገኘው እህት ኩባንያውም እንደሚልክ ከኃላፊዎቹ ገለፃ መረዳት ችለናል። ከዚህም በተጨማሪ የሶማሌላንድ ገበያንም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Dec-2014
የአንድ ድፍድፍ በርሜል ዋጋ አንዳንድ ጊዜ ከአንድ መቶ ዶላር ትንሽ ከፍ ብሎ ከቆየ በኋላ ከተወሰኑ ዓመታት ወዲህ ድግሞ በበርሜል ከሰማኒያ እስከ መቶ ዶላር የነበረ ሲሆን በቅርቡ ግን ወደ ሰባ ዶለር አሽቆልቁሏል። የፔትሮለየም ላኪ አገራት ድርጅት የሆነው ኦፔክ አባል ሀገራት 30 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅ በየዓመቱ ለማቅረብ በ2011 ስምምነት ላይ የደረሱበት ሁኔታ ነበር። ይህም የምርት አቅርቦት መጠን ቀድሞ እንደሚደረገው የዋጋው ሁኔታ እየታየ የመቀነስና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Dec-2014
በኬኒያ ባንኮች ላይ የሳይበር ጥቃትን በማካሄድ የሀገሪቱን ገንዘብ በህገወጥ መንገድ ለማዘዋወር የሚያስችላቸውን የመረጃ ቴክኖሎጂ ስርአት በድብቅ ሲዘረጉ ደርሼባዋለሁ ያለቸውን ሰባ ቻይናውያንየኬኒያ ፖሊስ በቁጥጥር ማዋሉን ደይሊ ኔሽን ጋዜጣ ሰሞኑን ባሰራጨው ዘገባ ገልጧል። የኬኒያን ፖሊሰ የምርመራ ሂደት ዋቢ ያደረገው ይሄው ዘገባ ግለሰቦቹ ተደራጅተው ቤት በመከራየትና የሀገሪቱንም የቴሌኮም ስርአት ሰብሮ ለመገባት የሚያስችላቸውን ቴክኖሎጂ በመዘርጋት ላይ ነበሩ። የቴሌኮም ሰብሮ የመግባቱ የመጨረሻ ግብ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Dec-2014
በላይ ከአዳማ ስለሐብትና ገቢ ልዩነት እንዲሁም መለኪያዎቹ በጥቂቱ በዓለማችን የሚገኙ 3 ሐብታሞች ሀብታቸው 48 ሀገራት ተደምረው ካላቸው ይልቃል ስለመባሉስ? የሀብትና የገቢ ልዩነት እየከፋ የመጣባቸው ምክንያቶች በባለሙያዎች እይታ የችግሩ መፍትሄስ? እነሆ መሸጋገሪያ፤ የህንድ ዋና ከተሞች ‘ሁለት’ ናቸው የሚል አባባል እንሰማለን። ከተሞቹም ኒውዴልሂ እና ኦልድ ዴልሂ። አንደኛው (ኒውዴልሂ) እውነተኛው የሀገሪቱ ዋና ከተማ ሲሆን፤ ሁለተኛው (ኦልድ ደልሂ) የዳቦ ስም ነው። የዳቦው ስም የወጣው ደግሞ በመዲናይቱ በነዋሪዎቿ መካከል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Dec-2014
በበላይ ከአዳማ - ስለሰው ሃብት ልማት በጥቂቱ. . .፣ - ሊቢያ፣ ሞርሽየስ፣ ቱኒዚያ፣ አልጀሪያና ሊቢያ በሰው ሃብት ልማት ከአፍሪካ ቀዳሚዎች ተብለዋል፣ - በአሁኑ ወቅት 1 ነጥብ 5 ቢሊዮን የዓለም ህዝብ የእለት ገቢው ከ1ነጥብ 25 የአሜሪካን ዶላር በታች ነው፣ - ሪፖርቱ አሁንም ትኩረት ይሻሉ ያላቸው አንገብጋቢ ጉዳዮች የመፍትሄ አቅጣጫዎች፣ እነሆ ለመንደርደሪያ የሚሆነን የታዋቂ ሰዎች ጥቅስ ኬን ሮቢንሰን ልክ አርሶ አደር የዘራውን ያጭዳል እንዲሉ በሰው ሀብት ልማት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Dec-2014
አቶ ወንድም ተክሉ የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት የ2007 ዓ.ም የአራት ወራት አፈፃፀምን አስመልክተው የድርጅቱ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ወንድም ተክሉ ባለፈው ቅዳሜ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። ኃላፊው በሰጡት መግለጫ የኤርፖርቶች ግንባታንና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን የዳሰሱ ሲሆን፤ አሁን ካለው የትራፊክ ፍሰት እድገት አኳያ ከአስር ዓመት በኋላ የአዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት ተጨማሪ መንገደኞችን ማስተናገድ የማይችልበት ሁኔታ እንደሚኖር አመልክተዋል። ኃላፊው ኤርፖርቱ ባለው የመጨረሻ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Dec-2014
አቶ ብርሃኑ ወ/ስላሴ ዳሸን ባንክ አሜሪካን ኤክስፕረስ ካርድን ማስተናገድ ጀመረ። ባንኩ ከዚህ ቀደም ማስተር ካርድን፣ ቪዛን እና ቻይና ዩኒየን ፔይ ካርዶችን በመቀበል አገልግሎት በመስጠት ላይ የነበረ ሲሆን ከአንድ መቶ ሚሊዮን በላይ የክፍያ ካርድ ተጠቃሚዎችን ያቀፈው አሜሪካን ኤክስፕረስ የዳሸን ባንክ አጋር በመሆን፤ ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በባንኩ በኩል አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። በዚሁ ዙሪያ ባለፈው አርብ ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የዳሸን ባንክ ፕሬዝዳንት አቶ ብርሀኑ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Nov-2014
ፔትራም ኩባንያ በሰበታ ከተማ በአስገነባው ኢንዱስትሪያል ኮምፕሌክስ በአንድ ሰዓት ውስጥ ከ5ሺህ ያላነሰ የመዓዛ ጁስን ማምረት ጀመረ። ኩባንያው ይህን ያስታወቀው ባሳለፍነው ሳምንት ረቡዕ ህዳር 10 ቀን 2007 ዓ.ም የፋብሪካውን ይፋዊ ምርቃት ሥነ- ሥርዓት ባካሄዱበት ወቅት ነው። ከ80 ሚሊዮን ብር በላይ ካፒታል የተገነባው ይህ ፋብሪካ ለሀገር ውስጥና ለውጪ ገበያ የሚቀርብ ጁስን የማምረት አቅም እንዳለው የተገለፀ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት 150 ለሚደርሱ የአካባቢው ነዋሪዎች የስራ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Nov-2014
ስድስተኛው የኢትዮጵያ የከተሞች ፎረም ከህዳር 6 እስከ 13/2007 ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ ተካሄዷል። በ2002 ዓ.ም በአዲሰ አበባ የተጀመረው ይህ ፕሮግራም በየዓመቱ በተከታታይ በሀዋሳ፣ በመቀሌ፣ በአዳማና በባህርዳር ከተሞች፤ ተካሂዶ ዘንድሮ ድሬዳዋ ከተማ የተረኝነት ተግባሯን ተወጥታ ከዚህ በኋላ በየሁለት ዓመቱ እንዲካሄድ የተወሰውን የከተሞች ፎረም ጎንደር ከተማ ለማዘጋጀት ተመርጣ ኃላፊነቱን ተረክባለች። እስከዛሬ በነበረው ሂደት በዓሉ በየዓመቱ ሲካሄድ የነበረ ሲሆን ከድሬዳዋው ዝግጅት በኋላ ግን በየሁለት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Nov-2014
በበላይ ከአዳማ የጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪዎች እና ምርቶች በአውሮፓ እና ሰሜን አሜሪካ እየቀነሰ የመጣባቸው ምክንያቶች፣ ዘርፉ ካለፉት 25 ዓመታት ወዲህ በተለይ በእስያ እና ላቲን አሜሪካ ሀገራት ያሳየው እመርታዊ ለውጥ፣ በኢትዮጵያ የዘርፉ መልካም ዕድሎችና ፈተናዎች፣ ልብስ ከሰው ልጅ መሠረታዊ ፍላጎቶች ማለትም ከምግብና መጠለያ ቀጥሎ አንዱ ነው። በዚህም ምክንያት የዘርፉ ውጤቶች የሆኑት አልባሳት ያልተቋረጠ፣ ሰፊና ተከታታይ የሆነ የገበያ እድል አላቸው። ያገኘነው የፅሁፍ መረጃ እንደሚያመለክተው የጨርቃ ጨርቅ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Nov-2014
በበላይ ከአዳማ - ፈጠራ እና መነሻ ምክንያቶቹ - የትኛው ፈጠራ ለዕድገት ተመራጭ ነው? - እነማን ለምርምርና ጥናት ከፍተኛ በጀት መደቡ? - የምርምርና ፈጠራ ተግዳሮቶች፣ - ኢትዮጵያ ለምርምርና ጥናት የበጀተችው በሶስት እጥፍ አድጓ እስኪ መግቢያችን ወዲህ ከሐገር ቤት ይሁን፤ ወጣት ቢንያም አፈወርቅ ይባላል። የኬሚካል ኢንጂነሪንግ ባለሙያ ሲሆን በሐገራችን በሚገኝ አንድ ተቋም ውስጥ በሙያው እያገለገለ ይገኛል። ቢንያም ሀገራችን ኢትዮጵያ በየዓመቱ ከውጭ ወደ ሀገር ቤት እስከ 10 ሚሊዮን ዶላር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-19-Nov-2014
የኢትዮጵያ ጥራጥሬ ቅባት እህሎችና ቅመማ ቅመም ምርቶች አዘጋጅቶ ላኪዎች ማህበር ለአራተኛ ጊዜ ያዘጋጀውን ዓለም አቀፍ ኮንፍረንስና ኤግዚብሽን ህዳር 2 እና 3 ቀን 2007 ዓ.ም በሸራተን አዲሰ ሆቴል አካሂዷል። የዘንድሮው ለአራተኛ ጊዜ የተካሄደ ሲሆን ከመቶ ሃምሳ ያላነሱ የዘርፉ ምርት ላኪዎች እንደዚሁም ወደ አንድ መቶ የሚጠጉ የተለያዩ ሀገራት ባለሀብቶችም መሳተፋቸው ታውቋል። ከዚህም በተጨማሪ በፕሮግራሙ ላይ የግብርና ምርት አቅራቢ ኩባንያዎችና ልዩ ልዩ የመንግስት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-12-Nov-2014
የቴሌኮም መሳሪያዎችን በህገወጥ መንገድ ወደ ሀገር ውስጥ በመስገባትና ለዓለም አቀፍ ጥሪዎች ማስተናገጃነት በመጠቀም ሀገሪቱንና ተቋሙን በሚሊዮኖች የሚቆጠር ብር ገቢን አሳጥተዋል በሚል የተጠረጠሩ ሰባ ሰዎች በፌዴራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ኢትዮቴሌኮም በላከልን ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቋል። እንደመግለጫው በህገወጥ ተግባሩ በመሳተፍ ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ከዋሉት ግለሰቦች መካከል ሶስት የውጪ ሀገር ዜጎች እና አራት የኢትዮ-ቴሌኮም ሰራተኞች ይገኙበታል። የውጪ ሀገር ዜጎቹ በወንጀሉ ከተጠረጠሩት የኩባንያው ሰራተኞች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-12-Nov-2014
የቤቶች ልማት ኤጀንሲ በዚህ አመት የሰባ ሶስት ሺ ቤቶችን ዕጣ በማውጣት ለተጠቃሚዎች ለማድረስ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እያከናወነ ነው። ከዚህና መሰል እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ አንዳንድ ማብራራዎች እንዲሰጡን የቤቶች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ መስፍን መንግስቱን አነጋግረን የሰጡንን ምላሽ እንደሚከተለው አዘጋጅተን አቅርበናል። ሰንደቅ፡- ከቤቶች ልማት ጋር በተያያዘ አሁን ያለው እንቅስቃሴ ምን ይመስላል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ በቦሌ ቡልቡላ ሳይት ከአራት ሺ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-12-Nov-2014
በላይ ከአዳማ - ከዕንቁላል ነጋዴነት እስከ ቦይንግ አውሮፕላን ባለቤትነት - አውሮፕላኑን ከቦሌ እስከ ሆቴል ለማጓጓዣ ብቻ 100ሺ ብር ከፍያለሁ - የአየር መንገድ ሙያተኞችና የመንግስት አካላት ያደረጉልኝ ድጋፍ ከፍተኛ ነው - ለ100 ሰዎች ቋሚና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል ፈጥረናል ዕለተ-ቅዳሜ ሕዳር 29 ቀን ጉዞ ከአዲስ አበባ በስተምዕራብ በቅርብ ርቀት ወደሚገኝ ሥፍራ። ቡራዩ ኬላ በመባል በሚታወቅ አካባቢ ቀኑ ለአካባቢውም ሆነ ለመዝናኛና ሆቴል ማዕከሉ የተለየ ነው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-06-Nov-2014
በበላይ ከአዳማ - ከሁለት ሰው አንዱ በዓለማችን የአየር ትራንስፖርት ተጠቃሚ ነው - በተነባቢዎቹ የተሞገሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በትርፋማነቱ ከዓለም ስንተኛ ይመስልዎታል? - የአፍሪካ አየር መንገድ ፈተናዎችና መልካም አጋጣሚዎች እድሜ ለአሜሪካኖቹ ወንድማማቾች ራይትስ የሚባሉት ሁለት ወንድማማቾች የፈጠሩትና ለዓለም ያበረከቱት በሰማይ በራሪው አውሮፕላን ቀስ በቀስ እየዘመነ ሄደ። ዛሬ ላይ ከአንዱ የአለም ጥግ ወደሌላው የተቀረው ዓለም ሺዎች ኪሎ ሜትሮችንና ማይሎችን አቋርጦ ሽር ብሎ በሰዓታት ካሰቡበት ያደርሳል። የ20ኛው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-06-Nov-2014
የግብጹ ውጪ ጉዳይ ሚ/ር ሳሚ ሽኩሪ እና የኢትዮጵያ አቻቸው ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም በያዝነው ሳምንት በአዲሰ አበባ የተካሄደው አምስተኛው የአትዮ-ግብፅ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ አምስት አዳዲሰ የትብብር ስምምነቶችን በመፈራረም ተጠናቋል። ሁለቱ ሀገራት በልዩ ልዩ ዘርፎች ያሏቸውን ግንኙነቶች ለማጠናከር በውጪ ጉዳይ ሚኒስትሮቻቸው አማካኝነት የጋራ የትብብር ኮሚሽን ያቋቋሙት በ1999 ዓ.ም ነበር። ከዚያ በኋላ በነበሩት ተከታታይ ዓመታት ከሃያ በላይ የትብብር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Oct-2014
አዲሰ አበባ ከንጉሱ ዘመን ጀምሮ በርካታ አስርት ዓመታትን ያስቆጠረ የመኖሪያ ቤት ችግር ያለባት ከተማ ናት። የከተማዋን የተከማቸ የመኖሪያ ቤት ችግር በመፍታቱ ረገድ የደርግ መንግስት ሁለት እርምጃዎችን የወሰደበት ሁኔታ ነበር። በአዋጅ ቁጥር 47/67 የከተማ መሬትንና ትርፍ ቤቶችን የመንግስት ንብረት ባደረገበት ህግ መሰረት ትርፍ ቤቶችን ከባለንብረቶች በመንጠቅ የተወሰኑት በቀበሌ ስር እንዲተዳደሩ አድርጎ በዝቅተኛ ዋጋ ለነዋሪው እንዲከራዩ ማድረግ ነበር። ከዚህ ውጪ ከፍ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-29-Oct-2014
በበላይ ከአዳማ የሰው ልጅ ከናይሎቲክ እስከ አሁን በተፈጥሮ ሐብት ላይ ላደረሰው ጥፋት የተደቀኑ አደጋዎች የአካባቢ እና የስነፍጥረት ባለሙያዎች የጥናት ውጤት እና ቀጣይ የመፍትሄ አቅጣጫዎች አበረታች ግን ጉራማይሌ አቀባበል የተንፀባረቀበት የሰሞኑ የኮፐን ሀገኑ የአየር ንብረት ጉባኤ አቶ በድሩ ተወልደ ያደገው፣ ተምሮ ትዳር በመመስረት ለወግ ማዕረግ የበቃው በምሥራቅ የሐገራችን ክፍል በአንዱ አካባቢ ነው። አሁንም በዚያው አካባቢ ይኖራል። አቶ በድሩ ከልጅነት ሕይወት እስከ አሁን ያለውን ሂደት ሲያጫውተኝ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Oct-2014
በበላይ ከአዳማ በዓለም ላይ የአገልግሎት ዘርፍ ገፅታዎች፣ ጉራማይሌው የአገልግሎት ዘርፍና የኢንዱስትሪ እድገት በህንድና በሌሎች አዳዲስ ሃያላን ሀገራት፣ የዘርፉ ፈተናዎችና ዕድሎች፣ በኢትዮጵያ የአገልግሎት ዘርፉ መነቃቃት እና አንድምታው፣ በአንድ ሐገር ዋነኞቹ የኢኮኖሚ ዕድገት አልያም ውድቀት መለክያዎች ሁለት ናቸው። ዓመታዊ ጥቅል የሀገር ውስጥ ምርትና አገልግሎት /GDP/ እንዲሁም ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ ተደማሪ የሚሆነው ከኤክስፖርት የሚገኘው እና ለኢምፖርት የሚከፍላቸው ተሰልቶ የሚገኘው ውጤት ነው። አሁን አሁን በአንዳንድ የምጣኔ ሐብት ጠበብት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-22-Oct-2014
አቶ ኡመር አሊ የሳይገን ዲማ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ በሀገራችን በስራ ላይ ካሉት የጨርቃጨርቅ ፋብሪካዎች መካከል አንዱ ሳይገን ዲማ የጨርቃጨርቅ ፋብሪካ አንዱ ነው። ፋብሪካው በበርካታ ውጣ ውረዶች ውስጥ በማለፍ በባንክ ብድር መያዣነት በሀራጅ ከመሸጥ ድኖ በአሁኑ ሰዓት የምርታማነቱን መጠን ከጊዜ ወደ ጊዜ ከፍ በማድረግ ወደ ኤክስፖርት ስራ ሳይቀር ለመሰማራት እቅድ ይዞ በመስራት ላይ ነው። ከዚህና ከሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ጋር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-16-Oct-2014
ኢትዮጵያ በእንስሳት ሀብት ከፍተኛ እምቅ አቅም ካለቸው የዓለማችን ሀገራት መካከል አንዷ ናት። ይህ እምቅ አቅሟ በአፍሪካ ቀዳሚውን ሥፍራ የያዘ መሆኑም በተደጋጋሚ ይገለፃል። ከሀገሪቱ አጠቃላይ የቆዳ ስፋት ውስጥም ስልሳ በመቶውን የሚሸፍነው በአርብቶ አደሮች የተያዘ መሬት መሆኑም ለዚህ በቂ ማሳያ ይሆናል። ሀገሪቱ በዘርፉ ከፍተኛ እምቅ አቅም ያላት ቢሆንም በተለይ በኤክስፖርቱ ዘርፍ ያላት ተጠቃሚነት ሲታይ ብዙም እዚህ ግባ ሊባል የሚችል አይደለም። ከኢትዮጵያ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-16-Oct-2014
የግብፅ መንግስት ከገባበት የኢኮኖሚ አዘቅት ለመውጣት በተለያዩ ጊዜያት ብድሮችን ሲያገኝ የቆየ ሲሆን ከሰሞኑ ደግሞ 5 ቢሊዮን ዶላር ከሳዑዲ አረቢያና ከተባበሩት አረብ ኤሜሬት ብድር ለመውሰድ የተዘጋጀ መሆኑን አህራም ኦንላይን ሰሞኑን ባሰራጨው ዘገባ አመልክቷል። እንደዘገባው ከሆነ ሁለቱም ሀገራት ለግብፅ ብድሩን ለመልቀቅ ፈቃደኝነታቸውን አሳይተዋል። በስምምነቱ መሰረት ግብፅ ገንዘቡን ከ3 እስከ 5 ዓመታት ባሉት ጌዜያት ውስጥ ተመላሽ ማድረግ ይጠበቅባታል። ይህ አስቸኳይ ብድር ለግብፅ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-16-Oct-2014
ያልተመጣጠነ ዕድገት እንዴት ይከሰታል? የሒርሰማን እና ሌሎች ኢኮኖሚስቶች ቴዎሪ ባልተመጣጠነ ዕድገት አስፈላጊነት ዙሪያ ያልተመጣጠነ እድገት ጠቀሜታዎች እና አሉታዊ ጎኖች የታዳጊ ወይም ድሃ ሀገራት መገለጫዎች ብዙ ናቸው። ዝቅተኛ የሐገር የነፍስ ወከፍ እና ያልተመጣጠነ የዜጎች ገቢ፣ የተንሰራፋ ድህነት፣ ዝቅተኛ ምርታማነት፣ ኃላ ቀር የኢንዱስተሪዎች መዋቅር፣ ከፍተኛ ፍጆታ /consumption/ ዝቅተኛ ቁጠባና ከፍተኛ የህዝብ ምጣኔ እድገት ሲሆኑ ሰፊ ጥገኝነት፣ ከፍተኛ ሥራ አጥነት እና ከአቅም በታች መሥራትና ኋላ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-16-Oct-2014
በጀርመን የሚገኙ አስራ ሰባት ታላላቅ የጨርቃ ጨርቅ ማምረቻ ማሽኖችና የማሽኖች መለዋወጫ አምራች ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የአምስት ቀናት ጉብኝት በማድረግ በዘርፉ ከተሰማሩ የተለያዩ ባለሀብቶች ጋር ውይይቶችን አደረጉ። ባለሀብቶቹ በኢትዮጵያ ባለው የጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪ እምቅ የኢንቬስትመንት አቅም መሳባቸውን የገለፁ ሲሆን በቀጣይም በኢትዮጵያ በዘርፉ ከተሰማሩት ባለሀብቶች ጋር አብሮ በመስራት ጀርመን ሰራሽ የጨርቃጨርቅ ማሽኖችን ለባለሀብቶቹ ለማቅረብ እቅድ እንዳላቸው ገልፀዋል። በልኡካን ቡድን ደረጃ ተዋቅረው በኢትዮጵያ ቆይታ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Oct-2014
በበላይ ከአዳማ ከሜሶጶጣሚያ እስከ ዘመነኞቹ፣ በታዳጊ ሀገራት የከተሞች መስፋፋት ዋነኛ ምክንያቶች እና ገፅታቸው፣ እ.ኤ.አ በ2050 ከዓለም አጠቃላይ ህዝብ 64 በመቶው በከተሞች ይኖራል፣ በኢትዮጵያ የከተሞች አመሠራረት ታሪክ፣ አሁን ያለበት ደረጃ፣ ቀጣይ ሂደትና ገፅታው፣ በዓለማችን ከተሜነት ጥንት አንድ ብሎ የጀመረው ከሶስት ምዕተ ዓመታት በፊት በዛሬዋ ኢራቅ በሚገኘው ሜስጶጣሚያ ተብሎ በሚታወቀው አካባቢ ነው። ማስኦጣሚያ በታዋቂዎቹ የኢፋርጥስ እና ጨግሪስ ወንዞች መካከል የሚገኝ ቦታ ማለት ነው። በወቅቱ ጥንታዊ የአካባቢው ነዋሪ /ህብረተሰብ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Oct-2014
በሀገሪቱ የተከሰተዉን የፖለቲካ ቀዉስ ተከትሎ የግብፅ ኢኮኖሚ ክፉኛ የተጎዳ ሲሆን ወደስልጣን የመጣዉ የፕሬዝዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ መንግስት ተከታታይ እርምጃዎችን በመዉሰድ በቀጣይ የተሻለ ለዉጥን ለማስመዝገብ የተለያዩ ጥረቶችን እያደረገ ነዉ። ከተወሰዱት እርምጃዎች መካከል መንግስት ቀደም ሲል ለህብረተሰቡ ሲሰጡ የነበሩ ልዩ ልዩ ድጎማዎችን ማንሳት አንዱ ሲሆን ይህም ቀድሞ እርምጃዉ እንዲወሰድ ጫና ሲያደርግ በነበረዉ በአለምአቀፉ የገንዘብ ድርጅት( IMF) በኩል ተቀባይነትን አግኝቷል። መንግስት የሀገሪቱን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-08-Oct-2014
በኢትዮጵያ የተለያዩ ሀገራት ዜጎች በበርካታ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ተሰማርተዉ ይገኛሉ። ከዉጪ ቀጥታ ኢንቨስመንት አኳያ በተነፃፃሪነት በኢትዮጵያ ከፍተኛ መዋዕለ ነዋይን በማፍሰስ ቱርካዉያን ቀዳሚዉን ስፍራ ይዘዉ የሚገኙ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ። ከቱርካዉያኑ በመቀጠል ቻይናዉያኑ የሁለተኛ ደረጃን የያዙ ሲሆን በአዉሮፓ ህብረት አባል ሀገርነት ስር የተጠቃለሉ ሀገራት ደግሞ የሶስተኝነት ደረጃን ይዘዋል። በኢትዮጵያ መዋዕለ ነዋያቸዉን ያፈሰሱ የአዉሮፓ አባል ሀገራት ኩባንያዎች እ.ኤ.አ በሜይ 2012 ራሳቸዉን በማደራጀት በተለያዩ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Oct-2014
ለአንድ ሀገር እድገት ከፍተኛዉን ሚና ከሚጫወቱት ወሳኝ ግብዓቶች መካከል አንዱ የኤክስፖር ገቢ ነዉ። የኤክስፖርት መጠን እና በዚሁ ዘርፍ የሚገኘዉ የዉጪ ምንዛሪ ገቢ መጠን የሀገሮች የንግድ ተወዳዳሪነት አቀምን ያሳያል። ቻይና እና መሰል ሀገራት በፍጥነት የማደጋቸው ዋነኛ ሚስጥር የኢኮኖሚ ፖሊሲ ማጠንጠኛቸዉን ኤክስፖርት መር (Export Oriented) ማድረጋቸዉ ነዉ። የኢትዮጵያ የአምስቱ አመት የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ሲነደፍ በኤስፖርቱ ዘርፍ መሰረታዊ ለዉጥ ለማምጣት ታስቦ ነዉ።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Oct-2014
በበላይ ከአዳማ የኢኮኖሚ ዕድግ መለኪያው ምንድነው? የሀገር ውስጥ ጥቅል ምርት የሀገ ውስጥ ጥቅል ምርት ትክክለኛ የኢኮኖሚ ዕድገት መለኪያ የሚሆነው መቼ ነው? የኢትዮጵያ ጥቅል የሀገር ውስጥ ምርት ከቀጣይነት የኢኮኖሚ ዕድገት አንፃር ሲታይ አሜሪካዊው ባለሀብት እና የሥራ ፈጠራ ባለቤት ጀምስ ካሽፔኒ ዕድገት በቀላሉ የሚመዘገብ ሳይሆን የዜጎች የተቀናጀ ጥረት ውጤት ነው ሲል ሌላው አዳዲስ አስተሳሰቦችን ለአለም ያበረከተው ትውልደ አሜሪካዊው ናፖሊዮን ሂል እድገትን እውን ለማድረግ ብቸኛው መንገድ ተከታታይ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-01-Oct-2014
ደቡብ አፍሪካ በከፍተኛ ደረጃ እያደገ የመጣዉን የሀይል አቅርቦት ምላሽ ለመስጠት የኑኩሌር ሀይል ማመንጫ ለመገንባት እንቀስቀሴ ከጀመረች አመታት የተቆጠሩ ሲሆን በቅርቡም ከሩስያ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርማለች። ስምምነቱ ቀደም ብሎ የተደረገዉ በሩስያዉ ፕሬዝዳት ቭላድሚር ፑቲን እና በደቡብ አፍሪካዉ ፕሬዝዳንት ጃኮብ ዙማ ነዉ። ስምምነቱ የአንድ ትሪሊዮን የደቡብ አፍሪካ ራንድ ሲሆን በዚህ መሰረት ሩስያ የኑኩሌር ሀይል ማመንጫ ማብልያዎችን (Nuclear reactors) ለደቡብ አፍሪካ ማቅረብና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Sep-2014
በበላይ ከአዳማ - ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ ዕድገትና መገለጫዎቹ፣ - የራስን ጥቅም ብቻ ማዕከል ያደረገ የሀብታም ሀገራት ድስኮራ፣ - የቀጣይ ዕድገት ፈተናዎችና መፍትሄዎች፣ - በአረንጓዴ ልማት የተጠመደችው ኢትዮጵያ፣ ውድ አንባቢያን እንደተለመደው ለመሸጋገሪያ የሚሆነን አንድ ሁለት የታዋቂ ሰዎች ጥቅስ እናስቀድምና ወደ ዋናው ርዕሰ ጉዳያችን እንለፍ። በመጀመሪያ የምናገኘው የታዋቂው የካናዳ ባለሀብት የሞረስ ስትሮንግ ጥቅስ ነው። እንዲህ ይላል፤ ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ ዕድገት የሚለው አሁን ላይ እያንዳንዱ ሰው ጉዳይ ሆኗል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Sep-2014
ሱዳን ሶስት የነዳጅ ፍለጋ ከሚያካሂዱ ኩባንያዎች ጋር የነዳጅ ፍለጋ ስምምነትን ተፈራረመች። ከሰሞኑ ስምምነቱ የተፈረመው ከአንድ የካናዳ፣ የናይጄሪያ እና ሀገር በቀል ኩባንያ ጋር ነው። እንደ ሱዳን ትሪብዩን ገለፃ በስምምነቱ መሰረት የነዳጅ ፍለጋው የሚካሄደው በነጭ አባይ ግዛት፣ በሰሜን ኮርዶፋን እና ሲናር በተባለ አካባቢ ነው። የነዳጅ ፍለጋው በዋነኝነት የሚካሄደው የደቡብ ሱዳንን ነዳጅ ወደ ፖርት ሱዳን ወደብ ይዞ ከሚሄደው የነዳጅ ቱቦ አቅራቢያ በመሆኑ ነዳጁ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Sep-2014
ገዳዩ የኢቦላ በሽታ በአደገኛ ሁኔታ በምዕራብ አፍሪካ መስፋፋቱን ተከትሎ ህንድ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር በኒውዴሊሂ በመጪው ህዳር ወር ልታካሂደው የነበረውን ስብሰባ ሰረዘች። አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ ከዚያው ከኒው ዴሊሂ ከሰሞኑ ባሰራጨው ዘገባ እንደገለፀው በስብሰባው ላይ ይሳተፋሉ ተብለው ይጠበቁ የነበሩት ከ50 ሀገራት በላይ የተውጣጡ የአፍሪካ ሀገራት ተወካዮች ነበሩ። ከዚሁ ጋር በተያያዘ በስብሰባው ላይ ከአንድ ሺ በላይ አፍሪካውያን ተሰብሳቢዎች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቅ ነበር። የስብሰባው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-24-Sep-2014
በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር አማካኝነት በኤግዚቢሽን ማዕከል በየዓመቱ የሚዘጋጀው ኢትዮ-ኮን ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን ኤግዚብሽን ከመስከረም 7-11 ቀን 2007 ዓ.ም ድረስ ተካሂዷል። በዚሁ ለአስራ አንደኛ ጊዜ በተካሄደው ኢትዮ-ኮን ኤግዚቢሽን ከሁለት መቶ በላይ ተሣታፊዎች መገኘታቸው ታውቋል። ከተሳታፊዎቹ መካከልም ከውጪ የመጡ ኩባንያዎች ይገኙበታል። በውጪ ሀገራት ተሳትፎ በኩል የቱርክ ኩባንያዎች ቀዳሚውን ስፍራ በመያዝ በበርካታ ተሳታፊዎች ተወክለዋል። እኛም በኤግዚብሽኑ ማጠቃለያ ዕለት በቦታው በመገኘት ከውጪ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Sep-2014
የሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ አባል የሆነው የዩኒቲ ዩኒቨርስቲ ደሴ ካምፓስ በመጀመሪያ ድግሪ በሶስት የትምህርት ዘርፎች ያስተማራቸውን 23 ተማሪዎች ጳጉሜን 1 ቀን 2006 ዓ.ም አስመርቋል። በምረቃ ሥነሥርዓት ላይ የተገኙት የዩኒቲ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንትና የሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ቺፍ ኤግዚኪዩቲቭ ኦፊሰር ዶክተር አረጋ ይርዳው እግረመንገዳቸውን በቴክኖሎጂ ግሩፑ ስር ባሉና በዚያው መስመር በሚገኙ ፋብሪካዎችና ፕሮጀክቶች የሥራ ጉብኝት አድርገዋል። በዚሁ ዙሪያ የነበረውን ቆይታ እንደሚከተለው አዘጋጅተነዋል።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Sep-2014
ግብፅና ሩስያ ቀደም ባሉት ጊዜያት በሶቭየት ኅብረት ዘመን ጠንካራ ግንኙነት የነበራቸው ቢሆንም፤ ግብፅ ከአሜሪካ ጋር ያላት ግንኙነት መጠናከሩዋ ከቀድሞዋ ሶቭየት ኅብረት ጋር የነበራት ግንኙነት በከፍተኛ ደረጃ እንዲቀዛቀዝ አድርጐት ነበር። የቀዝቃዛው የዓለም ጦርነት ማክተሙን ተከትሎ ሩስያ ከግብፅ ጋር በዋነኝነት በስንዴ አቅርቦት ላይ የተመሰረተ የንግድ ግንኙነትን መስርታ የቆየች ሲሆን፤ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ግን ሁለቱ ሀገራት በተለያዩ ዘርፎች በጋራ ለመስራት እንቅስቃሴዎችን ጀምረዋል። በግብፅ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Sep-2014
አስራአንደኛው ኢትዮኰን ኤግዚቢሽን በዛሬው ዕለት ከስምንት ሰዓት ጀምሮ የሚከፈት ሲሆን፤ በዝግጅቱ ላይም ከ2 መቶ በላይ ተሳታፊዎች የሚገኙ መሆኑ ታውቋል። በዚሁ ዙሪያ ማብራሪያ የሰጡን የኢትዮጵያ የኰንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አቶ ሰለሞን ግዛው በኤግዚብሽኑ ላይ ከቀደሙት ጊዜያት በተሻለ በርካታ ድርጅቶች የሚሳተፉ መሆናቸውን ገልፀው፤ በውጪ ሀገራት ኩባንያዎች ተሳትፎ በኩል የቱርክ ኩባንያዎች ሰፋ ያለውን ቁጥር የያዙ መሆኑን አመልክተዋል። ኤግዚቢሽኑ ከመስከረም አስራአንድ እስከ አስራሰባት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-17-Sep-2014
- ሦስትም፣ አንድም የሆኑት /ቦንድ፣ ቢልስና ኖትስ/ - በግምጃ ቤት ሰነድ ሽያጭ ግሽበት ይወራረድ ይሆን? በላይ ከአዳማ አስቀድሜ ለመላው ህዝባችን እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ ማለት እወዳለሁ። እንደወትሮው ወደዛሬው ርዕሰ ጉዳያችን ከማለፋችን በፊት መሸጋገሪያ ይሆነን ዘንድ በተያያዥ ጉዳይ ዙሪያ የታዋቂ ሰዎችን ጥቅስ እናሰቀድም። ታዋቂው ኢኮኖሚስት ሚልተን ፍራይድማን ግሽበት በጊዜው መፍትሄ ካላገኘ በሂደት አንድን ኅብረተሰብ ክፉኛ የሚጐዳ ብሎም የሚያጠፋ አደገኛ በሽታ ነው ሲል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Sep-2014
የዩኒቲ ዩኒቨርስቲ ደሴ ካምፓስ በሦስት የትምህርት ዘርፎች በዲግሪ ፕሮግራም ያስተማራቸውን 23 ተማሪዎች ባለፈው ቅዳሜ በደሴ ከተማ አስመረቀ። ዩኒቨርስቲው ያስመረቃቸው ተማሪች በአካውንቲግና ፋይናንስ፣ በቢዝነስ አድምንስትሬሽን እንዲሁም በኮምፒዩተር ሳይንስ ትምህርታቸውን የተከታተሉ ናቸው። በምረቃው ስነሥርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት የዩኒቲ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳትና የሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ቺፍ ኤግዚኪዩቲቭ ኦፊሰር ዶክተር አረጋ ይርዳው ከዩኒቲ ዩኒቨርስቲ በተጨማሪ በቀጣይም የትምህርት መሰረቱን ከኬጂ ጀምሮ ወደላይ ለማስፋት እቅድ የተያዘ መሆኑን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-10-Sep-2014
በላይ ከአዳማ የቁጠባ፣ ኢንቨስትመንትና የኢኮኖሚ ዕድገት ተዛምዶ፣ እንደቻይና ለማደግ እንደቻይና እንቆጥባ! አለምን በቁጠባ እነማን ይመራሉ? የቁጠባ ገፅታ በኢትዮጵያ፣ አስቀድሜ እንኳን ለአዲሱ ዓመት አደረሳችሁ፣ አደረሰን ማለት እወዳለሁ። መቼም አዲስ ዓመት ሲመጣ ሁሉም በተሰማራበት በአዲስ አስተሳሰብና እቅድ ያን፣ ያሄን አደርጋለሁ ማለቱ የተለመደ ነው። ሰው ከሌሎች ፍጥረታት የሚለየው በማሰቡ ነውና። እናም ከወዲሁ ያቀዳችሁትና ያሰባችሁት ይሳካላችሁ ዘንድ ልባዊ ምኞቴ ነው። አዲስ አመት ዋዜማ ላይ ሆነን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Sep-2014
“ጥያቄው መሆን ያለበት … ኃላፊዎች የሚጠየቁበት አሰራር በድርጅቱ ውስጥ አለ ወይም የለም የሚለው ነው” አቶ ዘነበ ይማም /የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ ዋና ሥራ አስኪያጅ/ የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ ማኔጅመነት ባቀረብልን ግብዣ ሰሞኑን የጋዜጠኞች ቡድን ወደ ስኳር ፋብሪካው ተጉዘን ነበር። ለሦስት ቀናትም ድርጅቱን ተዘዋውረን ከጎበኘን በኋላ ከማኔጅመንቱ ቡድን ጋር ውይይት አድርገናል። በውይይቱ ላይ የተገኙተው አቶ ዘነበ ይማም የፋብሪካው ዋና ሥራአስኪያጅ፣ አቶ ዘርዓይ ሀጎስ የፋይናንስ ዘርፍ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Sep-2014
ዓለም አቀፉ የባለሙያዎች ቡድን ሱዳን በሦስቱ የተፋሰስ ሀገራት ማለትም በኢትዮጵያ፣ በሱዳንና በግብጽ የተሰጠውን ጥናት ለአንድ ዓመት ያህል ሲያከናውን ከቆየ በኋላ ለኢትዮጵያ በተናጠል ለሁለቱ የታችኞቹ ተፋሰስ ሀገራት ደግሞ በጋራ የሚተገበር ምክረ ኀሳብን ማቅረቡ ይታወሳል፡፡ ሦስቱ ሀገራት እንዲተገብሩት በተሰጣቸው ምክረ ኀሳብ ዙሪያ የአተገባበር ማዕቀፍ ለመፍጠር የኢትዮጵያ የግብጽና የሱዳን የውሃ ጉዳዮች ሚኒስትሮች ተከታታይ ውይይቶች ሲያደርጉ ቢቆዩም በመጨሻ ግብፅ በያዘችው አቋም ሂደቱ ለስምንት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-03-Sep-2014
በላይ ከአዳማ በዓለም ላይ የድህነትና ፍትሃዊ ያልሆነ የሃብት ክፍፍል አስከፊ ገጽታዎች፣ ከአጠቃላይ የዓለም ሕዝብ 1 ቢሊዮን የሚጠጋው በመሃይምነት ጭለማ ውስጥ ይዳክራል፣ ዓለም በየዓመቱ በጦርነት ከሚያወጣው 1 በመቶውን ብቻ ቀንሶ ለትምህርት ቢያውለው መሃይምነት ይወገዳል፣ የድህነት ማጣፊያው አንደኛው መንገድ /ማይክሮ ፋይናንስ/፣ የኖቬል ተሸላሚው የዶ/ር መሃመድ ዩኑስ ሀገር ባንግላዴሽ እና የማይክሮ ፋይናንስ ትስስራቸው፣ ድህነትና የማይክሮ ፋይናንስ ገጽታ በኢትዮጵያ ለወንድ ልጅ አሳ ብትሰጠው ይመገበዋል። በአንጻሩ ለሴት ልጅ ደግሞ መጠነኛ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-Aug-2014
በላይ ከአዳማ የምዕራባውያንን ርዕዮተ ዓለም ካባ የደረበው የታዋቂው ኢኮኖሚስት ዊልት ዊትማን ሮስቶ ሌሎም ሊከተሉት ይገባል የሚሉት አምስቱ የዕድገት ደረጃዎች በአዲስ አስተሳሰብ የተቃኘው የእስያ ነብሮች ተአምራዊ የዕድገት ሚስጢር ሲፈተሽ ወድቆ መነሳትን፣ ለዓለም ያስተማሩ አርአያዎች በማኮብኮብ ላይ ያለች ሐገር /ኢትዮጵያ/ A country on take off stage/ ለመብረር ማሟላት የሚጠበቅባት ቅድመ ሁኔታዎች ታዋቂው የማህበረሰብ ስነልቦና ሊቅ አብርም ማሰሎ እንዲህ የሚል ለጥቅስ የበቃ ንግግር ሰነዘረ። “አንድ ሰው በህይወት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-27-Aug-2014
አቶ አለሙ ተስፋዬ የየስ ብራንድስ ኤንድ ቢቨረጅ ኃ/የተ/የግ/ማ ማርኬቲግ ማናጀር በሀገራችን እየተመረ ካሉት በርካታ የታሸጉ ውሃዎች መካከል አንዱ የስ ውሃ ነው። የስ ውሃ በአሁኑ ሰዓት የስ ብራንድስ ፉድ ኤንድ ቢቨረጅ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር አማካኝነት የሚመረት ነው። ኩባንያው ቀደም ሲል አቶ አለማየሁ ንጉሴ በተባሉ ኢትዮጵያዊ የተቋቋመ ሲሆን ከጊዜ በኋላ ግን የተለያዩ ሀገራት ዜጎች በምርቱ ላይ ፍላጎትን በማሳየታቸው በአሁኑ ሰዓት መስራቹን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Aug-2014
የኢትዮጵያን ኢንቬስትመንት ኤጀንሲ አዲስ አደረጃጀትን በመፍጠር የኢትዮጵያ ኢንቬስትመንት ኮሚሽን ተብሎ እንዲጠራ ተደርጓል፡፡ ኮሚሽኑ በአዲሱ አደረጃጀት መሠረት ተጠሪነቱ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሚመራ ቦርድ ሆኗል፡፡ የኮሚሽኑን የ2006 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀምን በተመለከተ የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ነጋሽ ከሰሞኑ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ አቶ ጌታሁን በመግለጫቸው በ2006 በጀት ዓመት ለማከናወን ከታቀዱት ተግባራት መካከል ለ764 አዳዲስና ለ63 የኢንቬስትመንት የማስፋፊያ ፈቃዶችን ኮሚሽኑ ለመስጠት አቅዶ ለ576...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Aug-2014
ኬኒያ የገጠማትን የኤሌክትሪክ ኃይል ፍላጎትና አቅርቦት ያለመመጣጠን ተከትሎ በሀገሪቱ የሚጠየቀው የኤሌትሪክ ታሪፍ መጠን ከፍተኛ የነበረ ሲሆን መንግስት ከሰሞኑ በለቀቀው መረጃ ቀደም ሲል ከነበረው ታሪፍ የ20 በመቶ ቅናሽ የሚያደርግ መሆኑን አስታውቋል፡፡ በዚሁ ዙሪያ ማብራሪያ የሰጡት የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ለዋጋው መቀነስ የሰጡት ዋነኛው ምክንያት ሀገሪቱ ከዚህ ቀደም ስታመነጨው ከነበረው አጠቃላይ የኤሌክትሪክ ሃይል መጠን ላይ ተጨማሪ 280 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ መጠን ወደ ብሔራዊ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-20-Aug-2014
በላይ ከአዳ ለጥቁር ገበያ መፈጠርና መስፋፋት ዋነኞቹ ምክንያቶች ምንድናቸው? በየዓመቱ በዓለማችን ላይ ከ361 ቢሊየን ዶላር በላይ የጥቁር ገበያ ግብይት ይከናወናል ጥቁር ገበያ በኢኮኖሚ ላይ የሚያደርሰው ተፅዕኖ በሐገራችንስ የጥቁር ገበያና ግብር ገጽታ ምን ይመስላል? ጥቁር ገበያን ለመከላከል ዋነኞቹ መፍትሔዎችና የአዳም ስሚዝ ተመራጭ መንገዶች መግቢያችንን በታዋቂ ሰዎች ጥቅስ አዋዝተን ወደ ዋነኛው ጉዳይ እናምራ። አዎን ታዋቂው ሳይንቲስት ቤንጃሚን ፍራክሊን ከግብርና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Aug-2014
በላይ ከአዳማ ደሞዝ በመጨመሩ አነሰም በዛም የምርቶችና አግልግሎቶች ዋጋ የሚጨምርባቸው ምክንያቶች፣ የዋጋ ጭማሪ በሂደት ከግሽበት አልፎ በሀገር ኢኮኖሚ ላይ እንዴት ጉዳት ሊያደርስ ይችላል፣ በአሜሪካም ሆነ በአውሮፓ በነፃ ገበያ ሥርዓት ውስጥ መንግሥት ጣልቃ በመግባት በመሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችና አገልግሎቶች ላይ የመነሻ ዋጋ /Price floor/ እና የከፍተኛ ዋጋ ጣሪያ /Price ceiling/ ተመን ያወጣል፣ በሐገራችንስ ደሞዝ ተጨመረ በሚል አስቀድሞ በምርቶችና አገልግሎቶች ላይ የታየውን ጭማሪ የነፃ ገበያን ሥርዓት በጠበቀ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Aug-2014
ውስን የሆነውን እና ባህላዊ መሰረት ያለውን የዕቁብ ስርዓት በዘመናዊ መልክ ለማካሄድ ከወራት በፊት እንቅስቃሴ የጀመረው ጎጆ ዕቆብ፤ የዕቁቡ አባል በመሆን እጣ ለደረሳቸው ሰዎች የተለያ መስሪያዎችን ከሚያቀርብ ኩባንያ ጋር ባለፈው ሐሙስ የውል ስምምነት ተፈራርሟል። ስምምነቱ የተፈራመው ዋይ. ኤች. ኤ ከተባለ ኩባንያ ጋር ሲሆን በተደረሰው ስምምነት መሰረት ኩባንያው ዕቁብ ለደረሳቸው የጎጆ ዕቁብ ዕቁብተኞች የተለያዩ ንብረቶችን ለባለዕድለኞች በሽያጭ ያቀርባል። እንደ ድርጅቱ መስራችና ሥራ አስኪያጅ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Aug-2014
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2013/14 በጀት ዓመት 79 ቢሊዮን ብር ብድር ያሰራጨ መሆኑን አመለከተ። የባንኩን የ2013/14 በጀት ዓመት አፈፃፀም አስመልክተው ባለፈው ሐሙስ መግለጫ የሰጡት የባንኩ ዋና የቢዝነስ ዲቪሎፕመንት መኮንን አቶ ይስሐቅ መንገሻ እና የባንኩ የኮሙኒኬሸን ስራ አስኪያጅ አቶ ኤፍሬም መኩሪያ የተሰራጨው ብድር በዋነኝነት ለግሉ ዘርፍ፣ ለግብርናው፤ ለማኑፋክቸሪጉ እና ለውጪ ንግድ ከፍተኛ ትኩረት የሰጠ መሆኑን አመልክተዋል። የብድር አሰባሰቡም ባንኩ ባስቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Aug-2014
አድማስ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ በትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርስቲነት ደረጃ የተሰጠው መሆኑን ተቋሙ ለዝግጅት ክፍላችን በላከው ጋዜጣዊ መግለጫ አመልክቷል። ተቋሙ የላከልን የትምህርት ሚኒስቴር የእውቅና ደብዳቤ እንደሚያመለክተው ዩኒቨርስቲ ኮሌጁ የዩኒቨርስቲ የእውቅና ደረጃ እንዲሰጠው ለከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ ደብዳቤ የፃፈው ጥር 6 ቀን 2006 ዓ.ም ነበር። ደብዳቤው ተቋሙ ባመላከተው ማመልከቻ መሰረት የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ የራሱን የምርመራ ቡድን አቋቁሞ በመመሪያው መመዘኛው አሰረት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Aug-2014
ደቡብ ሱዳን መገንጠሏን ተከትሎ ሱዳን ከነዳጅ ኤክስፖርት ታገኘው የነበረው ገቢ በከፍተኛ ደረጃ በማሽቆልቆሉ የሀገሪቱ ኢኮኖሚ ከፍተኛ ችግር ላይ መሆኑን ሱዳን ትሪቢዩን ሰሞኑን በድረገፁ ባሰራጨው ዘገባ ገለፀ። እንደ ዘገባው ከሆነ የሀገሪቱ ኢኮኖሚ በአሁኑ ሰዓት በባለሁለት አሃዝ ግሽበት ተመቷል። ዘገባው የሰኔ ወር አጠቃላይ የግሽበት መጠን 45.3 በመቶ የነበረ መሆኑን አስታውሶ በነሐሴ ወር ግን ይህ መጠን ወደ 46.8 በመቶ ማሻቀቡን አመልክቷል። የአልበሽር መንግሥት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Aug-2014
ናሽናል አቪዩሽን ኮሌጅ በልዩ ልዩ የኢቪየሽን የሙያ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 140 ተማሪዎች ባለፈው ቅዳሜ አስመረቀ። እነዚሁ ለመጀመሪያ ጊዜ በኮሌጁ የተመረቁት ተማሪዎች የሰለጠኑባቸው የሙያ መስኮች የበረራ መስተንግዶ፣ ቴኬቲግ እና ሪዝረቬሽን፣ የኤርፖርት ኦፕሬሽን፣ ካርጎ አፕሬሽን እንዲሁም ኤርላይንስ ከስተመር ሰርቪስ ናቸው። ተማሪዎቹ ለምርቃ ከመብቃታቸው በፊት ከንድፈ ሃሳብ ትምህርት በተጨማሪ በናሽናል አየር መንገድ የስልጠና አውሮፕላኖች አማካኝነት በተግባር የታገዘ ልምምድ ማድረጋቸው ታውቋል። ስልጠናው ከዓለም አቀፉ የአየር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-13-Aug-2014
አሜሪካ ከአርባ ስምንት ካላነሱ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ጋር ለሶስት ቀናት በንግድ፣ በኢንቬስትመንትና በፀጥታ ዙሪያ መክራለች። አሜሪካ በዚህ ደረጃ ከአፍሪካ መሪዎች ጋር መሰል ሰብሰባን ስታካሂድ ይህ የመጀመሪያዋ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ። ለሶስት ቀናት የተካሄደው ይኼው ስብሰባ ሲጠናቀቅ ፕሬዝዳንት ኦባማ አሜሪካ በጤናው ዘርፍ፣ በመሰረተ ልማት እንዲሁም በኤሌክትሪክ ኃይል ግንባታና በፀጥታ ዙሪያ ከአፍሪካውያኑ ጋር በጋራ ለመስራት 37 ቢሊዮን ዶላር ወጪ የምታደርግ መሆኗን አስታውቀዋል። አሜሪካ ቀደም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-06-Aug-2014
በ2006/2007 በጀት ዓመት ለመንግሥት ሠራተኞች የተደረገውን የደመወዝ ጭማሪ አስምልክቶ ባለፈው ቅዳሚ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ አቶ ሶፍያን አህመድ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። እንደ አቶ ሶፍያን ገለፃ መንግሥት ከ1985 ጀምሮ እስከ ዘንድሮ የበጀት ዓመት ድረስ ለሰባት ጊዜያት ያህል ለሠራተኛው የደመወዝ ማስተካከያ አድርጓል። የዘንድሮ የደመወዝ ጭማሪ በዋነኝነት ሠራተኛው ላይ እያረፈ ያለውን የግሽበት ጫና በተወሰነ ደረጃም ቢሆን ለመቋቋም ያስችላል በሚል እሳቤ የተካሄደ መሆኑ የተመለከተ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-06-Aug-2014
በላይ ከአዳማ በዓለም ላይ ከ36 ሰዎች አንዱ ሥራ አጥነው፣ በአፍሪካ ውስጥ ደግሞ ወጣት ከሚባለው አምራች ኃይል ውስጥ 60 በመቶ የሚሆነው ያለ ሥራ ውሎ ያድራል፣ ከአቅም በታች መሥራት ሌላው የሥራ አጥነት ነፀብራቅ ነው፣ ቀጣዮቹ አስር ዓመታት የአፍሪካ ወጣቶች ጊዜ ተብሎ በመሪዎች ደረጃ ከስምምነት የተደረሰው በምን ሂደት ላይ ይገኛል፣ የሥራ አጥነት እና ከአቅም በታች የመሥራት ችግርን ለመቅረፍ የዘርፉ ምሁራኖች አማራጭ የሚሏቸው መፍትሄዎች በአንድ ወቅት ይህቺን አነበብኩ። አንድ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-06-Aug-2014
አዋሽ ባንክ አክስዮን ማህበር እ.ኤ.አ. ከጁላይ 1 ቀን 2013 እስከ ጁን 30 ቀን 2014 ባለው የሂሳብ ዘመን ውስጥ 861 ሚሊዮን ብር ማትረፉን አስታወቀ። ይህም ካለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ35 በመቶ እድገት ያሳየ መሆኑን የባንኩ መግለጫ ያመለክታል። የባንኩ ተቀማጭ ገንዘብ ከብር 16 ቢሊዮን በላይ መሆኑን መግለጫው ጨምሮ ያመለክታል። ባንኩ በፋይናንስ ዘመኑ ወደ ሁለት ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ጠቅላላ ገቢ ያገኘ መሆኑ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Jul-2014
በላይ ከአዳማ ህንድ በየዓመቱ በምሁራኖቿ ፍልሰት እስከ 12 ቢሊዮን ዶላር ትከስራለች ማሌዥያ የኢኮኖሚዋ እድገት በአንድ ዓመት ውስጥ ከ7 ነጥብ 2 በመቶ ወደ 4 ነጥብ 6 በመቶ አሽቆልቁሏል እ.ኤ.አ ከ1980-1991 ባሉት ጊዜያት በአሜሪካ፣ ቺካጎ ብቻ የነበሩት የኢትዮጵያውያን የህክምና ዶክተሮች ቁጥር በመላው ኢትዮጵያ ከነበሩት ዶክተሮች ይበልጣል፣ የተማረ የሰው ኃይል ቀጣይነት ላለው የኢኮኖሚ ዕድገት ያለው ሚና እና የምሁራንን ፍልሰት ለመቀነስ መወሰድ ስለሚገባቸው እርምጃዎች፣ አሜሪካ በዓለም ላይ የምሁራን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Jul-2014
ኢትዮጵያ የብርን የመግዛት አቅም ከዶላር አንፃር በተወሰነ እጅ ዝቅ በማድረግ የኤክስፖርት ገቢዋን እንድታሳድግ የአለም ባንክ ኢኮኖሚስት ላርስ ክርስቲያን ሞለር ሰሞኑን ምክር ሃሳባቸውን ለግሰዋል። ባለሙያው ኢትዮጵያ በአብዛኛው ለአለም ገበያ የምታቀርባቸው የኤክስፖርት ምርቶች የምርት ሂደታቸውን ያልጨረሱ (under processed) መሆናቸውን ገልፀው በዚህም በአለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ ሆኖ ለመቀጠል የኢትዮጵያ መንግሥት የብርን የምንዛሪ ተመን ከዶላር አንጻር ዝቅ ማድረግ ያለበት መሆኑን አሳስበዋል። የኢትዮጵያ መንግሥትም ሆነ የሌሎች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Jul-2014
የግብፅ ማዕከላዊ ባንክ ሰሞኑን በወሰደው እርምጃ የሀገሪቱን የወለድ ምጣኔ ከፍ እንዲል አድርጓል። በዚህም መሰረት ቀደም ሲል የነበረውን የተቀማጭዊ ገንዘብ የወለድ ምጣኔ (Deposit rate) 8ነጥብ 25 በመቶ የነበረ ሲሆን ባንኩ ባደረገው ማስተካከያ ግን ወደ 9 ነጥብ 25 ከፍ ማደረጉን የሮይተርስ ዘገባ ያመለክታል። በተመሳሳይ መልኩ የብድር ምጣኔ (lending rate) ደግሞ ቀድም ከነበረበት 9 ነጥብ በመቶ ወደ 10 ነጥብ 25 በመቶ ከፍ የተደረገ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Jul-2014
በላይ - ከአዳማ በአንድ ሀገር በቂ የምግብ ክምችት መኖር የዜጋን የምግብ ዋስትና ማረጋገጥን ያመለክታል? ከዋና ዋና የምግብ ሰብሎች 10 በመቶ የሚሆነው ለባዮ ፊውል ሊውል ይችላል መባሉ ያስከተለው ስጋት በዓለም ላይ በምግብ ሰብሎች ያለውን ፍላጎትና አቅርቦት ለማጣጣም አሉ የተባሉ መፍትሄዎች ምግብ የሰው ልጅ አንዱና ዋነኛው መሠረታዊ ፍላጎት ነው። የሰው ልጅ መሬት ጭሮ ለዕለት ጉርሱ የሚሆን ምግብ ለማግኘት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Jul-2014
መንግሥት ከ1.3 ለማያንሱ ሰራተኞቹ የደመወዝ ጭማሪ ለማድረግ ወስኗል። ይህ ውሳኔ ተግባራዊ የሚሆነው ከያዝነው ወር መጨረሻ ጀምሮ ነው። የደመወዝ ጭማሪውን ተከትሎ አንዳንድ ነጋዴዎች የዋጋ ጭማሪ እያደረጉ ነው በሚል ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ የተለያዩ የመንግሥት ኃላፊዎች ተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያን እየሰጡ ነው። በነጋዴዎች በኩል ሊፈጠሩ የሚችሉት አርተፊሻል የዋጋ ጭማሪዎች እንደተጠበቁ ሆነው ከዚህ ውጪ ግን የደመወዝ ጭማሪውን ተከትሎ የዋጋ ንረት እንዲከሰት የሚያደርጉ ሌሎች ምክንያቶች ሊኖሩ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Jul-2014
በከፍተኛ የአለመረጋጋት ቀውስ ውስጥ ያለፈችው ግብፅ የሀገሪቱ የቱሪስት ፍሰት በከፍተኛ ደረጃ መቀነሱን የዴይሊ ኒውስ ኢጂብት ዘገባ ያመለክታል። እንደዘገባው ከሆነ የባለፈው ግንቦት የቱሪስት ፍሰት ብቻ የ20ነጥብ7 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል። ዘገባው በ2010 ላይ ጭማሪ ታይቶበታል። በሀገሪቱ ጉብኝት ያደረጉ የጎብኚዎች ሁኔታ ሲታይ በአብዛኛው ከምስራቅ አውሮፓ ሲሆኑ ከእነሱ በመቀጠል የምእራብ አውሮፓ ሀገራት የሁለተኛ ደረጃ ጎብኚዎችን ቁጥር የያዙ መሆኑን ዘገባው ያመለክታል። የቱሪስቶች የፍሰት መጠንና የሚያስገኙት የገቢ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Jul-2014
በላይ ከአዳማ ትራንስፖርት ከሰው ልጅ የእለት ተዕለት እንቅስቃሴ ጋር ጥብቅ ቁርኝት አለው። የተሳለጠ የማምረት፣ የማጓጓዝ፣ የማከፋፈል፣ ሻጭና ገዢን የማገናኘትና ሰፊ የገበያ አማራጭ እንዲኖ ከማድረግ አኳያ አይነተኛ ሚና ይጫወታል። በተለይ ርካሽና ተመጣጣኝ ዋጋ የሚጠየቅ ቦታ የትራንስፖርት አገልግሎት ተመጣጣኝ የምርቶች ዋጋ እንዲኖር ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል። ከዚህም ሌላ በግልም ሆነ በመንግሥት ተቋማት ውስጥ በተለያዩ ሙያዎች ተሰማርተው የሚንቀሳቀሱ የህብረተሰብ ክፍሎች ጊዜአቸውን በተገቢው መንገድ በመጠቀም የሚጠበቅባቸውን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Jul-2014
አቶ ተስፋዬ ጋሻው የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ የህዝብ ግንኙነት ማስተባበሪያ ግንኙነት ኃላፊና የኮሚኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የግል ድርጅት ሠራተኞች የጡረታ ሽፋን እንዲያገኙ የግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ ወጥቶ ተግባራዊ ከሆነ ከሶስት ያላነሱ ዓመታት ተቆጥረዋል። አዋጁን እንዲያስፈፅም በሕግ ኃላፊነት የተሰጠው ለግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ነው። በአዋጁ መሠረት ኤጀንሲው ከአሰሪውና ከሰራተኛው በየዓመቱ የተወሰነ መቶኛ እያደገ በሚሄድ መልኩ የጡረታ መዋጮ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Jul-2014
በቅርቡ ተመርጠው ወደ ስልጣን የመጡት የግብጽ አዲሱ ፕሬዝዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ በህዝባዊው አመፅ በከፍተኛ ደረጃ የተናጋውን የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ለማስተካከል ተከታታይ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ናቸው። የወሰዷቸው ኢኮኖሚያዊ እርምጃዎች በህዝቡ የእለት ተዕለት ኑሮ ላይ ጫናን በማሳደር ሌላ ህዝባዊ አመፅን እንዳይቀሰቅስ ስጋትን የሚያጭርም ሆኗል። የግብፅ መንግሥት ለህዝቡ በድጎማ ከሚያቀርባቸው መሠረታዊ አቅርቦቶች መካከል አንዱ የኤሌክትሪክ ኃይል ሲሆን ሀገሪቱ ካለፈችባቸው ተከታታይ የኢኮኖሚ ድቀቶች አኳያ ይህ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Jul-2014
በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ተቀባይነትን አግኝተው ስራ ላይ ካዋሉት የኢኮኖሚ መለኪያ ዘዴዎች መካከል አንደኛው አንድ ሀገር የተበደራቸውን ብድሮች ወለዱን ጨምሮ የመክፈል አቅሙን ለክቶ የሚያስቀምጠው አሰራር ይገኝበታል። ይህ አሰራር የእያንዳንዱ ሀገር የኢኮኖሚ አቅምና ያለበትን አጠቃላይ የብድር መጠን ሰብስቦ በማጥናት ውጤትን ያስቀምጣል። በዚህም መሰረት ያንን ጥናትና የጥናት ውጤት መሰረት በማድረግ አለም አቀፍ ተቋማት፣ ባንኮችም ሆኑ አበዳሪ ሀገራት አንድን ሀገር ለማበደር ሲያስቡ ይሄንኑ የተቀመጠውን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-03-Jul-2014
ናሽናል አቬዩሽን ኮሌጅ ከቻይናው ሼን ያንግ ኤሮሰፔስ ዩኒቨርስቲ ጋር በጋራ ስልጠና ለመስጠት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ። የፊርማ ስነስርዓቱ ባለፈው ሰኞ በካፒታል ሆቴል የተካሄደ ሲሆን በስምምነቱ መሰረት በኤቬሽንና ኤሮናቲካል ኢንጂነሪግ፣ በኤርክራፍት ዲዛይን ዘርፎች ሁለቱ ተቋማት ተማሪዎችን በጋራ ለማሰልጠን የሚያስችላቸው ነው። የሁለትዮሽ የጋራ ስምምነቱ ከዚህም በተጨማሪ በተጠቀሱት ዘርፎች እንዲሁም በፓይለትነትና በአውሮፕላን ቴክኒሺያንነት በጋራ ስልጠና ለመስጠት የሚያስችል መሆኑ የተመለከተ ሲሆን ትምህርቶቹ በቅድመና ድህረ ምረቃ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Thu-03-Jul-2014
ከጥቂት ዓመታት ወዲህ በፍጥነት በማደግ ላይ ያሉት ሀገራትም ሆኑ ያደጉት ሀገራት ለአፍሪካ ልዩ ትኩረትን መስጠት ጀምረዋል፡፤ በዚህ ረገድ በፍጥነት እያደጉ ካሉት ሀገራት መካከል ቻይና ግንባር ቀደሙን ሥፍራ ይዛለች። ቻይና በአፍሪካ በኢንቬስትመንት፣ በነፃ የትምህርት እድል እገዛ፣ በሁለትዮሽ የንግድ ግንኙነት፣ በብድርና እርዳታ አቅርቦትና በመሳሰሉት ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ጠንካራ መሰረትን በጣለ መልኩ እየሰራች ትገኛለች። እ.ኤ.አ በ1980 የቻይና አፍሪካ አጠቃላይ የሁለትዮሽ የንግድ መጠን አንድ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Jun-2014
ዓለም ድህነትን ለመቀነስ ብሎም ለማጥፋት ብዙ ቢያቅድም ውጤቱ ግን እዚህ ግባ የሚባል አልሆነም። ድህነትን ለመቀነስ ሥራ ከመሥራቱ በፊት ግን በድህነት ጉዳይ ላይ ሰፊ ጥናቶች ይደረጋሉ ትንታኔዎችም ይሰጣሉ። እነዚህንም ጥናቶች መሰረት በማድረግ እቅዶች ወጥተው ወደ ተግባር ስራ ይገባል። በዚህ ጉዳይ ሰፋ ያለ ሥራን በመሥራት በዓለም አቀፍ ደረጃ ድህነትን እየተዋጋ ያለው የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (United Nations Development Program) ወይም በምህፃረ ቃሉ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Jun-2014
የሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ አባል የሆነውን ዩኒቲ ዩኒቨርስቲ በየዓመቱ በተለያዩ የትምህርትና የሙያ ዘርፎች ያተኮረ የጥናት ጉባኤ (Multidisciplinary Research Conference) ያካሄዳል። ዘንድሮም ለአስራሶስተኛ ጊዜ ባለፈው ሰኔ 13 እና 14 ቀን 2006 ዓ.ም ይኸው ዓመታዊ ኮንፍረንስ ተካሂዷል። ጉባኤው የተካሄደው መቻሬ ሜዳ በሚገኘው በሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ኮርፖሬት ሴንተር ውስጥ ሲሆን ከተለያዩ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመጡ ምሁራን በልዩ ልዩ ዘርፎች የየራሳቸውን የጥናት ወረቀቶች...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-25-Jun-2014
ቻይና ሰራሽ ስለሆነውና በአሁኑ ሰዓት በሳምሰንግና አይፎን ፈተና ስለሆነው ሾሚ ስማርትፎን በርካቶች ብዙም መረጃ የላቸውም። ለዚህም ዋነኛው ምክንያት ሾሚ ስማርትፎን ከቻይና በመውጣት በስፋት የገበያ አድማሱን ያላሰፋ መሆኑ ነው። ሆኖም በስማርትፎን ደረጃ ተመርቶ ወደ ገበያ ከገባ ከሶስት ዓመት ያልበለጠ እድሜ ያለው ይሄው የሞባይል ስልክ በአሁኑ ሰዓት የቻይናን የሞባይል ገበያ 11 በመቶ መቆጣጠር የቻለ መሆኑን የብሎምበርግ ቴሌቭዥን ዘገባ ያመለክታል። የቻይና ህዝብ ከየትኛውም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-11-Jun-2014
ዶ/ር ያዕቆብ አርሳኖ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፖለቲካል ሳይንስና ዓለማቀፍ ግንኙነት ተባባሪ ፕሮፌሰር ዩኒቲ ዩኒቨርስቲ የሚድሮክ ሰራተኞች በአባይ ወንዝ ዙሪያ ግንዛቤን እንዲያገኙ ለማድረግ በገርጂ ካምፓስ አንድ አውደ ጥናት (Work shop) አካሂዶ ነበር። አውደ ጥናቱ የተካሂደው በገርጂ ካምፓስ ሲሆን በእለቱም በአባይ ዙሪያ ሰፊና ተከታታይ ስራን የሰሩ ምሁራን በመድረኩ ላይ በመገኘት ለኩባንያው ሰራተኞች ሰፋ ያለና በጥናት የተደገፈ ማብራሪያን ሰጥተዋል። በእለቱ ሰፋ ያለ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Jun-2014
የአሜሪካ መንግሥትና የአፍሪካ የኢነርጂ ሚኒስትሮች ስብሰባ ግንቦት 26 ቀን 2006 ዓ.ም በአፍሪካ ህብረት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተከፍቷል። ከአመት በፊት ፕሬዝዳንት ኦባማ በአፍሪካ ባደረጉት የሥራ ጉብኝት አሜሪካ ለአፍሪካውያን እርዳታ ከመስጠት ይልቅ በልማት አጋርነት ለመስራት ስትራቴጂ የነደፈችበት ሁኔታ ያለ መሆኑን የገለፁበት ሁኔታ ይታወሳል። ፕሬዝዳቱ በወቅቱ በታንዛኒያ፣ በሴኔጋልና በደቡብ አፍሪካ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት በመጨረሻ በደቡብ አፍሪካ ቆይታቸው ነበር ይሄንን የገለፁት። በዚህም ወቅት ፓወር አፍሪካ በሚል...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Jun-2014
በፍጥነት እያደገ ያለው የአፍሪካ ኢኮኖሚ ከእድገቱ ጋር የተመጣጠነ መሰረተ ልማትን ለመገንባት በየዓመቱ 93 ቢሊዮን ዶላር የሚያስፈልገው መሆኑን የአለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ሊቀመንበር ክሪስቲያ ላጋርድ ገልጸዋል። የአፍሪካ የገንዘብ ሚኒስትሮችና የማዕከላዊ ባንኮች ገዢዎች በማፑቶ ባካሄዱት ስብሰባ ላይ የተገኙት ክርስቲያን ለጋርድ በፍጥነት በማደግ ላይ ያሉት ከሰሀራ በታች ያሉት የአፍሪካ ሀገራት እድገታቸውን ቀጣይ ለማድረግ የኤሌክትሪክ ኃይልና መንገዶችን የመሰሉ መሰረተ ልማቶች በከፍተኛ ደረጃ መገንባት ያለባቸው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Jun-2014
አቶ ብርሃን ቀለ ሰባተኛው የአይሲቲ ኤግዚቢሽን፣ ባዛርና ኮንፍረንስ ከግንቦት 28 እስከ ሰኔ 2 ቀን 2006 ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑን የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለፀ። በዚሁ ዙሪያ ማብራሪያ የሰጡት የግሉ ዘርፍ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልማት ማስተባበሪያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ብርሃን ቀለታ ናቸው። ለሰባተኛ ጊዜ በሚካሄደው በዚሁ የአይሲቲ ኢግዚቢሽንና ባዛር ከአንድ መቶ በላይ የሀገር ውስጥና የውጪ ሀገራት ተሳታፊዎች በፕሮግራሙ ላይ ይገኛሉ ተብሎ የሚጠበቅ መሆኑን አቶ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-04-Jun-2014
ዶ/ር አድማሱ ፀጋዬ እና ዶ/ር አረጋ ይርዳው አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ እና የዩኒቲ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ መስኮች ላይ በጋራ ለመስራት የትብብር ስምምነት ባለፈው አርብ ግንቦት 22 ቀን 2006 ዓ.ም ተፈራረሙ። የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አድማሱ ፀጋዬ እና የዩኒቲ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አረጋ ይርዳው የትብብር ስምምነቱን በፈረሙበት ወቅት ባደረጉት አጠር ያለ ንግግር የትምህርት ተቋማቱ አንዱ የሌላውን እምቅ አቅም በመጠቀሙ ረገድ የሀገር ውስጡን የትብብር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-May-2014
በሀገራችን ካሉት ነባር ስኳር ፋብሪካዎች ውስጥ አንዱ የፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ ነው። ፋብሪካው በምዕራብ ኢትዮጵያ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ከአዲስ አበባ በስተሰሜን ምዕራብ 350 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ ነው። ፋብሪካውን በዚህ አካባቢ ለመገንባት የተለያዩ ጥናቶች የተጀመሩት ከ1967 ዓ.ም ጀምሮ ነበር። ሆኖም በአዋጭነት የተረጋገጠውን አቅም በተለያዩ ምክንያቶች ወደ መሬት መውረድ ሳይቻል ረዘም ያለ ጊዜ መወሰዱን መረጃዎች ያመለክታሉ።...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-May-2014
የአሜሪካ ንግድ ሚኒስትር ፔኒ ፕሪትዚከር እና የኮንጎረንስ ተወካዩዋ ካረን ባስ ከሰሞኑ በአዲስ አበባ የስራ ጉብኝት በማድረግ በኢትዮጵያና በአሜሪካ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ የንግድ ግንኙነት ለማጠናከር አሜሪካ ፍላጎት ያላት መሆኑን ገልፀዋል። ከሁለቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በመሆን በኢትዮጵያ የአሜሪካን አምባሳደር በኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ቢሮ ውስጥ ባለፈው ቅዳሜ በሰጡት መግለጫ፤ የአሜሪካ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ነዋያቸውን በማፍሰስ በኢትዮጵያ በልዩ ልዩ የኢንቬስትመንት ዘርፎች ለማሰማራት ፍላጎት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-May-2014
የኢትዮ ሱዳን ንግድ ትርዒትና አውደ ጥናት በአዲስ አበባ ተካሄደ። ባለፈው እሁድ በተጀመረው በዚህ ንግድ ትርዒትና አውደ ጥናት ላይ ከ10 ያላነሱ የሱዳን ከፍተኛ ባለስልጣትና ከ50 የሚበልጡ የሀገሪቱ ባለሀብቶች ተሳታፊ በመሆን ምርቶቻቸውን አስተዋውቀዋል። በንግድ ትርዒቱ ላይ ከሱዳን ባለሀብቶች በተጨማሪ የተለያዩ ሀገራት ባለሀብቶች ምርቶቻቸውን አስተዋውቀዋል። በዚሁ የንግድ ትርዒት በሽርክና ለመሰማራት የሚፈልጉ የሁለቱ ሀገራት ባለሀብቶች የጋራ ውይይትም አድርገዋል። በዚህ ዙሪያ ማብራሪያ የሰጡን በኢትዮጵያ የሱዳን አምባሳደር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-28-May-2014
የእርስ በእርስ የንግድ ስርዓታቸውን ለማቀላጠፍ በርካታ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የክፍያ ስርዓታቸውን እያጣመሩ ነው። የክፍያ ስርዓቱ “East African payment System” በመባል የሚታወቅ ሲሆን ዋነኛ አለማውም በየሀገራቱ ያለውን የጉምሩክና ሌሎች ተያያዥ ክፍያዎችን ወደ አንድ የተቀላጠፈ ስርዓት ማምጣት ነው። በአሁኑ ሰዓት አሰራሩን በጋራ የተገበሩት ሀገራት ኬኒያ፣ ኡጋንዳ እና ታንዛንያ ሲሆኑ ሩዋንዳ ብሩንዲ እና ደቡብ ሱዳንም ይህንን የክፍያ ስርዓት በቅርቡ በይፋ የተቀላቀሉ መሆኑን የሰሞኑ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-21-May-2014
በአምስቱ ዓመት የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ውስጥ ልዩ ትኩረት ከተሰጣቸው የልማት ዘርፎች መካከል አንዱ የስኳር ልማት ዘርፍ ነው። ሀገሪቱ በዘርፉ ያላትን እምቅ የልማት አቅም ተጠቅሞ የተሻለ ኢኮኖሚያዊ ለውጥን ለማምጣት ባለፉት ዓመታት በነባሮቹ የስኳር ፋብሪካዎች ላይ የማስፋፊያ ሥራ ሲሰራ ከመቆየቱም በተጨማሪ የአዳዲስ የስኳር ልማት ፕሮጀክቶችም በእቅዱ ዘመን ተጀምረው በመገባደድ ላይ ናቸው። እነዚህ አዳዲስ የስኳር ፕሮጀክቶች የኩራዝ፣ የጣና እና የወይልቃይት የስኳር ፕሮጀክቶች ናቸው። ከእነዚህ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-May-2014
ኢትዮጵያ በውስጧ በርካታ መስህቦችን ያቀፈች ሀገር ናት ካሏት የቱሪስት መስህቦች አኳያ ግን የቱሪስት ፍሰቱ መጠን ሲታይ መረጃ ሀገሪቱ በዓመት እያስተናገደች ያለው የቱሪስት ቁጥር እስከ 6 መቶ ሺ ደርሷል። የኢትዮጵያን ያህል የቱሪስት መስህብ የሌላቸውና ከኢትዮጵያ ጋር በተቀራራቢ እድገት ላይ የሚገኙ ሀገራት በዓመት እያስተናገዱ ያሉት የቱሪስት ቁጥር ከኢትዮጵያ በሶስትና በአራት እጥፍ የሚበልጥ ነው። ልዩነቱ እነዚህ ሀገራት የቱሪስት መስህቦቻቸውንና አካባቢውን በተሻለ ደረጃ አልምተው...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-May-2014
ስምንተኛው የአፍሪካ ባንኮች ውድድር እየተካሄደ ሲሆን በተለያዩ ዘርፎች የተወዳደሩ አሸናፊዎች በሩዋንዳ ኪጋሊ ግንቦት 13 ቀን 2006 ዓ.ም በሚካሄድ ስነሥርዓት የሚለዩ መሆኑ ታውቋል። ለመወዳደሪያነት ከተቀመጡት ምድቦች (categories) መካከል የአፍሪካ የዓመቱ ምርጥ ባንኮች፣ ሰፊ የፈጠራ ስራን የሰራ ባንክ፣ በኢንቬስትመንት ላይ ጠንካራ ሚናን የተጫወተ የዓመቱ ባንክ በዓመቱ ማህበራዊ ኃላፊነትን በተሻለ የተወጣ ባንክ የሚሉት ይገኙበታል። ከዚህም በተጨማሪ የዓመቱ ምርጥ የባንክ ሰውም ሽልማት የሚቀበል መሆኑ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-May-2014
ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ የመጣውን የውጪ ዜጎች የቅጥር ሁኔታን መልክ ለማስያዝና ለመቆጣጠር የታንዛንያ መንግስት ጠበቅ ያለ ሕግ ሊያወጣ መሆኑን የኢስት አፍሪካን ጋዜጣ ዘገባ ከሰሞኑ ባሰራጨው ዘገባ አመልክቷል። ህጉ በረቂቁ ካካተታቸው ወሳኝ ጉዳዮች መካከል ማንኛውንም የውጪ ዜጋ ቅጥረኛ መዝግቦ የሚቆጣጠር አንድ ማዕከል (ተቋም) እንዲቋቋም ማድረግ ነው። የውጪ ዜጋ ሰራተኞችን ምዝገባ በአንድ ማዕከል ማድረጉ ነው። የውጪ ዜጋ ሰራተኞችን ምዝገባ በአንድ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-14-May-2014
ዳሸን ባንክና የአሜሪካው ኤክስፕረስ በኢትዮጵያ አዲስ የንግድ ሽርክና መፍጠራቸውን ይፋ አደረጉ። በሽርክና አሰራሩ መሠረት ዳሽን ባንክ የአሜሪካ ኤክስፕረስ ኔትወርክን በኢትዮጵያ ወክሎ መስራት የሚያስችለውን ፈቃድ አስገኝቶለታል። በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ግንባር ቀደም የሆነው ዳሸን ባንክ በመላሀገሪቱ ቅርንጫፍ በመክፈት በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል። ባንኩ የኢቲኤም የሽያጭ መዳረሻዎች ከፍቶ የተቀላጠፈ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን ባንኩ ለዝግጅት ክፍላችን በላከው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውሶ አሁን ደግሞ ከአሜሪካው ኤክስፕረስ ጋር የሽርክና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-May-2014
በኢትዮጵያ በማኑፋክቸሪግ ኤክሰፖርቱ ዘርፍ የተሰማሩትን ለማበረታታት የጥራት ሽልማት ሊካሄድ ነው። የሽልማቱ ዋነኛ ዓላማ የኢንዱስትሪውን ዘርፍ በአለም አቀፍ ገበያ በጥራት ተወዳዳሪ እንዲሆን ለማድረግ መሆኑን በኢዮጵያ ንግድ ተወዳዳሪነት አገልግሎት የኢንስቲትዩሽን ልማት መስኮት ስፔሻሊስት አቶ ገብረህይወት ገብረታዲዮስ ለሰንደቅ ጋዜጣ ገልጸዋል። እንደ አቶ ገብረህይወት ገለፃ ውድድሩ በኤክስፖርት ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለተሰማሩ ማንኛውም አካል ክፍት ነው። አንድ ድርጅት በሚወዳደርበት ጊዜ የሚያገኘው ሽልማት የእውቅና ሽልማት ሲሆን ይህም...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-07-May-2014
በኢትዮጵያ የንግድና የግብይት ሰርዓቱን ዘመናዊነትን የተከተለ እንዲሆን ለማድረግ ባለፉት ዓመታት በርካታ ስራዎች ሲሰሩ ቆይተዋል። ከተሰሩት ስራዎች መካከል በዋነኝነት የሚጠቀሱት የንግድ ስርዓቱን በዘመናዊ መንገድ ለመምራት ብሎም የሸማቹን መብት ለማሰጠበቅ የወጡት ህጎች ይገኙበታል። እነዚህ ህጎች የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅ 686/2002 እንዲሁም የንግድ አሰራርና የሸማቾች ጥበቃ አዋጅ 685/2002 ናቸው። አዋጆቹ ከወጡ አራት ዓመታት አካባቢ አስቆጥረዋል። የመጀመሪያውን አዋጅ በማስፈፀሙ በኩል ኃላፊነቱ በዋነኝነት የተሰጠው ለንግድ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Apr-2014
ግብፅ ለዓመታት በፖለቲካ ትርምስ ውስጥ በመቆየቷ ኢኮኖሚዋ ክፉኛ ተጎድቷል። የግሽበቱ መጠን በከፍተኛ ደረጃ ጨምሯል። የስራ አጡ ቁጥርም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ይገኛል። የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ለማረጋጋት ዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (IMF) 4.8 ቢሊዮን ዶላር ብድር መልቀቅ ቢጠበቅበትም በተለያዩ ምክንያቶች ድርጅቱ ገንዘቡን ለግብፅ መንግስት መልቀቅ አልቻለም። የአሜሪካ መንግስት ለግብፅ በየዓመቱ የ1.5 ቢሊዮን ዶላር እርዳታን ይሰጣል። ከዚህም ውስጥ 1.3 ቢሊዮን ዶላር የሚሆነው የገንዘብ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-30-Apr-2014
አቶ ግርማ ቲመር በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የቱሪዝም ልማትና ማርኬቲግ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አስተባባሪ ኢትዮጵያ በርካታ የቱሪስት መስህቦችን በውስጧ የያዘች ሀገር ናት። ሀገሪቱ ባህላዊ፣ ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ ቅርሶችን አካታ ይዛለች። በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር መረጃ መሰረት ከ20 በላይ ብሔራዊ ፓርኮች፣ አራት ጥብቅ ስፍራዎችና 8 የእንስሳት ማቆያ ቦታዎች አሏት። ከዚህም በተጨማሪ የአክሱም ሐውልቶችን፣ የላሊበላ ውቅር አብያተክርስቲያናትን፣ የጎንደር አብያተመንግስታትን፣ የጢያ ትክል ድንጋዮችን፣ የኮንሶ መልከዓ ምድርንና...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Apr-2014
ግብፃውያን የቀድሞው የሀገሪቱን ፕሬዝዳንት ሆሰኒ ሙባረክን ከሶስት አስርት ዓመታት የስልጣን ቆይታ በኋላ ከስልጣን ለማስወገድ ያደረጉት ጥረት በስኬት ቢጠናቀቅም ያስከተላቸው አሉታዊ ውጤት ግን በብዙ መልኩ እየተገለጠ ነው። ከሚጠቀሱት ችግሮች መካከል አንዱ ሀገሪቱ የተረጋጋ የኢኮኖሚ ሁኔታ ውስጥ መገኘት አለመቻሏ ነው። ሀገሪቱ ከቱሪዝሙ ዘርፍ በየዓመቱ ከ8 እስከ 10 ቢሊዮን ዶላር ታገኝ የነበረ ሲሆን ይህ የገቢ መጠን በአሁኑ ሰዓት ክፉኛ አሽቆልቁሏል። ህዝባዊ አመፁ የተረጋጋበት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Apr-2014
መንግስት የአምስት ዓመቱን የአድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅዱን ሲነድፍ በእቅዱ መጨረሻ ማለትም በ2007 የበጀት ዓመት ማጠቃለያ ኢንዱስትሪው የግብርናውን መሪነት በመረከብ በቀጣይ የመሪነቱን ሚና የሚጫወት መሆኑን በማስቀመጥ ነው። ይሁንና በተለይ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ እየወጡ ያሉት መረጃዎች የማኑፋክቸሪንግ (አምራች ኢንዱስትሪ) ዘርፍ በተለይም የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ተሳትፎ እጅግ ውስን መሆኑን የሚያሳዩ ናቸው። የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች በአንድ ኢኮኖሚ በተለይም በማኑፋክቸሪንጉ ዘርፍ ሰፊ ተሳትፎ ሊኖራቸው ሀብቱ በዚያው በሀገር...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-23-Apr-2014
በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅዱ መጨረሻ ዓመት ከቆዳና ቆዳ ውጤቶች ዘርፍ 5 መቶ ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር የውጪ ምንዛሪን ለማግኘት እቅድ ተይዟል። በእቅዱ መጨረሻ አጠቃላይ የሀገሪቱን የውጪ ንግድ ገቢ 10.5 ቢሊዮን አካባቢ ለማድረስ የታቀደ ሲሆን ይሄንን እቅድ ከግቡ ለማድረስ ታሳቢ ከተደረጉት ከፍተኛ የኤክስፖርት ዘርፎች ውስጥ አንዱ የቁም እንስሳት ገቢ ሲሆን በዚሁ እቅድ መጨረሻ ከዘርፉ ይገኛል ተብሎ የሚጠበቀው 6 መቶ ሚሊዮን ዶላር ነው። የግብርና ሚኒስቴርን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-16-Apr-2014
ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያላት ኢኮኖሚያዊ ትስስር እጅግ ደካማ ነው። በዓፄውና በደርግ የነበረው የጎረቤት ሀገራት ግንኙነት ዝግ ነው የሚባልበት ደረጃ ላይ የነበረ ሲሆን ይህ ሂደት እስከ ኢህአዴግ የስልጣን ዘመን ዘልቆ ይታያል። በኢህአዴግ ዘመን ከኢኮኖሚያዊ ግንኙነቱ ይልቅ በዋነኝነት ጎልቶ የሚታየው ፀጥታውና ፖለቲካዊ ግንኙነቱ ነው። ኢትዮጵያ በተለይ በአንድ መልኩ የአፍሪካ ህብረት እንዲሁም በተባበሩት መንግስታት በኩል በሱዳን፣ በደቡብ ሱዳንና በሶማሊያ በሌሎችም የአፍሪካ ሀገራት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Apr-2014
ኢትዮጵያ ለረዥም አመታት ጥሬ ቡናን ወደውጪ በመላክ የውጪ ምንዛሪን ስታገኝ ቆይታለች። ሌሎች ኩባንያዎች ከኢትዮጵያ የወሰዱትን ቡና እሴትን በመጨመር ከፍተኛ ትርፍን በማጋበስ ላይ ይገኛሉ። “ሜላንዢ ኮፊ ሮስተር” የተባለ ኩባንያ ግን ቡናን በማበጠር፣ በመልቀም፣ በማጠብና ቆልቶ በመፍጨት ቡናን ለአለም ገበያ የማቅረብ እንቅስቃሴን የጀመረ መሆኑን ሰሞኑን አስታውቋል። ኩባንያው በአዲስ አበባ ከተማ በጉለሌ ክፍለ ከተማ የራሱን የቡና መቁሊያ፣ መፍጪያ ተክሎ አገልግሎት የጀመረ ሲሆን ይሄንኑ...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-09-Apr-2014
የግብፅ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ እጬ ተወዳዳሪ ለመሆን ጫፍ ላይ የደረሱት ሞታዳ ማንሱር ምርጫውን ካሸነፉና ኢትዮጵያ የህዳሴውን ግድብ ግንባታ የማታቆም ከሆነ ወታደራዊ እርምጃ የሚወስዱ መሆናቸውን አስታወቁ። ተወዳዳሪው ይህንን ያስታወቁት በፕሬዝዳንታዊ ውድድራቸውን በተመለከተ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ነው። እንደ ሱዳን ትሪብዩን ዘገባ ግለሰቡ የአባይን ወንዝ በተመለከተ የ1929 እና የ1959 ውሎች መከበር ያለባቸው መሆኑን ያመለከቱ ሲሆን ድርድሮች ውጤት ባለማምጣታቸው ሀገራቸው ግብፅ ወታደራዊ ኃይልን የምትጠቀም መሆኗን...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-02-Apr-2014
ከአውሮፓውያን የቅኝ ግዛት ማክተም በኋላ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት በእርስ በእርስ ጦርነት ለመጠመድ ተገደዋል። ይህ ሁኔታ በተለይ በምስራቅና መካከለኛው የአፍሪካ ክልል ጎልቶ ከመታየት ባለፈ ቅሬታው እስከዛሬም ድረስ በሱዳን፣ በደቡብ ሱዳንና በሶማሊያ ይታያል። ኢትዮጵያ አውሮፓውያኑ የቅኝ ግዛት ሰለባ የሆነችበት ሁኔታ ባይኖርም ከእርስ በእርስ ጦርነት ወጥመድ ግን ያመለጠችበት አጋጣሚ ግን አልነበረም። ከአካባቢው ሀገራት በተለየ መልኩ ለረዥም ጊዜ ሰላሟን አስጠብቃ መቆየት የቻለችው ምስራቅ አፍሪካዊት...
ተጨማሪ ያንብቡ...Wed-26-Mar-2014
ከአባይ ጉዳይ ጋር በተያያዘ ሰሞኑን የግብፁ የውሃ ሀብትና የመስኖ ሚኒስትሩ ሚስተር ሞሐመድ አብድል ሙጠሊብ ከአልሞኒተር ጋር ቆይታ አድርገዋል። ሚኒስትሩ በቆይታቸው ግብፅ ከህዳሴው ግድብ ጋር በተያያዘ ያላትን ወቅታዊ አቋም እንዲሁም ሀገሪቱ ከአባይ ውጪ ተጨማሪ የውሃ አማራጮችን ለመጠቀም እያደረገች ስላለው እንቅስቃሴ ሰፋ ያለ ማብራሪያ